በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት ማውጫ

ሀብታም

ሉቃስ 12:15 ሀብታም፣ ንብረቱ ሕይወት አያስገኝለትም

ሉቃስ 14:12 ሀብታም ጎረቤቶችህን አትጥራ

1ጢሞ 6:9 ሀብታም ለመሆን ቆርጠው የተነሱ

1ጢሞ 6:17 ሀብታም የሆኑትን እንዳይታበዩ

ራእይ 3:17 ሀብታም ነኝ፤ ሀብት አከማችቻለሁ

ሀብት

መዝ 62:10 ሀብታችሁ ቢበዛ ልባችሁን በእሱ ላይ አትጣሉ

ምሳሌ 2:4 እንደተሸሸገ ሀብት አጥብቀህ ብትሻት

ምሳሌ 10:2 በክፋት የተገኘ ሀብት ፋይዳ የለውም

ምሳሌ 11:4 በቁጣ ቀን ሀብት ፋይዳ አይኖረውም

ምሳሌ 11:28 በሀብቱ የሚታመን ይወድቃል

ምሳሌ 18:11 የባለጸጋ ሀብት የተመሸገ ከተማው ነው

መክ 5:10 ሀብትን የሚወድ አይረካም

ኢሳ 60:5 የብሔራት ሀብት ወደ አንቺ ይመጣል

ኢሳ 61:6 የብሔራትን ሀብት ትበላላችሁ

ሕዝ 28:5 ካካበትከው ሀብት የተነሳ ልብህ ታበየ

ማቴ 6:21 ሀብትህ ባለበት ልብህም በዚያ ይሆናል

ማቴ 6:24 ለአምላክም ለሀብትም መገዛት አትችሉም

ማቴ 13:22 ሀብት ያለው የማታለል ኃይል

ሉቃስ 16:9 በዓመፅ ሀብት ወዳጆች አፍሩ

ሁለተኛው ሞት

ራእይ 2:11 በሁለተኛው ሞት ከቶ አይጎዳም

ራእይ 20:6 ሁለተኛው ሞት ሥልጣን የለውም

ራእይ 20:14 የእሳት ሐይቅ ሁለተኛውን ሞት ያመለክታል

ሁለት ሁለት

ሉቃስ 10:1 ሁለት ሁለት አድርጎ ላካቸው

ሁልጊዜ

ዳን 6:16 ሁልጊዜ የምታገለግለው አምላክህ ይታደግሃል

ሁኔታ

ሥራ 1:11 ሲሄድ ባያችሁት በዚሁ ሁኔታ ይመጣል

ሁከት

ሥራ 17:5 ከተማዋን በሁከት አመሷት

1ቆሮ 14:33 አምላክ የሰላም እንጂ የሁከት አምላክ አይደለም

ሃሌሉያህ። ያህን አወድሱ የሚለውን ተመልከት።

 

ሄኖክ

ዘፍ 5:24 ሄኖክ ከእውነተኛው አምላክ ጋር መሄዱን ቀጠለ

ሆድ

ፊልጵ 3:19 ሆዳቸው አምላካቸው ነው

ለሆሳስ

ኢያሱ 1:8 ቀንም ሆነ ሌሊት በለሆሳስ አንብበው

መዝ 1:2 ሕጉን በቀንና በሌሊት በለሆሳስ ያነበዋል

ለሐዘን መዳረግ

ሮም 5:5 ተስፋው ለሐዘን አይዳርገንም

ለሚነቅፈኝ

ምሳሌ 27:11 ለሚነቅፈኝ መልስ መስጠት

ለስላሳ

ምሳሌ 25:15 ለስላሳ አንደበት አጥንትን ይሰብራል

ለቅሶ

መዝ 6:6 በለቅሶ አልጋዬን አጥለቀልቃለሁ

ኢሳ 65:19 ከዚህ በኋላ የለቅሶ ድምፅ አይሰማም

ለብ

ራእይ 3:16 ለብ ያልክ ስለሆንክ ልተፋህ ነው

ለአምላክ ማደር

1ጢሞ 4:7 ለአምላክ ማደርን ግብ አድርገህ

1ጢሞ 4:8 ለአምላክ ማደር ለሁሉም ነገር ይጠቅማል

1ጢሞ 6:6 ለአምላክ ያደርን መሆናችን ትልቅ ጥቅም ያስገኛል

2ጢሞ 3:12 ለአምላክ ያደሩ ሁሉ ስደት ይደርስባቸዋል

ለይቶ ማወቅ

ፊልጵ 1:10 አስፈላጊ ነገሮችን ለይታችሁ በማወቅ

ለጋስ

ምሳሌ 11:25 ለጋስ ሰው ይበለጽጋል

1ጢሞ 6:18 ለጋሶችና ለሌሎች ለማካፈል ዝግጁ

ሉቃስ

ቆላ 4:14 የተወደደው ሐኪም ሉቃስ

ሉዓላዊ ጌታ

መዝ 73:28 ሉዓላዊውን ጌታ ይሖዋን

ሥራ 4:24 ሉዓላዊው ጌታ ሆይ፣ ሰማይን የፈጠርክ አንተ ነህ

ሊዲያ

ሥራ 16:14 ሊዲያ፣ ሐምራዊ ጨርቅ የምትሸጥ

ላከኝ

ኢሳ 6:8 እነሆኝ! እኔን ላከኝ!

ሌሊት

መዝ 19:2 በእያንዳንዱ ሌሊት እውቀትን ይገልጣሉ

ሮም 13:12 ሌሊቱ እየተገባደደ ነው፤ ቀኑም ቀርቧል

ሌሎች በጎች

ዮሐ 10:16 ከዚህ ጉረኖ ያልሆኑ ሌሎች በጎች

ሌባ

ምሳሌ 6:30 ሌባ በተራበ ጊዜ ቢሰርቅ

ምሳሌ 29:24 የሌባ ግብረ አበር ራሱን ይጠላል

ማቴ 6:20 ሌባ ገብቶ ሊሰርቀው በማይችልበት

ማቴ 24:43 ሌባ በየትኛው ክፍለ ሌሊት እንደሚመጣ

1ቆሮ 6:10 ሌቦች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም

1ተሰ 5:2 የይሖዋ ቀን የሚመጣው ሌባ በሌሊት

ሌዊ

ሚል 3:3 የሌዊን ልጆች ያነጻል

ሌዋውያን

ዘፀ 32:26 ሌዋውያን በሙሉ በዙሪያው ተሰበሰቡ

ዘኁ 3:12 ሌዋውያኑ የእኔ ይሆናሉ

2ዜና 35:3 የእስራኤል አስተማሪዎች የሆኑት ሌዋውያን

ልሳን

1ቆሮ 13:8 በልሳን የመናገር ስጦታ ይቀራል

1ቆሮ 14:22 ልሳን አማኝ ላልሆኑት ምልክት ነው

ልበ ሙሉ

ምሳሌ 28:1 ጻድቃን እንደ አንበሳ ልበ ሙሉ ናቸው

ልባም

ማቴ 24:45 ታማኝና ልባም ባሪያ በእርግጥ ማን ነው?

ልብስ

ዘፍ 3:21 ይሖዋ ልብስ ከቆዳ ሠርቶ አለበሳቸው

ልብ

ዘፍ 6:5 የልቡም ሐሳብ ምንጊዜም ወደ መጥፎ ያዘነበለ

ዘዳ 6:6 ዛሬ የማዝህን ትእዛዛት በልብህ ያዝ

1ነገ 8:38 እያንዳንዱ የልቡን ጭንቀት ያውቃል

2ዜና 16:9 በሙሉ ልባቸው ወደ እሱ ላዘነበሉት

ዕዝራ 7:10 ዕዝራ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር

መዝ 51:10 አምላክ ሆይ፣ ንጹሕ ልብ ፍጠርልኝ

መዝ 51:17 የተሰበረንና የተደቆሰን ልብ ችላ አትልም

ምሳሌ 4:23 ከምንም ነገር በላይ ልብህን ጠብቅ

ምሳሌ 17:3 ልብን የሚመረምር ይሖዋ ነው

ምሳሌ 17:22 ደስተኛ ልብ ጥሩ መድኃኒት ነው

ምሳሌ 28:26 በገዛ ልቡ የሚታመን ሞኝ ነው

ኤር 17:9 ልብ ከምንም ነገር በላይ ከዳተኛ ነው

ኤር 17:10 እንደ ሥራው ፍሬ ለመስጠት ልብን እመረምራለሁ

ኤር 31:33 ሕጌን በልባቸው እጽፈዋለሁ

ማቴ 15:19 ከልብ ክፉ ሐሳብ፣ ግድያ ይወጣሉ

ማቴ 22:37 አምላክህን ይሖዋን በሙሉ ልብህ ውደድ

ሉቃስ 12:34 ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁ በዚያ ይሆናል

ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት

ሉቃስ 24:32 ልባችን እንደ እሳት ይቃጠልብን አልነበረም?

ሥራ 16:14 ይሖዋም የሊዲያን ልብ በደንብ ከፈተላት

ሮም 6:17 ለእንዲህ ዓይነቱ ትምህርት ከልብ ስለታዘዛችሁ

ዕብ 3:12 እምነት የለሽ የሆነ ክፉ ልብ በውስጣችሁ እንዳያቆጠቁጥ

1ዮሐ 3:20 አምላክ ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነው

ልቦና

1ነገ 8:47 እነሱም ወደ ልቦናቸው ቢመለሱ

ሉቃስ 15:17 ወደ ልቦናው ሲመለስ እንዲህ አለ

ልከኝነት

1ጢሞ 2:9 ሴቶች በልከኝነትና በማስተዋል ይዋቡ

ልክን ማወቅ

ምሳሌ 11:2 ልካቸውን በሚያውቁ ዘንድ ጥበብ

ሚክ 6:8 ልክህን አውቀህ ከአምላክህ ጋር እንድትሄድ

ልዑል

መዝ 83:18 ይሖዋ በምድር ላይ ልዑል እንደሆንክ

ዳን 4:17 ልዑሉ በሰው ልጆች መንግሥት ላይ እንደሚገዛ

ልዝብ

1ቆሮ 4:13 በለዘበ አንደበት እንመልሳለን

ልዩነት

ሚል 3:18 አምላክን በሚያገለግልና በማያገለግል ያለው ልዩነት

ልደት

ዘፍ 40:20 ፈርዖን የልደት በዓሉን ሲያከብር

ማቴ 14:6 የሄሮድስ ልደት በተከበረበት ዕለት

ልጅ

ዘዳ 7:14 ልጅ የሌለው ወንድ ወይም ሴት አይገኝም

መሳ 13:8 ልጁን በተመለከተ መመሪያ ይስጠን

2ነገ 5:2 ሶርያውያን አንዲት ትንሽ ልጅ ማርከው ወሰዱ

መዝ 2:7 አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለድኩህ

መዝ 2:12 ልጁን አክብሩ፤ አለዚያ አምላክ ይቆጣል

መዝ 71:17 ከልጅነቴ ጀምሮ አስተምረኸኛል

ምሳሌ 13:24 ልጁን በበትር ከመምታት ወደኋላ የሚል

ምሳሌ 15:20 ጥበበኛ ልጅ አባቱን ደስ ያሰኛል

ምሳሌ 22:6 ልጅን ሊሄድበት በሚገባው መንገድ አሠልጥነው

ኢሳ 11:6 ትንሽ ልጅ ይመራቸዋል

ኤር 1:7 እኔ ገና ልጅ ነኝ አትበል

ማቴ 3:17 በጣም የምደሰትበት የምወደው ልጄ

ማር 5:42 ልጅቷም ወዲያው ተነስታ መራመድ ጀመረች

ማር 10:20 እነዚህን ከልጅነቴ ጀምሮ ስጠብቅ ኖሬአለሁ

ሉቃስ 8:49 ልጅህ ሞታለች፤ መምህሩን አታስቸግረው

ሉቃስ 9:47 ትንሽ ልጅ አምጥቶ አጠገቡ አቆመ

ሉቃስ 15:13 ታናሽየው ልጅ ንብረቱን አባከነ

1ቆሮ 13:11 እንደ ልጅ እናገር፣ እንደ ልጅ አስብ

ልጆች

ዘፍ 6:2 የአምላክ ልጆች የሰዎችን ሴቶች ልጆች

ዘዳ 31:12 ይማሩ ዘንድ ወንዶችን፣ ሴቶችን፣ ልጆችን ሰብስብ

1ሳሙ 8:3 ልጆቹ የእሱን ፈለግ አልተከተሉም

ኢዮብ 38:7 የአምላክ ልጆች በደስታ ሲጮኹ

መዝ 8:2 ከልጆችና ከሕፃናት አፍ በሚወጡ ቃላት

ኢሳ 54:13 ልጆችሽ ከይሖዋ የተማሩ ይሆናሉ

ኢሳ 66:8 ጽዮን ወንዶች ልጆቿን ወልዳለች

ማቴ 11:16 በገበያ ስፍራ ከተቀመጡ ልጆች

ማቴ 18:3 እንደ ልጆች ካልሆናችሁ መንግሥተ ሰማያት አትገቡም

ማቴ 19:14 ልጆቹን ተዉአቸው፤ አትከልክሏቸው

ሉቃስ 10:21 ከጥበበኞች ሰውረህ ለልጆች ስለገለጥክላቸው

ሮም 8:14 በመንፈስ የሚመሩ የአምላክ ልጆች

ሮም 8:15 ልጆቹ አድርጎ እንዲወስዳችሁ የሚያስችል መንፈስ

ሮም 8:21 የአምላክ ልጆች የሚያገኙት ክብራማ ነፃነት

1ቆሮ 7:14 ልጆቻችሁ ርኩሳን በሆኑ ነበር

2ቆሮ 12:14 ልጆች ለወላጆቻቸው ሀብት አያከማቹም

ኤፌ 6:1 ልጆች ሆይ፣ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ

1ዮሐ 3:2 እኛ አሁን የአምላክ ልጆች ነን

ልግስና

ዘዳ 15:8 በልግስና እጅህን ዘርጋለት

ምሳሌ 11:24 አንዱ በልግስና ይሰጣል፤ ተጨማሪ ያገኛል

ያዕ 1:5 አምላክ ለሁሉም በልግስና ይሰጣል

ሎጥ

ሉቃስ 17:32 የሎጥን ሚስት አስታውሱ

2ጴጥ 2:7 ጻድቁን ሎጥ አድኖታል

ሐሜተኞች

1ጢሞ 5:13 ሐሜተኞችና በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡ

ሐሜት

ምሳሌ 20:19 ማማት ከሚወድ ሰው ጋር አትወዳጅ

ሐሰተኛ ነቢያት

ማቴ 7:15 የበግ ለምድ የለበሱ ሐሰተኛ ነቢያት

ማቴ 24:11 ብዙ ሐሰተኛ ነቢያት ይነሳሉ

ማር 13:22 ሐሰተኛ ነቢያት አስደናቂ ነገሮች ያደርጋሉ

ሐሰተኛ ክርስቶሶች

ማቴ 24:24 ሐሰተኛ ክርስቶሶችና ነቢያት ይነሳሉ

ሐሰት

ማቴ 26:59 የሐሰት የምሥክርነት ቃል እየፈለጉ ነበር

ገላ 2:4 በስውር በገቡት ሐሰተኛ ወንድሞች ምክንያት

2ተሰ 2:11 ሐሰት የሆነውን ያምኑ ዘንድ

ሐሳባችሁ ሳይከፋፈል

1ቆሮ 7:35 ሐሳባችሁ ሳይከፋፈል ለጌታ

ሐሳብ

1ነገ 18:21 በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት

መዝ 26:2 በውስጤ ያለውን ሐሳብ አጥራልኝ

መዝ 139:17 ሐሳቦችህ ለእኔ ምንኛ ውድ ናቸው!

መዝ 146:4 በዚያው ቀን ሐሳቡ ሁሉ ይጠፋል

ምሳሌ 20:5 በሰው ልብ ውስጥ ያለ ሐሳብ

ኢሳ 55:8 ሐሳቤ እንደ ሐሳባችሁ፣ መንገዳችሁም

2ቆሮ 10:5 ማንኛውንም ሐሳብ እየማረክን

ራእይ 2:23 እኔ የውስጥ ሐሳብንና ልብን የምመረምር

ራእይ 17:17 የራሳቸውን ሐሳብ እንዲፈጽሙ

ሐሴት

መዝ 37:4 በይሖዋ ሐሴት አድርግ

ምሳሌ 8:30 በፊቱ ሁልጊዜ ሐሴት አደርግ ነበር

ኢሳ 65:13 አገልጋዮቼ ሐሴት ያደርጋሉ

ሐቀኝነት

2ቆሮ 8:21 ሁሉንም ነገር በሐቀኝነት እናከናውናለን

ዕብ 13:18 በሁሉም ነገር በሐቀኝነት ለመኖር እንፈልጋለን

ሐና

ሉቃስ 2:36, 37 ሐና የምትባል የ84 ዓመት ነቢዪት

ሐናንያ

ሥራ 5:1 ሐናንያ ከሚስቱ ከሰጲራ ጋር መሬት ሸጠ

ሐኪም

ሉቃስ 5:31 ሐኪም የሚያስፈልጋቸው ጤነኞች አይደሉም

ሐዋርያት

ማቴ 10:2 የ12ቱ ሐዋርያት ስም

ሥራ 15:6 ሐዋርያትና ሽማግሌዎች ጉዳዩን ለመመርመር ተሰበሰቡ

1ቆሮ 15:9 ከሐዋርያት ሁሉ የማንስ ነኝ

2ቆሮ 11:5 ከእናንተ የተራቀቁ ሐዋርያት

ሐዘን

መዝ 31:10 ሕይወቴ በሐዘን አልቋል

መዝ 38:6 ቀኑን ሙሉ በሐዘን ተውጬ

መዝ 90:10 ዕድሜያችን በሐዘን የተሞላ ነው

ምሳሌ 17:25 ሞኝ ልጅ በአባቱ ላይ ሐዘን ያስከትላል

መክ 7:2 ወደ ሐዘን ቤት መሄድ ይሻላል

መክ 7:3 የፊት ሐዘን ለልብ መልካም ነው

ኢሳ 51:11 ሐዘንና ሲቃም ከእነሱ ይሸሻሉ

2ቆሮ 2:7 ከልክ በላይ በሐዘን እንዳይዋጥ

2ቆሮ 7:9 ሐዘናችሁ ለንስሐ ስላበቃችሁ ነው

ሐይቅ

ራእይ 19:20 በድኝ ወደሚነደው የእሳት ሐይቅ ተወረወሩ

ሐዲስ። መቃብር የሚለውን ተመልከት።

 

ሕሊና

ሮም 2:15 ሕሊናቸው በሚመሠክርበት ጊዜ

ሮም 13:5 ስለ ሕሊናችሁ ስትሉ መገዛታችሁ

1ቆሮ 8:12 ደካማ የሆነውን ሕሊናቸውን ስታቆስሉ

1ጢሞ 4:2 በጋለ ብረት የተተኮሰ ያህል ሕሊናቸው የደነዘዘባቸው

1ጴጥ 3:16 ጥሩ ሕሊና ይኑራችሁ

1ጴጥ 3:21 ጥሩ ሕሊና ለማግኘት ለአምላክ የሚቀርብ ልመና

ሕመም

ኢሳ 53:4 እሱ ራሱ ሕመማችንን ተሸከመ

ሕዝቅያስ

2ነገ 19:15 ሕዝቅያስ በይሖዋ ፊት ጸለየ

ሕዝብ

ማቴ 21:43 የአምላክ መንግሥት ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ

ማቴ 24:7 ሕዝብ በሕዝብ ላይ ይነሳል

ማቴ 25:32 ሕዝቦች ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ

ሕያው

ዳን 6:26 ለዘላለም የሚኖር ሕያው አምላክ ነው

ሉቃስ 20:38 የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም

ዕብ 4:12 የአምላክ ቃል ሕያውና ኃይለኛ ነው

1ጴጥ 3:18 መንፈስ ሆኖ ሕያው ሆነ

ሕይወት

ዘዳ 30:19 ሕይወትንና ሞትን በፊታችሁ አስቀምጫለሁ

መዝ 36:9 የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነው

ሉቃስ 9:24 ሕይወቱን ማዳን የሚፈልግ ያጣታል

ዮሐ 5:26 አብ በራሱ ሕይወት አለው

ዮሐ 11:25 ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ

ሥራ 20:24 ሕይወቴ ምንም አያሳሳኝም

ሕግ

መዝ 19:7 የይሖዋ ሕግ ፍጹም ነው

መዝ 40:8 ሕግህ በልቤ ውስጥ ነው

መዝ 94:20 በሕግ ስም ችግር ለመፍጠር እያሴሩ

መዝ 119:97 ሕግህን ምንኛ ወደድኩ!

ኤር 31:33 ሕጌን በውስጣቸው አኖራለሁ

ዕን 1:4 ሕግ ላልቷል፤ ፍትሕም የለም

ሮም 7:22 በአምላክ ሕግ ደስ ይለኛል

ሮም 10:4 ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነው

ሮም 13:8 ሰውን የሚወድ ሕጉን ፈጽሟል

ገላ 3:24 ሕጉ ወደ ክርስቶስ የሚያደርስ ሞግዚታችን

ገላ 6:2 የክርስቶስን ሕግ ትፈጽማላችሁ

ያዕ 2:8 ንጉሣዊውን ሕግ ተግባራዊ አድርጉ

ሕግ ሰጪ

ያዕ 4:12 ሕግ የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ ነው

ሕፃናት

1ቆሮ 14:20 ለክፋት ሕፃናት ሁኑ

መሃን

ዘፀ 23:26 ሴቶች መሃን አይሆኑም

ኢሳ 54:1 አንቺ ያልወለድሽ መሃን ሴት፣ እልል በይ

መሄድ

ሚክ 6:8 ልክህን አውቀህ ከአምላክህ ጋር እንድትሄድ

መሆን

ዘፀ 3:14 መሆን የምፈልገውን እሆናለሁ

1ቆሮ 9:22 ለሁሉም ዓይነት ሰዎች ሁሉንም ነገር ሆንኩ

መለመን

መዝ 20:5 ይሖዋ የለመንከውን ሁሉ ይፈጽምልህ

ማቴ 6:8 ገና ሳትለምኑት ምን እንደሚያስፈልጋችሁ ያውቃል

ማቴ 7:7 ደጋግማችሁ ለምኑ፣ ይሰጣችኋል

ዮሐ 14:13 በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ

ሮም 12:1 በአምላክ ርኅራኄ እለምናችኋለሁ

ፊልሞና 9 ፍቅርን መሠረት በማድረግ እለምንሃለሁ

1ዮሐ 5:14 ከፈቃዱ ጋር በሚስማማ ሁኔታ እስከለመንን ድረስ

መለከት

1ቆሮ 14:8 መለከት ለመለየት የሚያስቸግር ድምፅ ቢያሰማ

መለየት

ዘሌ 11:47 ለመብል የማይሆነውን ፍጡር ለመለየት

ማቴ 25:32 ሰዎችን አንዱን ከሌላው ይለያል

ሮም 8:39 ከአምላክ ፍቅር ሊለየን እንደማይችል

1ቆሮ 7:10 ሚስት ከባሏ አትለያይ

1ቆሮ 7:15 አማኝ ያልሆነው ለመለየት ከመረጠ ይለይ

ዕብ 5:14 ትክክልና ስህተት የሆነውን ነገር መለየት

መለያየት

ማቴ 10:35 እኔ የመጣሁት ምራትን ከአማቷ ለመለያየት

መላእክት

ዘፍ 28:12 የአምላክ መላእክት ይወጡና ይወርዱ ነበር

ኢዮብ 4:18 በመላእክቱ ላይ ስህተት ያገኛል

ማቴ 13:41 የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል

ማቴ 22:30 በሰማይ እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ

ማቴ 24:31 መላእክቱን በታላቅ የመለከት ድምፅ ይልካል

1ቆሮ 4:9 ለመላእክትና ለሰዎች ትርዒት ሆነናል

1ቆሮ 6:3 በመላእክት ላይ እንደምንፈርድ አታውቁም?

ዕብ 13:2 አንዳንዶች ሳያውቁት መላእክትን አስተናግደዋል

1ጴጥ 1:12 መላእክት እነዚህን ነገሮች ለማየት ይጓጓሉ

ይሁዳ 6 የመኖሪያ ስፍራቸውን የተዉትን መላእክት

መላጣ

2ነገ 2:23 አንተ መላጣ፣ ውጣ

መላጨት

ዘሌ 21:5 ራሳቸውን መላጨት የለባቸውም

መልሕቅ

ዕብ 6:19 ለነፍሳችን እንደ መልሕቅ የሆነ ተስፋ አለን

መልስ

ምሳሌ 15:1 የለዘበ መልስ ቁጣን ያበርዳል

ምሳሌ 15:23 ትክክለኛውን መልስ በመስጠት ሐሴት ያደርጋል

ምሳሌ 15:28 ጻድቅ መልስ ከመስጠቱ በፊት ያሰላስላል

ኢሳ 65:24 ገና ሳይጣሩ እመልስላቸዋለሁ

ቆላ 4:6 እንዴት መልስ መስጠት እንደሚገባችሁ እወቁ

መልስ መስጠት

ምሳሌ 18:13 ከመስማቱ በፊት መልስ የሚሰጥ

ሮም 14:12 ስለ ራሳችን ለአምላክ መልስ እንሰጣለን

1ጴጥ 3:15 መልስ ለመስጠት ዘወትር ዝግጁ ሁኑ

መልበስ

ምሳሌ 7:10 እንደ ዝሙት አዳሪ የለበሰች ሴት

መልአክ

2ነገ 19:35 የይሖዋ መልአክ 185,000 ሰዎች ገደለ

መዝ 34:7 የይሖዋ መልአክ አምላክን በሚፈሩ ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል

ዳን 3:28 መልአኩን ልኮ አገልጋዮቹን የታደገው አምላክ

ሆሴዕ 12:4 [ያዕቆብ] ከመልአክ ጋር ታገለ

ሥራ 5:19 የይሖዋ መልአክ እስር ቤቱን ከፍቶ አወጣቸው

ሥራ 12:11 ይሖዋ መልአኩን ልኮ ታደገኝ

መልእክተኛ

ሚል 3:1 እነሆ፣ መልእክተኛዬን እልካለሁ

መልከጼዴቅ

ዘፍ 14:18 የሳሌም ንጉሥ መልከጼዴቅ

መዝ 110:4 እንደ መልከጼዴቅ፣ ለዘላለም ካህን ነህ

መልካም

ዘፍ 1:31 አምላክ የሠራው ነገር እጅግ መልካም ነበር!

ዘፍ 3:5 መልካምና ክፉን በማወቅ እንደ አምላክ

ገላ 6:10 በእምነት ለሚዛመዱን መልካም እናድርግ

መልካም ነገር

ሉቃስ 6:45 በልቡ ካከማቸው መልካም ነገር

ሮም 7:19 የምመኘውን መልካም ነገር አላደርግም

መልክ

ዘፍ 1:26 ሰውን በመልካችን እንደ አምሳላችን እንሥራ

መሐሪ

ዘዳ 4:31 ይሖዋ መሐሪ አምላክ ነው

መዝ 78:38 መሐሪ ነው፤ በደላቸውን ይቅር የሚል

ማቴ 5:7 መሐሪዎች ደስተኞች ናቸው

ሉቃስ 6:36 አባታችሁ መሐሪ እንደሆነ መሐሪዎች ሁኑ

ያዕ 5:11 ይሖዋ እጅግ አፍቃሪና መሐሪ

መመለስ

መዝ 116:12 ለይሖዋ ምን እመልስለታለሁ?

ኢዩ 2:12 በሙሉ ልባችሁ ወደ እኔ ተመለሱ

ሚል 3:7 ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ

ሮም 12:19 በቀል የእኔ ነው፤ እኔ ብድራትን እመልሳለሁ

መመለክ

ዘፀ 34:14 እሱ ብቻ እንዲመለክ የሚፈልግ አምላክ ነው

መመላለስ

1ዮሐ 3:6 አንድነት ያለው በኃጢአት አይመላለስም

መመሥረት

ማቴ 25:34 ዓለም ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ

መመሥከር

ዮሐ 7:7 ዓለም ስለምመሠክርበት ይጠላኛል

ዮሐ 18:37 የመጣሁት ስለ እውነት ለመመሥከር

ሥራ 10:42 እንድንሰብክና በተሟላ ሁኔታ እንድንመሠክር

ሥራ 28:23 ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ በመመሥከር

መመረቅ

ሉቃስ 6:28 የሚረግሟችሁን መርቁ

ሮም 12:14 ስደት የሚያደርሱባችሁን መርቁ

መመሪያ

መሳ 13:8 ማኑሄ ልጁን በተመለከተ መመሪያ ይስጠን አለ

1ዜና 15:13 ትክክለኛውን መመሪያ ባለመከተላችን

መመርመር

ዘዳ 13:14 ጉዳዩን በጥልቀት በመመርመርና በማጣራት

መዝ 26:2 ይሖዋ ሆይ፣ መርምረኝ፤ ፈትነኝም

ምሳሌ 21:2 ይሖዋ ልብን ይመረምራል

ምሳሌ 25:2 ጉዳይን በሚገባ መመርመር ለነገሥታት

ዳን 12:4 ብዙዎች መጽሐፉን ይመረምራሉ

ሥራ 17:11 በቤርያ የነበሩት ቅዱሳን መጻሕፍትን በመመርመር

1ቆሮ 11:28 በቅድሚያ ራሱን ይመርምር

ገላ 6:4 እያንዳንዱ ሰው የራሱን ተግባር ይመርምር

1ተሰ 5:21 ሁሉንም ነገር መርምሩ

1ዮሐ 4:1 በመንፈስ የተነገረን ቃል መርምሩ

መመኘት

ዘፀ 20:17 የባልንጀራህን ሚስት አትመኝ

መመካት

ምሳሌ 3:5 በገዛ ራስህ ማስተዋል አትመካ

መመካከር

ምሳሌ 15:22 መመካከር ከሌለ የታቀደው

መመገብ

ዮሐ 21:17 ኢየሱስ ግልገሎቼን መግብ አለው

መሙላት

ዘፍ 1:28 ብዙ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሏት፤ ግዟትም

ሉቃስ 6:45 አንደበት የሚናገረው በልቡ የሞላውን ነው

መማለድ

ሮም 8:34 ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ

መማል

ዘፍ 22:16 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ በራሴ እምላለሁ

ማቴ 5:34 ፈጽሞ አትማሉ

መማረክ

2ቆሮ 10:5 ማንኛውንም ሐሳብ እየማረክን ለክርስቶስ

መማር

ዘዳ 4:10 እኔን መፍራት እንዲማሩ ሕዝቡን ሰብስብ

ፊልጵ 4:9 ከእኔ የተማራችሁትንም ሆነ የተቀበላችሁትን

2ጢሞ 3:7 እንደነዚህ ያሉት ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ

መማጸን

2ቆሮ 5:20 አምላክ በእኛ አማካኝነት እየተማጸነ ነው

መምረጥ

ዘዳ 30:19 በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ

ኢያሱ 24:15 የምታገለግሉትን ዛሬውኑ ምረጡ

ሮም 9:11 ምርጫው በሥራ ሳይሆን በጠሪው ላይ የተመካ

መምራት

መዝ 48:14 አምላክ እስከ ወዲያኛው ይመራናል

ኤር 10:23 አካሄዱን በራሱ አቃንቶ መምራት አይችልም

መምሰል

ኤፌ 5:1 ልጆቹ በመሆን አምላክን የምትመስሉ ሁኑ

ዕብ 13:7 በእምነታቸው ምሰሏቸው

መሞት

ዘፍ 3:4 መሞት እንኳ ፈጽሞ አትሞቱም

ኢዮብ 14:14 ሰው ከሞተ በኋላ በሕይወት ሊኖር ይችላል?

ሉቃስ 15:24 ይህ ልጄ ሞቶ ነበር፤ አሁን ግን ሕያው ሆኗል

ዮሐ 11:25 በእኔ የሚያምን ሁሉ ቢሞት ሕያው ይሆናል

ዮሐ 11:26 በእኔ የሚያምን ሁሉ ፈጽሞ አይሞትም

ሮም 14:8 ብንሞትም የምንሞተው ለይሖዋ ነው

2ቆሮ 5:15 ለእነሱ ለሞተውና ለተነሳው እንዲኖሩ

1ተሰ 4:16 ከክርስቶስ ጋር አንድነት ኖሯቸው የሞቱትም

ራእይ 14:13 ከጌታ ጋር ያላቸውን አንድነት ጠብቀው የሚሞቱ

መሠልጠን

መዝ 119:133 ክፉ ነገር በእኔ ላይ አይሠልጥን

መሠረታዊ ገጽታ

ሮም 2:20 የእውነት መሠረታዊ ገጽታዎች

መሠረት

ሉቃስ 6:48 በዓለት ላይ መሠረቱን ከጣለ ጋር ይመሳሰላል

ሮም 15:20 ሌላ ሰው በጣለው መሠረት ላይ መገንባት አልፈለግኩም

1ቆሮ 3:11 ሰው ከተጣለው ሌላ አዲስ መሠረት መጣል አይችልም

መሠቃየት

1ቆሮ 12:26 አንድ የአካል ክፍል ቢሠቃይ ሌሎቹ

መሠዊያ

ዘፍ 8:20 ኖኅ ለይሖዋ መሠዊያ ሠራ

ዘፀ 27:1 መሠዊያ ከግራር እንጨት ትሠራለህ

ማቴ 5:24 መባህን በመሠዊያው ፊት ትተህ ሂድ

ሥራ 17:23 ‘ለማይታወቅ አምላክ’ የሚል ጽሑፍ ያለው መሠዊያ

መሣሪያ

መክ 10:10 ከብረት የተሠራ መሣሪያ ቢደንዝ

ኢሳ 54:17 አንቺን ለማጥቃት የተሠራ መሣሪያ

2ቆሮ 10:4 የጦር መሣሪያዎቻችን ሥጋዊ አይደሉም

መሥራት

መክ 2:24 ተግቶ በመሥራት እርካታ ማግኘት

ኢሳ 65:21 ቤቶችን ይሠራሉ፤ በዚያም ይኖራሉ

ዮሐ 5:17 አባቴ እስካሁን እየሠራ ነው

ዮሐ 6:27 የዘላለም ሕይወት ለሚያስገኘው ምግብ ሥሩ

ኤፌ 4:28 ከእንግዲህ አይስረቅ፤ በትጋት ይሥራ

1ተሰ 2:9 ሌት ተቀን እንሠራ ነበር

2ተሰ 3:10 መሥራት የማይፈልግ ሁሉ አይብላ

መሥዋዕት

1ሳሙ 15:22 መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል

2ሳሙ 24:24 ያልከፈልኩበትን ለይሖዋ መሥዋዕት

መዝ 40:6 መሥዋዕትንና መባን አልፈለግክም

መዝ 51:17 አምላክን የሚያስደስተው መሥዋዕት

ምሳሌ 15:8 ይሖዋ የክፉዎችን መሥዋዕት ይጸየፋል

ሆሴዕ 6:6 ከመሥዋዕት ይልቅ ታማኝ ፍቅር

ሮም 12:1 ሰውነታችሁን ተቀባይነት ያለው መሥዋዕት

ዕብ 13:15 የውዳሴ መሥዋዕት ለአምላክ እናቅርብ

መሥፈርት

2ጢሞ 1:13 የትክክለኛ ትምህርት መሥፈርት

መረብ

ማቴ 13:47 መንግሥተ ሰማያት ዓሣ ከሰበሰበ መረብ

ሉቃስ 5:4 መረቦቻችሁን ጥላችሁ አጥምዱ

መረን የተለቀቀ

ምሳሌ 29:15 መረን የተለቀቀ ልጅ ያሳፍራል

መሪ

ምሳሌ 28:16 ጥልቅ ግንዛቤ የሌለው መሪ ሥልጣኑን

ማቴ 23:10 መሪያችሁ አንድ እሱም ክርስቶስ

መራራ

ቆላ 3:19 ሚስቶቻችሁን መራራ ቁጣ አትቆጧቸው

መራራት

ዕብ 4:15 በድካማችን ሊራራልን የማይችል

1ዮሐ 3:17 ወንድሙ ሲቸገር ተመልክቶ ሳይራራለት ቢቀር

መርሳት

ዘዳ 4:23 ይሖዋ የገባውን ቃል ኪዳን እንዳትረሱ

መዝ 119:141 መመሪያዎችህን አልረሳሁም

ኢሳ 49:15 እናት የምታጠባውን ልጇን ልትረሳ ትችላለች?

ፊልጵ 3:13 ከኋላዬ ያሉትን እየረሳሁ ከፊቴ ወዳሉት እንጠራራለሁ

ዕብ 6:10 ለስሙ ያሳያችሁትን ፍቅር በመርሳት ፍትሕ አያዛባም

መርከስ

ሕዝ 39:7 ቅዱስ ስሜ እንዲረክስ አልፈቅድም

መርከብ

ዘፍ 6:14 ከጎፈር እንጨት ለራስህ መርከብ ሥራ

መርካት

1ጢሞ 6:8 ምግብና ልብስ ካለን ረክተን መኖር ይገባናል

መርገም

ዘኁ 23:8 አምላክ ያልረገመውን ልረግም እችላለሁ?

ኢዮብ 2:5 በእርግጥ ፊት ለፊት ይረግምሃል

ኢዮብ 2:9 አምላክን እርገምና ሙት!

ሮም 12:14 መርቁ እንጂ አትርገሙ

መሰቀል

ሉቃስ 23:21 ይሰቀል! እያሉ ይጮኹ ጀመር

መሰበር

መዝ 51:17 አምላክን የሚያስደስተው የተሰበረ መንፈስ ነው

ምሳሌ 29:1 አንገቱን ያደነደነ ሰው በድንገት ይሰበራል

ኢሳ 57:15 የተሰበረ ልብ ካለውና መንፈሱ ከተደቆሰው

ኢሳ 66:2 መንፈሱ የተሰበረውንና በቃሌ የሚንቀጠቀጠውን

መሰብሰብ

ኤፌ 1:10 ዓላማው በክርስቶስ አንድ ላይ ለመሰብሰብ ነው

ዕብ 10:25 አንዳንዶች ልማድ እንዳደረጉት መሰብሰባችንን ቸል አንበል

መሰናከል

ያዕ 3:2 ሁላችንም ብዙ ጊዜ እንሰናከላለን

መሲሕ

ዳን 9:25 መሪ የሆነው መሲሕ እስከሚገለጥበት ጊዜ

ዳን 9:26 ከ62ቱ ሳምንታት በኋላ መሲሑ ይቆረጣል

ዮሐ 1:41 መሲሑን አገኘነው

ዮሐ 4:25 ክርስቶስ የተባለ መሲሕ እንደሚመጣ

መሳለቅ

1ሳሙ 17:26 በአምላክ ሠራዊት ላይ የሚሳለቀው

ኤር 20:7 ቀኑን ሙሉ መሳለቂያ ሆንኩ

መሳም

ሉቃስ 22:48 የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጣለህ?

መሳቅ

ዘፍ 18:13 ሣራ የሳቀችው ለምንድን ነው?

መዝ 2:4 በሰማያት በዙፋን ላይ የተቀመጠው ይስቃል

ምሳሌ 14:13 አንድ ሰው እየሳቀ እንኳ ልቡ ሊያዝን ይችላል

መሳብ

ዮሐ 6:44 የላከኝ አብ ካልሳበው በቀር

መሳካት

1ነገ 2:3 የምታከናውነው ሁሉ ይሳካልሃል

2ዜና 20:20 በነቢያቱ እመኑ፤ ይሳካላችኋል

መዝ 1:3 የሚሠራውም ሁሉ ይሳካለታል

መሳደብ

ማር 3:29 መንፈስ ቅዱስን የሚሳደብ ይቅር አይባልም

1ጴጥ 2:23 ሲሰድቡት መልሶ አልተሳደበም

መስማማት

ኤፌ 4:16 የአካል ክፍሎች ተስማምተው ተገጣጥመዋል

መስማት

ሕዝ 2:7 ቢሰሙም ባይሰሙም ቃሌን ንገራቸው

ማቴ 17:5 የምወደው ልጄ ይህ ነው። እሱን ስሙት

ሉቃስ 10:16 እናንተን የሚሰማ እኔንም ይሰማል

ሥራ 4:19 ከአምላክ ይልቅ እናንተን መስማት

ሮም 10:14 የሚሰብክላቸው ሳይኖር እንዴት ይሰማሉ?

ያዕ 1:19 ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ይሁን

ያዕ 1:22 ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ሰሚዎች ብቻ አትሁኑ

መስማት የተሳነው

ዘሌ 19:14 መስማት የተሳነውን አትርገም

ኢሳ 35:5 መስማት የተሳናቸው ሰዎች ጆሮ ይከፈታል

ማር 7:37 መስማት የተሳናቸው እንዲሰሙ ያደርጋል

መስረቅ

ዘፀ 20:15 አትስረቅ

ምሳሌ 30:9 ድሃ ሆኜ እንድሰርቅ አትፍቀድ

ኤፌ 4:28 የሚሰርቅ ከእንግዲህ ወዲህ አይስረቅ

መስበክ

ማቴ 9:35 ኢየሱስ የመንግሥቱን ምሥራች እየሰበከ

ማቴ 24:14 ምሥራቹ ለብሔራት ሁሉ ይሰበካል

ሉቃስ 8:1 እየሰበከ ከመንደር ወደ መንደር ተጓዘ

ሮም 10:14 የሚሰብክላቸው ሳይኖር እንዴት ይሰማሉ?

2ጢሞ 4:2 ቃሉን ስበክ፤ በጥድፊያ ስሜት አገልግል

መስተካከል

2ቆሮ 13:11 መደሰታችሁን፣ መስተካከላችሁን ቀጥሉ

ኤፌ 4:12 ቅዱሳንን እንዲያስተካክሉ ነው

መስተዋት

1ቆሮ 13:12 በብረት መስተዋት ብዥ ያለ ምስል

2ቆሮ 3:18 የይሖዋን ክብር እንደ መስተዋት

ያዕ 1:23 ፊቱን በመስተዋት እያየ ያለ ሰው

መስኮት

ሥራ 20:9 መስኮት ላይ ተቀምጦ የነበረ አውጤኪስ

መስጠት

ማቴ 22:21 የቄሳርን ለቄሳር፣ የአምላክን ለአምላክ ስጡ

ሉቃስ 12:48 ብዙ ከተሰጠው ብዙ ይጠበቅበታል

ሥራ 20:35 ከመቀበል ይልቅ መስጠት የበለጠ ደስታ ያስገኛል

2ቆሮ 12:15 ራሴንም ብሰጥ እጅግ ደስ ይለኛል

መስፈሪያ

ሉቃስ 6:38 በተነቀነቀ ጥሩ መስፈሪያ ሰፍረው

መስፍን

ኢሳ 9:6 የዘላለም አባትና የሰላም መስፍን ይባላል

መሸማቀቅ

ዕዝራ 9:6 ፊቴን ወደ አንተ ቀና ማድረግ አሸማቀቀኝ

መሸሸጊያ

ናሆም 1:7 ይሖዋ በጭንቀት ቀን መሸሸጊያ ነው

መሸሽ

1ቆሮ 6:18 ከዝሙት ሽሹ!

መሸቀጥ

2ቆሮ 2:17 የአምላክን ቃል አንሸቃቅጥም

መሸበር

ፊልጵ 1:28 በጠላቶቻችሁ አለመሸበራችሁን

መሸከም

ሮም 15:1 የደካሞችን ድክመት ልንሸከም ይገባል

መሸፈን

ምሳሌ 28:13 የሠራውን በደል የሚሸፋፍን አይሳካለትም

1ቆሮ 11:6 ራሷን የማትሸፍን ከሆነ ፀጉሯን ትቆረጥ

መሸፈኛ

2ቆሮ 3:15 ልባቸው በመሸፈኛ እንደተሸፈነ

መሻት

መዝ 37:4 ይሖዋ የልብህን መሻት ይሰጥሃል

መሽመድመድ

ኢሳ 44:8 በፍርሃት አትሽመድመዱ

መቀመጥ

መዝ 110:1 ይሖዋ ጌታዬን በቀኜ ተቀመጥ አለው

መቀማጠል

ራእይ 18:7 በውድ ነገሮች የተቀማጠለችውን

መቀረጽ

ሮም 12:2 ይህ ሥርዓት እንዲቀርጻችሁ አትፍቀዱ

1ጴጥ 1:14 ትከተሉት በነበረው ምኞት መቀረጻችሁን

መቀስቀስ

ዮሐ 11:11 አልዓዛርን ልቀሰቅሰው ወደዚያ እሄዳለሁ

መቀበል

ኢዮብ 2:10 መቀበል ያለብን መልካም ብቻ ነው?

ሮም 14:1 በእምነቱ ጠንካራ ያልሆነውን ተቀበሉት

ሮም 15:7 አንዳችሁ ሌላውን ተቀበሉ

መቀባት

1ሳሙ 16:13 ሳሙኤል ዳዊትን ቀባው

መዝ 2:2 በይሖዋና እሱ በቀባው ላይ ተነሱ

መዝ 105:15 የቀባኋቸውን አገልጋዮቼን አትንኩ

ኢሳ 61:1 ለየዋሆች ምሥራች እንድናገር ቀብቶኛል

መቀባጠር

ሉቃስ 24:11 የሚቀባጥሩ ስለመሰላቸው አላመኗቸውም

መቀደስ

1ነገ 9:3 ይህን ቤት ቀድሼዋለሁ

ኤር 1:5 ከመወለድህ በፊት ቀድሼሃለሁ

ሕዝ 36:23 ታላቅ ስሜን እቀድሰዋለሁ

ሉቃስ 11:2 አባት ሆይ፣ ስምህ ይቀደስ

መቀጥቀጥ

ኢሳ 42:3 የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም

መቁጠር

መዝ 90:12 ዕድሜያችንን መቁጠር አስተምረን

ሉቃስ 22:37 ከዓመፀኞች ጋር ተቆጠረ

መቃረም

ሩት 2:8 ቦዔዝ ለመቃረም ወደ ሌላ እርሻ አትሂጂ አላት

መቃረን

ሥራ 17:7 የቄሳርን ሕግ የሚቃረን ነገር ያደርጋሉ

መቃብር

ኢዮብ 14:13 ምነው በመቃብር ውስጥ በሰወርከኝ!

መክ 9:10 በምትሄድበት በመቃብር ሥራም ሆነ ዕቅድ የለም

ሆሴዕ 13:14 ከመቃብር እጅ እዋጃቸዋለሁ

ሥራ 2:31 አምላክ ክርስቶስን በመቃብር እንደማይተወው

ራእይ 1:18 የሞትና የመቃብር ቁልፎች አሉኝ

ራእይ 20:13 ሞትና መቃብርም በውስጣቸው ያሉትን ሙታን ሰጡ

መቃተት

ዘፀ 2:24 በመቃተት የሚያሰሙትን ጩኸት አዳመጠ

ሕዝ 9:4 እየቃተቱ ባሉት ግንባር ላይ ምልክት አድርግ

ሮም 8:22 ፍጥረት በመቃተት ላይ እንደሚገኝ እናውቃለን

ሮም 8:26 ስንቃትት መንፈስ ራሱ ስለ እኛ ይማልዳል

መቃናት

ኢያሱ 1:8 እንዲህ ካደረግክ መንገድህ ይቃናልሃል

መቃወም

ሮም 8:31 ማን ሊቃወመን ይችላል?

መቄዶንያ

ሥራ 16:9 ወደ መቄዶንያ ተሻገርና እርዳን

መቅላት

ኢሳ 1:18 ኃጢአታችሁ እንደ ደም ቢቀላ

መቅመስ

መዝ 34:8 ይሖዋ ጥሩ መሆኑን ቅመሱ

ዕብ 6:4 ሰማያዊውን ነፃ ስጦታ የቀመሱትን

1ጴጥ 2:3 ጌታ ደግ መሆኑን ቀምሳችኋል

መቅረብ

መዝ 73:28 እኔ ወደ አምላክ መቅረብ ይበጀኛል

መዝ 145:18 ይሖዋ ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው

ያዕ 4:8 ወደ አምላክ ቅረቡ፤ ወደ እናንተ ይቀርባል

መቅረጽ

ዘዳ 6:7 በልጆችህ ውስጥ ቅረጻቸው

መቅሰፍት

ዘፀ 11:1 በፈርዖንና በግብፅ ላይ መቅሰፍት አመጣለሁ

ራእይ 18:4 የሚደርስባት መቅሰፍት ተካፋይ መሆን የማትፈልጉ ከሆነ

መቅበዝበዝ

መዝ 119:176 እንደጠፋ በግ ተቅበዘበዝኩ

መቅደስ

ዘፀ 25:8 ለእኔም መቅደስ ይሠሩልኛል

መዝ 73:17 ወደ ታላቁ የአምላክ መቅደስ እስክገባ

መቆም

1ጴጥ 5:10 ያጠነክራችኋል፤ አጽንቶም ያቆማችኋል

መቆጣጠር

ምሳሌ 16:32 ስሜቱን የሚቆጣጠር ከተማን ድል

1ተሰ 4:4 እያንዳንዱ የገዛ ራሱን አካል በመቆጣጠር

መበለት

መዝ 146:9 ይሖዋ መበለቲቱን ይደግፋል

ማር 12:43 የበለጠ የሰጠችው ይህች ድሃ መበለት ነች

ሉቃስ 18:3 አንዲት መበለት ወደ እሱ እየሄደች

ያዕ 1:27 ወላጅ አልባ የሆኑ ልጆችንና መበለቶችን

መበረታታት

ሥራ 28:15 ጳውሎስ ባያቸው ጊዜ ተበረታታ

1ቆሮ 14:31 ሁሉም እንዲበረታቱ ሁላችሁም በየተራ ትንቢት መናገር

መበረዝ

2ቆሮ 4:2 የአምላክን ቃል አንበርዝም

መበሳጨት

መዝ 37:8 ተበሳጭተህ ክፉ ነገር አትሥራ

1ቆሮ 13:5 ፍቅር በቀላሉ አይበሳጭም

መበደል

ማቴ 18:15 ወንድምህ ቢበድልህ አንተና እሱ

1ቆሮ 6:7 እናንተ ራሳችሁ ብትበደሉ አይሻልም?

መበደር

መዝ 37:21 ክፉ ሰው ይበደራል፤ መልሶ አይከፍልም

መባረክ

ዘፍ 1:28 አምላክ ባረካቸው፤ እንዲህም አላቸው

ዘፍ 32:26 ካልባረክኸኝ አለቅህም

ዘኁ 6:24 ይሖዋ ይባርክህ፤ ደግሞም ይጠብቅህ

መሳ 5:24 ኢያዔል ከሴቶች ሁሉ እጅግ የተባረከች ነች

ዮሐ 12:13 በይሖዋ ስም የሚመጣው ንጉሥ የተባረከ ነው

መባ

ዘሌ 7:37 የሚቃጠል መባ፣ የእህል መባ

1ዜና 29:9 ሕዝቡ መባ በመስጠታቸው ተደሰቱ

ኢሳ 1:11 የሚቃጠሉ የአውራ በግ መባዎች

መባከን

ሉቃስ 10:40 ማርታ በብዙ ሥራ ተጠምዳ ትባክን ነበር

መብለጥ

ዮሐ 14:28 ከእኔ አብ ይበልጣል

መብላት

1ቆሮ 5:11 እንዲህ ካለው ሰው ጋር ምግብ እንዳትበሉ

2ተሰ 3:10 መሥራት የማይፈልግ ሁሉ አይብላ

መብረቅ

ማቴ 24:27 መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ እንደሚያበራ

ሉቃስ 10:18 ሰይጣን እንደ መብረቅ ሲወድቅ አየሁ

መብራት

መዝ 119:105 ቃልህ ለእግሬ መብራት ነው

ማቴ 6:22 የሰውነት መብራት ዓይን ነው

ማቴ 25:1 መብራታቸውን ይዘው ከወጡ አሥር ደናግል

መብት

ሕዝ 21:27 ሕጋዊ መብት ያለው እስኪመጣ

ፊልጵ 1:29 መከራ እንድትቀበሉ መብት ተሰጥቷችኋል

መተልተል

ዘሌ 21:5 ሰውነታቸውን መተልተል የለባቸውም

መተማመን

ምሳሌ 3:23 በመንገድህ ላይ ተማምነህ ትሄዳለህ

2ተሰ 3:4 ያዘዝናችሁን እያደረጋችሁ እንዳለ እንተማመናለን

1ጴጥ 4:11 አምላክ በሚሰጠው ኃይል ተማምኖ ያገልግል

መተናነጽ

ሮም 14:19 እርስ በርሳችን የምንተናነጽበትን ነገር

መተው

ዘዳ 31:8 ይሖዋ አይጥልህም ወይም አይተውህም

1ሳሙ 12:22 ይሖዋ ለስሙ ሲል ሕዝቡን አይተውም

መዝ 27:10 የገዛ አባቴና እናቴ ቢተዉኝ እንኳ

መዝ 37:28 ይሖዋ ታማኝ አገልጋዮቹን አይተዋቸውም

ኢሳ 1:28 ይሖዋን የሚተዉ ያከትምላቸዋል

ማቴ 19:29 ቤቶችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ

ዮሐ 8:29 የላከኝ ብቻዬን አልተወኝም

ዕብ 13:5 ፈጽሞ አልተውህም

መታለል

ገላ 6:7 አትታለሉ፤ አምላክ አይዘበትበትም

መታመም

መዝ 41:3 ታሞ ሳለ ይሖዋ ይደግፈዋል

ኢሳ 33:24 በዚያ የሚቀመጥ ታምሜአለሁ አይልም

ያዕ 5:14 ከእናንተ መካከል የታመመ ሰው አለ?

መታመን

መዝ 9:10 ስምህን የሚያውቁ በአንተ ይታመናሉ

መዝ 56:11 በአምላክ እታመናለሁ፤ አልፈራም

መዝ 62:8 ሰዎች ሆይ፣ ሁልጊዜ በእሱ ታመኑ

መዝ 84:12 በአንተ የሚታመን ሰው ደስተኛ ነው

መዝ 146:3 ማዳን በማይችሉ ሰዎች አትታመኑ

ምሳሌ 3:5 በሙሉ ልብህ በይሖዋ ታመን

ምሳሌ 28:26 በገዛ ልቡ የሚታመን ሁሉ ሞኝ ነው

ኤር 17:5 በሰዎች የሚታመን የተረገመ ነው

2ቆሮ 1:9 በራሳችን ሳይሆን በአምላክ እንድንታመን

መታመኛ

ምሳሌ 3:26 ይሖዋ መታመኛህ ይሆናል

መታረቅ

ማቴ 5:24 በመጀመሪያ ከወንድምህ ጋር ታረቅ

ሮም 5:10 በልጁ ሞት ከአምላክ ጋር ከታረቅን

1ቆሮ 7:11 ብትለያይ ግን ከባሏ ጋር ትታረቅ

2ቆሮ 5:19 አምላክ ዓለምን ከራሱ ጋር ከማስታረቁም

መታረድ

ኢሳ 53:7 እንደ በግ ለመታረድ ተነዳ

መታሰር

ማቴ 25:36 ታስሬ ጠይቃችሁኛል

ዕብ 13:3 ታስራችሁ እንዳላችሁ አድርጋችሁ በማሰብ

መታሰቢያ

ሉቃስ 22:19 ይህን ሁልጊዜ ለመታሰቢያዬ አድርጉት

መታሰቢያ መቃብር

ዮሐ 5:28 በመታሰቢያ መቃብር ያሉ ድምፁን

መታተም

ዳን 12:9 ቃሉ በሚስጥር የተያዘና የታተመ

ኤፌ 1:13 ቃል በተገባው መንፈስ ቅዱስ ታትማችኋል

መታከት

ገላ 6:9 ካልታከትን ጊዜው ሲደርስ ስለምናጭድ

መታወር

ዘፍ 19:11 ከትንሹ አንስቶ እስከ ትልቁ ድረስ አሳወሯቸው

2ቆሮ 4:4 የማያምኑትን ሰዎች አእምሮ አሳውሯል

መታወቅ

2ቆሮ 6:9 የታወቅን ሆነን፣ እንደማንታወቅ ተቆጥረናል

መታዘዝ

ዘፀ 24:7 ይሖዋ የተናገረውን ለመታዘዝ ፈቃደኞች ነን

1ሳሙ 15:22 መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል

መዝ 51:12 የመታዘዝ ፍላጎት በውስጤ እንዲቀሰቀስ

ሥራ 5:29 ከሰው ይልቅ አምላክን ልንታዘዝ ይገባል

ሮም 5:19 በአንዱ ሰው መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ

ሮም 6:17 ለእንዲህ ዓይነቱ ትምህርት ከልብ ስለታዘዛችሁ

ሮም 16:26 እምነት እንዲኖራቸውና እሱን እንዲታዘዙ

ኤፌ 6:5 ባሪያዎች ሆይ፣ ለጌቶቻችሁ ታዘዙ

ዕብ 5:8 ከደረሰበት መከራ መታዘዝን ተማረ

ዕብ 13:17 አመራር ለሚሰጧችሁ ታዘዙ

መታደስ

ሥራ 3:19 የመታደስ ዘመን ይመጣላችኋል

መታገል

ኤፌ 6:12 የምንታገለው ከደምና ከሥጋ ጋር ነው

መታገሥ

2ነገ 10:16 ይሖዋን የሚቀናቀንን እንደማልታገሥ

መታጠቂያ

ኢሳ 11:5 ጽድቅ የወገቡ መታጠቂያ ይሆናል

መታጠቅ

2ጢሞ 3:17 ለማንኛውም መልካም ሥራ በመታጠቅ

ዕብ 13:21 በመልካም ነገር ሁሉ ያስታጥቃችሁ

መታጠብ

2ነገ 5:10 ዮርዳኖስ ውስጥ ሰባት ጊዜ ታጠብ

መዝ 51:2 ከበደሌ ሙሉ በሙሉ እጠበኝ

1ቆሮ 6:11 ታጥባችሁ ነጽታችኋል፣ ተቀድሳችኋል

መትረፍረፍ

መዝ 72:16 በምድር ላይ እህል ይትረፈረፋል

ዮሐ 10:10 የመጣሁት ሕይወት እንዲትረፈረፍላቸው ነው

መትከል

ኢሳ 65:22 እነሱ የተከሉትን ሌላ አይበላውም

1ቆሮ 3:6 እኔ ተከልኩ፤ አጵሎስ አጠጣ

መቸኮል

ምሳሌ 19:2 ችኩል ሰው ኃጢአት ይሠራል

ምሳሌ 29:20 ለመናገር የሚቸኩል ሰው አይተህ ታውቃለህ?

መቻል

ኢዮብ 42:2 ሁሉን ነገር ማድረግ እንደምትችል አወቅኩ

ማቴ 19:26 በአምላክ ዘንድ ሁሉ ነገር ይቻላል

መቻቻል

ኤፌ 4:2 እርስ በርሳችሁ በፍቅር በመቻቻል ኑሩ

መነመነ

2ቆሮ 4:16 ውጫዊው ሰውነታችን እየመነመነ ቢሄድም

መነሳት

ሥራ 24:15 ጻድቃን ከሞት እንደሚነሱ

መነቀስ

ዘሌ 19:28 ሰውነታችሁን አትነቀሱ

መነቃቃት

ዕብ 10:24 ለፍቅርና ለመልካም ሥራዎች መነቃቃት

መነካከስ

ገላ 5:15 እርስ በርሳችሁ መነካከሳችሁን ካልተዋችሁ

መነዳት

ኤፌ 4:14 በማዕበል የምንነዳ ይመስል

መና

ዘፀ 16:31 የእስራኤልም ቤት ምግቡን መና አሉት

ኢያሱ 5:12 ከምድሪቱ ፍሬ በበሉ ማግስት መናው ተቋረጠ

መናቅ

ኢሳ 53:3 ሰዎች የናቁትና ያገለሉት

ኤር 8:9 እነሱ የይሖዋን ቃል ንቀዋል

መናወጥ

1ተሰ 3:3 ማንም በእነዚህ መከራዎች እንዳይናወጥ

2ተሰ 2:2 የማመዛዘን ችሎታችሁ በቀላሉ አይናወጥ

መናዘዝ

መዝ 32:5 በመጨረሻ ኃጢአቴን ለአንተ ተናዘዝኩ

ምሳሌ 28:13 የሠራውን በደል የሚናዘዝ ምሕረት ያገኛል

ያዕ 5:16 አንዳችሁ ለሌላው ኃጢአታችሁን ተናዘዙ

1ዮሐ 1:9 ኃጢአታችንን የምንናዘዝ ከሆነ ይቅር ይለናል

መናገር

ሥራ 15:32 ብዙ ቃል በመናገር አበረታቷቸው

መናፈቅ

ኢዮብ 14:15 የእጅህን ሥራ ትናፍቃለህ

መዝ 84:2 ሁለንተናዬ የይሖዋን ቅጥር ግቢዎች ናፈቀ

ፊልጵ 1:8 እንደምትናፍቁኝ አምላክ ምሥክሬ ነው

መናፍስታዊ ድርጊት

ገላ 5:20 መናፍስታዊ ድርጊት፣ ጥላቻ

መናፍስት ጠሪ

ዘዳ 18:11 መናፍስት ጠሪ፣ ጠንቋይ

መንስኤ

መክ 7:25 የነገሮችን መንስኤ ለመረዳት

መንቀጥቀጥ

ፊልጵ 2:12 በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ

መንካት

ምሳሌ 6:29 የሚነካት ሁሉ መቀጣቱ አይቀርም

ኢሳ 52:11 ማንኛውንም ርኩስ ነገር አትንኩ!

2ቆሮ 6:17 ርኩስ የሆነውን ነገር አትንኩ

መንኮራኩር

ሕዝ 1:16 በአንድ መንኮራኩር ውስጥ ሌላ መንኮራኩር

መንገሥ

ዘካ 14:9 ይሖዋም በመላው ምድር ላይ ይነግሣል

ሮም 6:12 ኃጢአት ሰውነታችሁ ላይ መንገሡን

ራእይ 11:15 እሱም ለዘላለም ይነግሣል

መንገድ

ምሳሌ 4:18 የጻድቃን መንገድ እንደ ማለዳ ብርሃን

ምሳሌ 16:25 ትክክለኛ መስሎ የሚታይ መንገድ

ኢሳ 30:21 መንገዱ ይህ ነው። በእሱ ሂድ

ኤር 8:6 ብዙኃኑ የሚከተለው መንገድ

ኤር 10:23 የሰው መንገድ በራሱ እጅ እንዳልሆነ

ኢዩ 2:7 እያንዳንዱም የራሱን መንገድ ይዞ ይሄዳል

ማቴ 7:14 ወደ ሕይወት የሚወስደው መንገድ

ማቴ 13:4 አንዳንዶቹ ዘሮች መንገድ ዳር ወደቁ

ዮሐ 14:6 መንገድ፣ እውነትና ሕይወት ነኝ

ሥራ 9:2 የጌታን መንገድ የሚከተሉትን

1ቆሮ 10:13 መውጫ መንገዱን ያዘጋጅላችኋል

መንጋ

ሉቃስ 12:32 አንተ ትንሽ መንጋ አትፍራ

መንግሥት

ዘፀ 19:6 የካህናት መንግሥት ትሆናላችሁ

ዳን 2:44 የሰማይ አምላክ የማይጠፋ መንግሥት ያቋቁማል

ዳን 7:14 የገዢነት ሥልጣን፣ ክብርና መንግሥት ተሰጠው

ዳን 7:18 የአምላክ ቅዱሳን መንግሥቱን ይቀበላሉ

ማቴ 4:8 ዲያብሎስ የዓለምን መንግሥታት ሁሉ አሳየው

ማቴ 6:10 መንግሥትህ ይምጣ

ማቴ 6:33 አስቀድማችሁ የአምላክን መንግሥት ፈልጉ

ማቴ 21:43 የአምላክ መንግሥት ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ ይሰጣል

ማቴ 24:14 ይህ የመንግሥቱ ምሥራች ይሰበካል

ማቴ 25:34 ኑ፣ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ

ሉቃስ 12:32 አባታችሁ መንግሥት ሊሰጣችሁ ወስኗል

ሉቃስ 22:29 ከእናንተ ጋር ለመንግሥት ቃል ኪዳን አደርጋለሁ

ዮሐ 18:36 መንግሥቴ የዚህ ዓለም ክፍል አይደለም

ሥራ 1:6 መንግሥትን የምታቋቁመው በዚህ ጊዜ ነው?

1ቆሮ 15:24 መንግሥቱን ለአምላኩ በሚያስረክብበት ጊዜ

ገላ 5:21 እነዚህን የሚፈጽሙ የአምላክን መንግሥት አይወርሱም

ቆላ 1:13 ወደሚወደው ልጁ መንግሥት አሻግሮናል

ራእይ 11:15 የዓለም መንግሥት የመሲሑ መንግሥት ሆነ

መንፈሳዊ

ማቴ 5:3 መንፈሳዊ ነገሮችን የተጠሙ

ሮም 1:11 መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ

1ቆሮ 2:15 መንፈሳዊ ሰው ሁሉንም ይመረምራል

1ቆሮ 15:44 የሚነሳው መንፈሳዊ አካል ነው

ኤፌ 6:12 የምንታገለው ከክፉ መንፈሳዊ ኃይሎች

መንፈስ

ዘኁ 11:25 በሙሴ ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ

1ሳሙ 16:13 የይሖዋ መንፈስ ለዳዊት ኃይል ሰጠው

2ሳሙ 23:2 የይሖዋ መንፈስ በእኔ ተናገረ

መዝ 51:10 በውስጤ አዲስ መንፈስ አኑር

መዝ 51:17 የተሰበረ መንፈስ

መዝ 104:29 መንፈሳቸውን ከወሰድክ ይሞታሉ

መዝ 146:4 መንፈሱ ትወጣለች፤ ወደ መሬት ይመለሳል

መክ 12:7 መንፈስ ወደ ሰጪው ይመለሳል

ኢሳ 61:1 የይሖዋ መንፈስ በእኔ ላይ ነው

ኢዩ 2:28 በሥጋ ለባሽ ላይ መንፈሴን አፈሳለሁ

ዘካ 4:6 በመንፈሴ እንጂ በኃይል አይደለም

ማቴ 3:16 የአምላክ መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ

ማቴ 26:41 መንፈስ ዝግጁ ነው

ሉቃስ 23:46 መንፈሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ

ዮሐ 4:24 አምላክ መንፈስ ነው

ዮሐ 16:13 የእውነት መንፈስ ሲመጣ

ሮም 8:16 መንፈስ ራሱ ከመንፈሳችን ጋር ሆኖ

ሮም 8:26 መንፈስ ራሱ ስለ እኛ ይማልዳል

2ቆሮ 3:17 ይሖዋ መንፈስ ነው

ገላ 5:16 በመንፈስ መመላለሳችሁን ቀጥሉ

ገላ 5:22 የመንፈስ ፍሬ ፍቅር፣ ደስታ

ገላ 6:8 ለመንፈስ ብሎ የሚዘራ

1ጴጥ 3:18 መንፈስ ሆኖ ሕያው ሆነ

መንፈስ ቅዱስ

መዝ 51:11 ቅዱስ መንፈስህን ከእኔ አትውሰድ

ማቴ 12:31 መንፈስ ቅዱስን የሰደበ

ሉቃስ 1:35 መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል

ሉቃስ 3:22 መንፈስ ቅዱስ በርግብ መልክ በእሱ ላይ ወረደ

ሉቃስ 11:13 ለሚለምኑት መንፈስ ቅዱስን እንዴት አይሰጣቸው!

ዮሐ 14:26 መንፈስ ቅዱስ ሁሉንም ነገር ያስተምራችኋል

ሥራ 1:8 መንፈስ ቅዱስ በሚወርድበት ጊዜ ኃይል ትቀበላላችሁ

ሥራ 2:4 ሁሉም በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ

ሥራ 5:32 ለሚታዘዙት የሰጠው መንፈስ ቅዱስ ምሥክር ነው

ኤፌ 4:30 የአምላክን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ

መንፈግ

መዝ 84:11 ይሖዋ አንዳች መልካም ነገር አይነፍጋቸውም

መኖሪያ

ኢሳ 45:18 ምድርን መኖሪያ እንድትሆን የሠራት

መኖር

ኢዮብ 14:14 ሰው ከሞተ በኋላ በሕይወት ሊኖር ይችላል?

ሮም 14:8 ብንኖር የምንኖረው ለይሖዋ ነው

2ቆሮ 5:15 ከእንግዲህ ለራሳቸው ከመኖር ይልቅ

1ተሰ 4:15 ጌታ እስከሚገኝበት ጊዜ በሕይወት የምንኖር

መኝታ

ዕብ 13:4 መኝታውም ከርኩሰት የጸዳ ይሁን

መከልከል

1ቆሮ 7:5 አንዳችሁ ለሌላው የሚገባውን አትከልክሉ

1ተሰ 2:16 እንዳንሰብክ ሊከለክሉን ይሞክራሉ

መከራ

መዝ 34:19 የጻድቅ ሰው መከራ ብዙ ነው

መዝ 119:50 በመከራዬ ወቅት መጽናኛ የማገኘው

መዝ 119:71 በመከራ ውስጥ ማለፌ ጥሩ ሆነልኝ

ማቴ 24:21 ሆኖ የማያውቅ ታላቅ መከራ

ሥራ 14:22 በብዙ መከራ ማለፍ አለብን

ሮም 5:3 መከራ ጽናትን እንደሚያስገኝ እናውቃለን

ሮም 8:17 አብረነው መከራ ከተቀበልን

ሮም 8:18 የሚደርስብን መከራ ከምንም ሊቆጠር አይችልም

ሮም 12:12 መከራን በጽናት ተቋቋሙ

1ቆሮ 7:28 የሚያገቡ ሰዎች በሥጋቸው ላይ መከራ

2ቆሮ 4:17 የሚደርስብን መከራ ጊዜያዊና ቀላል

ፊልጵ 1:29 ለእሱ ስትሉ መከራ እንድትቀበሉ

1ተሰ 2:14 በአገራችሁ ሰዎች እጅ መከራ ተቀብላችኋል

2ተሰ 1:4 ስደትና መከራ ሁሉ ችላችሁ በመኖር

ዕብ 2:10 በመከራ አማካኝነት ፍጹም ማድረጉ

1ጴጥ 3:14 ለጽድቅ ስትሉ መከራ ብትቀበሉ

1ጴጥ 5:9 ወንድሞቻችሁ ተመሳሳይ መከራ

ራእይ 7:14 ታላቁን መከራ አልፈው የመጡ ናቸው

መከተል

ማቴ 4:20 መረቦቻቸውን ትተው ተከተሉት

ማቴ 19:21 መጥተህ ተከታዬ ሁን

ዮሐ 10:27 በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ፤ ይከተሉኛል

ራእይ 14:4 ምንጊዜም በጉ በሄደበት ሁሉ ይከተሉታል

መከፋፈል

ሮም 16:17 ክፍፍል ከሚፈጥሩ ሰዎች ተጠንቀቁ

1ቆሮ 1:10 በመካከላችሁ መከፋፈል እንዳይኖር

መኩራራት

1ቆሮ 1:31 የሚኩራራ በይሖዋ ይኩራራ

መካሪ

ኢሳ 9:6 ስሙ ድንቅ መካሪ፣ ኃያል አምላክ

መካሰስ

1ቆሮ 6:7 ተካስሳችሁ ፍርድ ቤት መሄዳችሁ

መካብ

ይሁዳ 16 ለጥቅማቸው ሲሉ ሌሎችን ይክባሉ

መካከለኛ

1ጢሞ 2:5 በአምላክና በሰው መካከል አንድ መካከለኛ

መካድ

ምሳሌ 30:9 እጠግብና እክድሃለሁ

ማቴ 16:24 ሊከተለኝ የሚፈልግ ቢኖር ራሱን ይካድ

ማር 14:30 ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ

ሥራ 26:11 እምነታቸውን በይፋ እንዲክዱ ለማስገደድ

ቲቶ 1:16 አምላክን በሥራቸው ይክዱታል

መክፈል

መዝ 37:21 ክፉ ይበደራል፤ መልሶም አይከፍልም

2ተሰ 1:6 መከራን ለሚያመጡባችሁ መከራን መክፈሉ

መኮርኮር

2ጢሞ 4:3 ጆሯቸውን እንዲኮረኩሩላቸው

መወለድ

ኢዮብ 14:1 ከሴት የተወለደ ሰው የሕይወት ዘመኑ አጭር

መዝ 51:5 በደለኛ ሆኜ ተወለድኩ

መወሰድ

ዕብ 2:1 ቀስ በቀስ እንዳንወሰድ ለሰማናቸው ነገሮች

መወያየት

ሥራ 17:2 ከቅዱሳን መጻሕፍት እየጠቀሰ ተወያየ

መዋለል

ያዕ 1:8 ይህ ሰው በሁለት ሐሳብ የሚዋልል ነው

መዋሸት

መዝ 101:7 ውሸት የሚናገር ሰው በፊቴ አይቆምም

ምሳሌ 19:22 ውሸታም ከመሆን ድሃ መሆን ይሻላል

ዮሐ 8:44 ዲያብሎስ ውሸታምና የውሸት አባት

ቆላ 3:9 አንዳችሁ ሌላውን አትዋሹ

ቲቶ 1:2 ሊዋሽ የማይችለው አምላክ

መዋጀት

መዝ 49:7 አንዳቸውም ሌላውን ሰው መዋጀት አይችሉም

ሆሴዕ 13:14 ከመቃብር እጅ እዋጃቸዋለሁ

ራእይ 5:9 ከየብሔሩ ሰዎችን ለአምላክ ዋጅተሃል

መዋጥ

መዝ 40:12 የፈጸምኳቸው ስህተቶች ስለዋጡኝ

መዋጮ

ዘፀ 35:5 ለይሖዋ መዋጮ አምጡ

2ዜና 31:10 መዋጮውን ወደ ይሖዋ ቤት ማምጣት ጀመሩ

መውለድ

ኢሳ 66:7 እሷ ገና ምጥ ሳይጀምራት ወለደች

1ጴጥ 1:3 ለሕያው ተስፋ እንደ አዲስ ወልዶናል

መውረስ

ማቴ 5:5 ገሮች ምድርን ይወርሳሉ

ማቴ 25:34 የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ

መውደቅ

ምሳሌ 24:16 ጻድቅ ሰባት ጊዜ ቢወድቅ እንኳ ይነሳል

መክ 4:10 አንዱ ቢወድቅ ሁለተኛው ሊያነሳው ይችላል

1ቆሮ 10:12 የቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ

መውደድ

ዘሌ 19:18 ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ

ዘዳ 6:5 ይሖዋን በሙሉ ልብህ ውደድ

ማቴ 10:37 ከእኔ ይልቅ አባቱን ወይም እናቱን የሚወድ

ማቴ 22:37 ይሖዋን በሙሉ ነፍስህ ውደድ

ማር 10:21 ኢየሱስም ተመለከተውና ወደደው

ዮሐ 3:16 አምላክ ዓለምን ከመውደዱ የተነሳ

ዮሐ 12:25 ሕይወቱን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታል

ዮሐ 13:1 የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው

ዮሐ 13:34 እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ

ዮሐ 14:15 የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዛቴን ትጠብቃላችሁ

ዮሐ 21:17 ስምዖን፣ በጣም ትወደኛለህ?

ሮም 13:8 ከመዋደድ በቀር ዕዳ አይኑርባችሁ

ገላ 2:20 በወደደኝና ለእኔ ሲል ራሱን አሳልፎ በሰጠው

ኤፌ 1:5 እሱ እንደወደደና እንደ በጎ ፈቃዱ

ቆላ 3:19 ሚስቶቻችሁን መውደዳችሁን ቀጥሉ

1ዮሐ 2:15 ዓለምንም ሆነ በዓለም ያሉትን አትውደዱ

1ዮሐ 3:18 በቃልና በአንደበት ብቻ አንዋደድ

1ዮሐ 4:10 አምላክን ስለወደድነው ሳይሆን ስለወደደን

1ዮሐ 4:20 ወንድሙን የማይወድ አምላክን ሊወድ አይችልም

1ዮሐ 5:3 አምላክን መውደድ ትእዛዛቱን መጠበቅ

ራእይ 3:19 የምወዳቸውን ሁሉ እወቅሳለሁ

መውጋት

ዘካ 12:10 እነሱም የወጉትን ያዩታል

መውጣት

ዮሐ 3:13 ከሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም

መዘመር

መዝ 96:1 ለይሖዋ አዲስ መዝሙር ዘምሩ

ማቴ 26:30 የውዳሴ መዝሙር ከዘመሩ በኋላ

ኤፌ 5:19 ለይሖዋ የምስጋና መዝሙር ዘምሩ

መዘበት

ገላ 6:7 አትታለሉ፤ አምላክ አይዘበትበትም

መዘዝ

ምሳሌ 27:12 ተሞክሮ የሌለው ሰው መዘዙን ይቀበላል

መዘጋጀት

ማቴ 24:44 ባላሰባችሁት ሰዓት ስለሚመጣ ዝግጁ ሁኑ

መዘግየት

ምሳሌ 13:12 የዘገየ ተስፋ ልብን ያሳምማል

ዕን 2:3 ራእዩ የተወሰነለትን ጊዜ ይጠብቃል፤ አይዘገይም!

ያዕ 1:19 ለመናገር የዘገየና ለቁጣ የዘገየ

2ጴጥ 3:9 የገባውን ቃል ለመፈጸም አይዘገይም

መዛል

ምሳሌ 25:25 ቀዝቃዛ ውኃ የዛለችን ነፍስ

መዛት

1ጴጥ 2:23 መከራ ሲደርስበት አልዛተም

መዝሙር

መዝ 98:1 ለይሖዋ አዲስ መዝሙር ዘምሩ

ሥራ 16:25 ጳውሎስና ሲላስ አምላክን በመዝሙር እያወደሱ

መዝሙሮች

ነህ 12:46 የውዳሴና የምስጋና መዝሙሮች

መዝረፍ

ዘሌ 19:13 ባልንጀራህን አትዝረፈው

መዝራት

መዝ 126:5 በእንባ የሚዘሩ በእልልታ ያጭዳሉ

መክ 11:6 በማለዳ ዘርህን ዝራ

ገላ 6:7 ሰው ምንም ዘራ ምን

መዝገብ

1ቆሮ 13:5 ፍቅር የበደል መዝገብ የለውም

መያዝ

ፊልጵ 2:16 የሕይወትን ቃል አጥብቃችሁ ያዙ

መደምሰስ

ሥራ 3:19 ኃጢአታችሁ እንዲደመሰስ ንስሐ ግቡ

መደምደሚያ

መክ 12:13 የሁሉ መደምደሚያው ይህ ነው

ማቴ 28:20 እስከ ሥርዓቱ መደምደሚያ ድረስ ከእናንተ ጋር ነኝ

መደርመስ

2ቆሮ 10:4 ምሽግን ለመደርመስ የሚያስችል ኃይል

መደሰት

1ዜና 29:9 ሕዝቡ በፈቃደኝነት በመስጠታቸው ተደሰቱ

መክ 8:15 ከመብላትና ከመደሰት የተሻለ የለም

ሮም 5:3 በመከራ ውስጥ እያለንም እንደሰት

መደቆስ

መዝ 34:18 መንፈሳቸው የተደቆሰባቸውን ያድናል

ምሳሌ 18:14 የተደቆሰን መንፈስ ማን ሊቋቋም ይችላል?

መደናገጥ

ኢሳ 28:16 በእሱ የሚያምን አይደናገጥም

መደንዘዝ

መዝ 143:4 ልቤ በውስጤ ደነዘዘ

ዕብ 5:11 ጆሯችሁ ስለደነዘዘ ለማስረዳት አስቸጋሪ ነው

መደንደን

ማር 3:5 በልባቸው ደንዳናነት በጣም አዝኖ

ዕብ 3:13 ኃጢአት ባለው የማታለል ኃይል እንዳትደነድኑ

መዳን

አስ 4:14 አይሁዳውያን እፎይታና መዳን ከሌላ ቦታ ያገኛሉ

ማቴ 24:22 ሥጋ ሁሉ ባልዳነ ነበር

ሉቃስ 21:28 መዳናችሁ እየቀረበ ስለሆነ ቀጥ ብላችሁ ቁሙ

ሥራ 4:12 መዳን በሌላ በማንም አይገኝም

ሮም 13:11 መዳናችን ይበልጥ ስለቀረበ

2ቆሮ 6:2 እነሆ፣ የመዳን ቀን አሁን ነው

ፊልጵ 2:12 የራሳችሁን መዳን ከፍጻሜ ለማድረስ

ራእይ 7:10 መዳን ያገኘነው ከአምላካችን ነው

መድረክ

1ቆሮ 4:9 ወደ መድረክ እንድንወጣ ያደረገን ይመስለኛል

መድኃኒት

ምሳሌ 17:22 ደስተኛ ልብ ጥሩ መድኃኒት ነው

መድከም

ኢሳ 40:28 እሱ አይደክምም ወይም አይዝልም

ኢሳ 40:29 ለደከመው ኃይል ይሰጣል

ኢሳ 40:31 ይሄዳሉ፤ አይደክሙም

ኢሳ 50:4 ለደከመው እንዴት መልስ መስጠት እንደምችል

2ቆሮ 12:10 ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝ

ዕብ 12:3 እንዳትደክሙና ተስፋ እንዳትቆርጡ

መጀመሪያ

ኢሳ 46:10 ከመጀመሪያ መጨረሻውን እናገራለሁ

ዘካ 4:10 ሥራው የተጀመረበትን ቀን የናቀ ማን ነው?

ማቴ 24:8 የምጥ ጣር መጀመሪያ

ማር 9:35 መጀመሪያ መሆን የሚፈልግ፣ የሁሉም መጨረሻ

መገለጥ

ሮም 8:19 የአምላክን ልጆች መገለጥ

መገንባት

መዝ 127:1 ይሖዋ ቤትን ካልገነባ

ሉቃስ 17:28 ይተክሉና ቤቶችን ይገነቡ ነበር

1ቆሮ 3:10 እያንዳንዱ እንዴት እንደሚገነባ በጥንቃቄ ያስብ

ይሁዳ 20 ቅዱስ በሆነው እምነታችሁ ላይ ራሳችሁን ገንቡ

መገኘት

ማቴ 24:3 የመገኘትህ ምልክት ምንድን ነው?

ማቴ 24:37 እንደ ኖኅ ዘመን ሁሉ የሰው ልጅ መገኘትም

2ጴጥ 3:4 እገኛለሁ ያለው ታዲያ የት አለ?

መገዛት

ሉቃስ 2:51 እንደ ወትሮውም ይገዛላቸው ነበር

ሮም 13:1 ሰው ለበላይ ባለሥልጣናት ይገዛ

ዕብ 13:17 አመራር ለሚሰጧችሁ ተገዙ

1ጴጥ 2:13 የበላይ ስለሆነ ለንጉሥ ተገዙ

መገፋፋት

ዘፀ 35:21 ልባቸው የገፋፋቸው ለይሖዋ መዋጮ አመጡ

መጉዳት

መዝ 78:40 በበረሃ ሳሉ ብዙ ጊዜ ስሜቱን ጎዱት!

መጋቢ

ሉቃስ 12:42 ታማኝና ልባም መጋቢ ማን ነው?

መጋቢዎች

1ቆሮ 4:2 መጋቢዎች ታማኝ ሆነው መገኘት

መጋባት

ማቴ 22:30 በትንሣኤ ጊዜ አያገቡም፣ አይዳሩም

1ቆሮ 7:39 በጌታ ይሁን እንጂ ከፈለገችው ጋር ለመጋባት ነፃ ናት

መግለጥ

ማቴ 11:25 ለትናንሽ ልጆች ስለገለጥክላቸው

1ቆሮ 2:10 በመንፈሱ አማካኝነት የገለጠው

ኤፌ 3:5 ይህ ሚስጥር አሁን በመንፈስ እንደተገለጠው

መግለጽ

ዮሐ 1:18 ስለ እሱ የገለጸልን አንድያ ልጁ ነው

መግታት

ምሳሌ 10:19 ከንፈሩን የሚገታ ልባም ሰው ነው

መግዛት

ዘፍ 1:28 ፍጥረታትን በሙሉ ግዟቸው

ዘፍ 3:16 ምኞትሽ ሁሉ ባልሽ ይሆናል፤ እሱ ደግሞ ይገዛሻል

ምሳሌ 29:2 ክፉ ሰው ሲገዛ ሕዝብ ይቃትታል

መክ 8:9 ሰው ሰውን የገዛው ለጉዳቱ ነው

ዳን 4:17 ልዑሉ በሰው ልጆች ላይ እንደሚገዛ

1ቆሮ 7:23 በዋጋ ተገዝታችኋል

መግደል

ዘፀ 20:13 አትግደል

ዮሐ 16:2 እናንተን የሚገድል ለአምላክ ቅዱስ አገልግሎት

ቆላ 3:5 በምድር ያሉትን የአካል ክፍሎቻችሁን ግደሉ

መጎሰም

1ቆሮ 9:27 ሰውነቴን እየጎሰምኩ እንዲገዛልኝ አደርገዋለሁ

መጠመቅ

ማቴ 3:13 ኢየሱስ በዮሐንስ ለመጠመቅ መጣ

ሥራ 2:41 ቃሉን በደስታ የተቀበሉ ተጠመቁ

ሥራ 8:36 እንዳልጠመቅ የሚከለክለኝ ምን ነገር አለ?

መጠመድ

2ቆሮ 6:14 አቻ ባልሆነ መንገድ አትጠመዱ

መጠማት

ኢሳ 49:10 አይራቡም፤ አይጠሙም

ኢሳ 55:1 እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ ኑ

ዮሐ 7:37 የተጠማ ካለ ወደ እኔ ይምጣ

መጠራት

ማቴ 22:14 የተጠሩት ብዙዎች፣ የተመረጡት ጥቂቶች

መጠቀሚያ

2ቆሮ 7:2 ማንንም መጠቀሚያ አላደረግንም

መጠቀም

1ቆሮ 7:31 በዓለም የሚጠቀሙ ሰዎች

መጠበቂያ ግንብ

ኢሳ 21:8 በመጠበቂያው ግንብ ላይ ቆሜአለሁ

መጠበቅ

ሚክ 7:7 አምላክን በትዕግሥት እጠብቃለሁ

ማቴ 26:41 ነቅታችሁ ጠብቁ፤ ሳታሰልሱም ጸልዩ

ማቴ 28:20 ያዘዝኳችሁን ሁሉ እንዲጠብቁ አስተምሯቸው

ሉቃስ 21:26 በዓለም ላይ የሚመጡትን ከመጠበቅ

ዮሐ 14:15 የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዛቴን ትጠብቃላችሁ

ዮሐ 17:12 ስጠብቃቸው ቆይቻለሁ

መጠባበቅ

መዝ 37:7 ይሖዋን በተስፋ ተጠባበቅ

ሉቃስ 3:15 ሕዝቡ ክርስቶስን ይጠባበቁ ነበር

ሮም 8:25 ጸንተን በጉጉት እንጠባበቀዋለን

መጠናወት

1ጢሞ 6:4 የመከራከር አባዜ የተጠናወተው

መጠን

ኤር 30:11 በተገቢው መጠን እገሥጽሃለሁ

መጠየቅ

መዝ 2:8 ጠይቀኝ፤ ብሔራትን ርስትህ አድርጌ እሰጥሃለሁ

ሥራ 15:36 ወንድሞችን ተመልሰን እንጠይቃቸው

ኤፌ 3:20 ከምንጠይቀው በላይ ማድረግ ለሚችለው

መጠጊያ

መዝ 9:9 ይሖዋ ለተጨቆኑ መጠጊያ ይሆናል

ሶፎ 3:12 የይሖዋን ስም መጠጊያ ያደርጉታል

መጠጥ

ምሳሌ 20:1 የሚያሰክር መጠጥ ሥርዓት አልበኛ ያደርጋል

መጣመር

ማቴ 19:6 አምላክ ያጣመረውን ማንም አይለያየው

መጣበቅ

ዘፍ 2:24 ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል

ዘዳ 10:20 ይሖዋን ፍራ፤ ከእሱም ጋር ተጣበቅ

ኢያሱ 23:8 ከይሖዋ ጋር ተጣብቃችሁ ኑሩ

መጥላት

ዘሌ 19:17 ወንድምህን በልብህ አትጥላው

መዝ 45:7 ጽድቅን ወደድክ፤ ክፋትን ጠላህ

መዝ 97:10 ይሖዋን የምትወዱ፣ ክፉ የሆነውን ጥሉ

ምሳሌ 6:16 ይሖዋ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ

አሞጽ 5:15 ክፉውን ጥሉ፤ መልካም የሆነውን ውደዱ

ማቴ 24:9 በስሜ ምክንያት የተጠላችሁ ትሆናላችሁ

ሉቃስ 6:27 ለሚጠሏችሁ መልካም አድርጉ

ዮሐ 7:7 ዓለም ሥራው ክፉ ስለሆነ ይጠላኛል

ዮሐ 15:25 ያለምክንያት ጠሉኝ

1ዮሐ 3:15 ወንድሙን የሚጠላ ነፍሰ ገዳይ ነው

መጥፋት

መዝ 119:176 እንደጠፋ በግ ተቅበዘበዝኩ

ሕዝ 34:4 የጠፋውን አልፈለጋችሁም

ሉቃስ 15:24 ይህ ልጄ ጠፍቶ ነበር፤ ተገኝቷል

መጥፎ

ኢሳ 5:20 ጥሩውን መጥፎ የሚሉ ወዮላቸው

ሮም 7:19 የማልፈልገውን መጥፎ ነገር አደርጋለሁ

ቲቶ 2:8 የሚናገሩት መጥፎ ነገር አጥተው

መጨረስ

2ጢሞ 4:7 ሩጫውን ጨርሻለሁ

መጨረሻ

ኢሳ 2:2 በዘመኑ መጨረሻ የይሖዋ ቤት ተራራ

ኢሳ 46:10 ከመጀመሪያ መጨረሻውን እናገራለሁ

ማቴ 24:14 ምሥራቹ ይሰበካል፤ ከዚያም መጨረሻው ይመጣል

ዮሐ 13:1 የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው

መጨነቅ

ኢሳ 38:14 ይሖዋ ሆይ፣ እጅግ ተጨንቄአለሁ

ኢሳ 41:10 እኔ አምላክህ ነኝና አትጨነቅ

ማቴ 6:34 ስለዚህ ስለ ነገ ፈጽሞ አትጨነቁ

ማቴ 10:19 ምን ብለን እንመልሳለን? ብላችሁ አትጨነቁ

ሉቃስ 12:25 ተጨንቆ በዕድሜው ላይ አንድ ክንድ መጨመር

ሉቃስ 21:25 ሕዝቦች የሚያደርጉት ጠፍቷቸው ይጨነቃሉ

ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት

1ቆሮ 7:32 ያላገባ ሰው ስለ ጌታ ነገር ይጨነቃል

2ቆሮ 11:28 የሚያስጨንቀኝ የጉባኤዎች ሁሉ ሐሳብ ነው

ፊልጵ 2:26 እንደታመመ መስማታችሁን ስላወቀ ተጨንቋል

ፊልጵ 4:6 ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ

1ተሰ 5:14 የተጨነቁትን አጽናኗቸው

መጨከን

ማቴ 16:22 ጌታ ሆይ፣ በራስህ ላይ እንዲህ አትጨክን

መጨፈር

መሳ 11:34 የዮፍታሔ ልጅ እየጨፈረች ወጣች!

መጫማት

ኤፌ 6:15 የሰላምን ምሥራች ተጫምታችሁ ቁሙ

መጸለይ

2ነገ 19:15 ሕዝቅያስ ለይሖዋ እንዲህ ሲል ጸለየ

ዳን 6:13 በቀን ሦስት ጊዜ ይጸልያል

ማቴ 5:44 ስደት ለሚያደርሱባችሁ ጸልዩ

ማቴ 6:9 እናንተ በዚህ መንገድ ጸልዩ

ማር 1:35 ገለል ወዳለ ስፍራ ሄዶ መጸለይ ጀመረ

ማር 11:24 በጸሎት የምትጠይቁትን ታገኙታላችሁ

ሉቃስ 5:16 ኢየሱስ ጭር ወዳሉ ስፍራዎች በመሄድ ይጸልይ ነበር

ሥራ 12:5 ጉባኤው ለጴጥሮስ አጥብቆ ይጸልይ ነበር

ሮም 8:26 ምን ብለን መጸለይ እንዳለብን ግራ ስንጋባ

1ተሰ 5:17 ዘወትር ጸልዩ

መጸየፍ

ሮም 12:9 ክፉ የሆነውን ተጸየፉ

መጽሐፍ

ዘፀ 32:33 ከመጽሐፌ ላይ እደመስሰዋለሁ

ኢያሱ 1:8 ይህ የሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ

መክ 12:12 ብዙ መጻሕፍት መጻፍ ማብቂያ የለውም

ሚል 3:16 በፊቱ የመታሰቢያ መጽሐፍ ተጻፈ

ሥራ 19:19 መጽሐፎቻቸውን ሰብስበው አቃጠሉ

ራእይ 20:15 በሕይወት መጽሐፍ ላይ ተጽፎ ያልተገኘ

መጽናት

ቆላ 2:7 በእምነት ጸንታችሁ መኖራችሁን ቀጥሉ

መጽናናት

ኤር 31:15 ራሔል ለመጽናናት እንቢ አለች

2ቆሮ 1:3 የምሕረት አባትና የመጽናናት አምላክ

መጽናኛ

ማቴ 5:4 የሚያዝኑ ደስተኞች ናቸው፤ መጽናኛ ያገኛሉ

ሮም 15:4 ከቅዱሳን መጻሕፍት በምናገኘው መጽናኛ

መፈለግ

ዘዳ 10:12 ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?

1ዜና 28:9 ብትፈልገው ይገኝልሃል

መዝ 119:176 አገልጋይህን ፈልገው

ኢሳ 55:6 ይሖዋን በሚገኝበት ጊዜ ፈልጉት

ሕዝ 34:11 እኔ ራሴ በጎቼን እፈልጋለሁ

ሚክ 6:8 ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?

ሶፎ 2:3 የዋሆች ሁሉ ይሖዋን ፈልጉ

ሉቃስ 15:8 ቤቷን በመጥረግ በደንብ አትፈልገውም?

ሥራ 17:27 ሰዎች አምላክን እንዲፈልጉት

ቆላ 3:1 በላይ ያሉትን ነገሮች ፈልጉ

መፈተን

ዘዳ 8:16 አንተን ትሑት ለማድረግና ለመፈተን ሲል

ዘዳ 13:3 ይሖዋ እየፈተናችሁ ነው

ምሳሌ 27:21 ሰው በሚቀበለው ውዳሴ ይፈተናል

ሚል 3:10 እስቲ በዚህ ፈትኑኝ

ሥራ 5:9 የይሖዋን መንፈስ ለመፈተን

1ቆሮ 10:9 ይሖዋን አንፈታተነው

1ጢሞ 3:10 በቅድሚያ ይፈተኑ

ያዕ 1:3 ተፈትኖ የተረጋገጠው እምነታችሁ

መፈወስ

መዝ 147:3 ቁስላቸውን ይፈውሳል

ሉቃስ 9:11 ፈውስ የሚያስፈልጋቸውንም ፈወሳቸው

ሉቃስ 10:9 በዚያ ያሉትን በሽተኞች ፈውሱ

ሥራ 5:16 የመጡት ሁሉ ይፈወሱ ነበር

ራእይ 22:2 የዛፎቹ ቅጠሎች ሕዝቦችን ለመፈወስ

መፈጸም

ማቴ 5:17 ሕጉን ልፈጽም እንጂ ልሽር አልመጣሁም

መፍረድ

ኢሳ 26:9 በምድር ላይ በምትፈርድበት ጊዜ

ሉቃስ 6:37 በሌሎች ላይ አትፍረዱ፤ እናንተም አይፈረድባችሁም

ሉቃስ 22:30 በ12ቱ የእስራኤል ነገዶች ላይ እንድትፈርዱ

ዮሐ 5:22 አብ የመፍረዱን ሥልጣን ለወልድ ሰጥቶታል

ሥራ 17:31 በዓለም ሁሉ ላይ በጽድቅ ለመፍረድ ዓላማ አለው

ሮም 14:4 በሌላው አገልጋይ ላይ የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?

1ቆሮ 6:2 ቅዱሳን በዓለም ላይ እንደሚፈርዱ አታውቁም?

ያዕ 4:12 በባልንጀራህ ላይ የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?

መፍራት

2ዜና 20:15 ከዚህ ታላቅ ሠራዊት የተነሳ አትፍሩ

መዝ 56:4 በአምላክ እታመናለሁ፤ አልፈራም

መዝ 118:6 ይሖዋ ከጎኔ ነው፤ አልፈራም

ምሳሌ 29:25 ሰውን መፍራት ወጥመድ ነው

ኢሳ 41:10 እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ

ሚክ 4:4 የሚያስፈራቸው አይኖርም

ራእይ 2:10 ሊደርስብህ ያለውን መከራ አትፍራ

መፍታት

ማቴ 18:18 በምድር የምትፈቱት በሰማያት የተፈታ

መፍጠር

ዘፍ 1:1 በመጀመሪያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ

መዝ 104:30 መንፈስህን ከላክ ይፈጠራሉ

ኢሳ 45:18 ምድርን ለከንቱ ያልፈጠራት ይሖዋ

ሮም 1:20 አምላክነቱ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ አንስቶ

ቆላ 1:16 መንግሥታትም ሆኑ ሥልጣናት የተፈጠሩት

ራእይ 4:11 ይሖዋ አምላካችን፣ ሁሉንም ነገሮች ስለፈጠርክ

መኳንንት

መዝ 45:16 መኳንንት አድርገህ ትሾማቸዋለህ

መጓጓት

ኢሳ 26:9 ሁለንተናዬ በሌሊት አንተን ለማግኘት ይጓጓል

ሮም 1:15 ለእናንተ ምሥራቹን ለማወጅ እጓጓለሁ

1ጴጥ 2:2 ለአምላክ ቃል ወተት ጉጉት አዳብሩ

መሟገት

ፊልጵ 1:7 ለምሥራቹ ስሟገትና በሕግ የጸና እንዲሆን

ሙሉ

1ዜና 28:9 በሙሉ ልብና በደስተኛ ነፍስ አገልግለው

2ዜና 16:9 በሙሉ ልባቸው ወደ እሱ ላዘነበሉት ሰዎች

ሙሴ

ዘኁ 12:3 ሙሴ ከሰዎች ሁሉ ይልቅ የዋህ ነበር

መዝ 106:32 በእነሱ የተነሳ ሙሴ ችግር ላይ ወደቀ

ሥራ 7:22 ሙሴ የግብፃውያንን ጥበብ ሁሉ ተማረ

2ቆሮ 3:7 የሙሴን ፊት ማየት እስኪሳናቸው

ሙሽሪት

ራእይ 21:9 የበጉን ሚስት፣ ሙሽራይቱን አሳይሃለሁ

ሙታን

መክ 9:5 ሙታን ምንም አያውቁም

ሉቃስ 20:38 የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም

ኤፌ 2:1 በኃጢአታችሁ ምክንያት ሙታን ነበራችሁ

ሚርያም

ዘኁ 12:1 ሙሴን ሚርያምና አሮን ነቀፉት

ሚስት

ዘፍ 2:24 ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል

ምሳሌ 5:18 ከወጣትነት ሚስትህ ጋር ደስ ይበልህ

ምሳሌ 12:4 ጥሩ ሚስት ለባሏ ዘውድ ናት

ምሳሌ 18:22 ጥሩ ሚስት ያገኘ የይሖዋን ሞገስ ያገኛል

ምሳሌ 21:19 ጨቅጫቃ ከሆነች ሚስት ጋር ከመኖር

ምሳሌ 31:10 ባለሙያ ሚስትን ማን ሊያገኛት ይችላል?

መክ 9:9 ከምትወዳት ሚስትህ ጋር ተደስተህ ኑር

ሚል 2:15 በወጣትነት ሚስታችሁ ላይ ክህደት አትፈጽሙ

1ቆሮ 7:2 እያንዳንዱ ወንድ የራሱ ሚስት ትኑረው

1ቆሮ 9:5 አማኝ የሆነች ሚስት ይዘን የመዞር መብት የለንም?

ሚስቶች

1ነገ 11:3 700 ሚስቶች እንዲሁም 300 ቁባቶች

ኤፌ 5:22 ሚስቶች ለባሎቻቸው ይገዙ

ኤፌ 5:28 ሚስቶቻቸውን እንደ ገዛ አካላቸው ሊወዷቸው

ሚስጥራዊ

መዝ 91:1 በልዑል አምላክ ሚስጥራዊ ቦታ

ሚስጥር

ምሳሌ 20:19 ስም የሚያጠፋ ሚስጥር ይገልጣል

ምሳሌ 25:9 በሚስጥር የተነገረህን ጉዳይ አትግለጥ

አሞጽ 3:7 ይሖዋ ለአገልጋዮቹ ሚስጥሩን ሳይገልጥ

ፊልጵ 4:12 አጥቶ መኖር የሚቻልበትን ሚስጥር ተምሬአለሁ

ሚካኤል

ዳን 10:13 ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ የሆነው ሚካኤል

ዳን 12:1 ለሕዝብህ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል

ራእይ 12:7 ሚካኤልና መላእክቱ ከዘንዶው ጋር ተዋጉ

ሚዛን

ዘሌ 19:36 ትክክለኛ ሚዛን ሊኖራችሁ ይገባል

ምሳሌ 11:1 አባይ ሚዛን በይሖዋ ዘንድ አስጸያፊ ነው

ማልቀስ

ማቴ 26:75 ጴጥሮስም ምርር ብሎ አለቀሰ

ሉቃስ 6:21 አሁን የምታለቅሱ ደስተኞች ናችሁ

ሮም 12:15 ከሚያለቅሱ ጋር አልቅሱ

ማልታ

ሥራ 28:1 ደሴቲቱ ማልታ ተብላ እንደምትጠራ አወቅን

ማመስገን

ዮሐ 11:41 አባት ሆይ፣ ስለሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ

ሥራ 28:15 ባያቸው ጊዜ አምላክን አመሰገነ

1ቆሮ 1:4 አምላኬን ስለ እናንተ አመሰግናለሁ

1ቆሮ 11:2 በሁሉም ነገር ስለምታስቡኝ አመሰግናችኋለሁ

ኤፌ 5:20 አባታችንን ሁልጊዜ አመስግኑ

1ጢሞ 1:12 ኃይል የሰጠኝን ኢየሱስን አመሰግናለሁ

ማመን

ዮሐ 3:16 በልጁ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት አለው

ዮሐ 20:29 ሳያዩ የሚያምኑ ደስተኞች ናቸው

2ተሰ 2:12 እውነትን ከማመን ይልቅ በዓመፅ ስለሚደሰቱ

ማመካኘት

ሮም 1:20 የሚያመካኙበት ነገር የላቸውም

ማማረር

ይሁዳ 16 የሚያጉረመርሙና ኑሯቸውን የሚያማርሩ

ማምለክ

ማቴ 4:10 ይሖዋ አምላክህን ብቻ አምልክ

ዮሐ 4:23 አብ እንዲያመልኩት የሚፈልገው

ዮሐ 4:24 በመንፈስና በእውነት ሊያመልኩት ይገባል

ማሞላቀቅ

ምሳሌ 29:21 አገልጋይ ከልጅነቱ ጀምሮ ከተሞላቀቀ

ማሠልጠን

ምሳሌ 22:6 ልጅን አሠልጥነው፤ በሚያረጅበት ጊዜም

ማረም

መዝ 94:12 ያህ ሆይ፣ አንተ የምታርመው ደስተኛ ነው

ማረጋገጫ

2ቆሮ 1:22 ወደፊት ለሚመጣው ነገር ማረጋገጫ

ኤፌ 1:14 ለውርሻችን አስቀድሞ የተሰጠ ማረጋገጫ

ማር

ዘፀ 3:8 ወተትና ማር ወደምታፈሰው ምድር

ምሳሌ 25:27 ብዙ ማር መብላት ጥሩ አይደለም

ማርቆስ

ቆላ 4:10 የበርናባስ ዘመድ የሆነው ማርቆስ

ማርታ

ሉቃስ 10:41 ማርታ፣ ስለ ብዙ ነገር ትጨነቂያለሽ

ማርከስ

2ቆሮ 7:1 ሥጋን ከሚያረክስ ነገር ራሳችንን እናንጻ

ማርያም 1

ማር 6:3 ይህ አናጺው የማርያም ልጅ

ማርያም 2

ሉቃስ 10:39 ማርያም በጌታ እግር ሥር ተቀምጣ

ሉቃስ 10:42 ማርያም ጥሩ ድርሻ መርጣለች

ዮሐ 12:3 ማርያም እጅግ ውድ የሆነ ዘይት

ማርያም 3

ማቴ 27:56 መግደላዊቷ ማርያም

ሉቃስ 8:2 ሰባት አጋንንት የወጡላት መግደላዊት ማርያም

ማርያም 4

ማቴ 27:56 የያዕቆብና የዮሳ እናት ማርያም

ማርያም 5

ሥራ 12:12 ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት

ማርጀት

መዝ 37:25 ወጣት ነበርኩ፤ አሁን ግን አርጅቻለሁ

መዝ 71:9 በእርጅናዬ ዘመን አትጣለኝ

መዝ 92:14 ባረጁ ጊዜ እንኳ ማበባቸውን ይቀጥላሉ

ማሰላሰል

ዘፍ 24:63 ይስሐቅ ለማሰላሰል ወደ ሜዳ ወጣ

መዝ 19:14 የአፌ ቃልና በልቤ የማሰላስለው ነገር

መዝ 77:12 በሥራዎችህ ሁሉ ላይ አሰላስላለሁ

ምሳሌ 15:28 ጻድቅ ከመመለሱ በፊት ያሰላስላል

ማሰሪያ

ኤፌ 4:3 አንድ ላይ በሚያስተሳስረው የሰላም ማሰሪያ

ቆላ 3:14 ፍቅር ፍጹም የሆነ የአንድነት ማሰሪያ ነው

ማሰር

ዘፍ 22:9 ይስሐቅን እጁንና እግሩን አስሮ

ዘዳ 25:4 እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር

ማቴ 16:19 በምድር የምታስረው በሰማያት የታሰረ ይሆናል

ማሰብ

መዝ 8:4 ታስበው ዘንድ ሟች ሰው ምንድን ነው?

መክ 12:1 በወጣትነትህ ጊዜ ፈጣሪህን አስብ

ኢሳ 65:17 የቀድሞዎቹ ነገሮች አይታሰቡም

ሮም 12:3 ከሚገባው በላይ ስለ ራሱ በማሰብ

ማሰናከል

ማቴ 5:29 ቀኝ ዓይንህ ቢያሰናክልህ አውጥተህ

ሉቃስ 17:2 ከታናናሾቹ አንዱን ከሚያሰናክል

1ቆሮ 8:13 ምግብ ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ

ፊልጵ 1:10 ሌሎችን እንዳታሰናክሉ

ማሳለፍ

1ቆሮ 4:12 ስደት ሲያደርሱብን በትዕግሥት እናሳልፋለን

1ጴጥ 2:20 መከራ ሲደርስባችሁ ችላችሁ ብታሳልፉ

ማሳመን

2ቆሮ 5:11 የምንናገረውን እንዲቀበሉ ለማሳመን

ማሳሰቢያ

መዝ 119:24 ማሳሰቢያዎችህን እወዳቸዋለሁ

ማሳሰብ

2ጴጥ 1:12 እናንተን ከማሳሰብ ወደኋላ አልልም

ማሳ

ዮሐ 4:35 ዓይናችሁን ወደ ማሳው አቅንታችሁ ተመልከቱ

ማሳት

ማቴ 24:24 ቢቻላቸው የተመረጡትን እስኪያስቱ

ማሳዘን

መዝ 78:41 የእስራኤልን ቅዱስ እጅግ አሳዘኑት

ኤፌ 4:30 የአምላክን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ

ማሳየት

ዮሐ 5:20 አብ የሚያደርገውን ነገር ሁሉ ያሳየዋል

ማሳደድ

መዝ 119:86 ሰዎች ያለምክንያት ያሳድዱኛል

ማሴር

መዝ 94:20 በሕግ ስም ችግር ለመፍጠር እያሴሩ

ማስላት

ሉቃስ 14:28 ወጪውን የማያሰላ ማን ነው?

ማስመረር

ኤፌ 6:4 አባቶች ሆይ፣ ልጆቻችሁን አታስመርሯቸው

ማስረዘም

ኢሳ 54:2 የድንኳንሽን ገመዶች አስረዝሚ

ማስረዳት

ሥራ 17:3 ማስረጃ እየጠቀሰ በማብራራትና በማስረዳት

ማስተማር

ዕዝራ 7:10 ለማስተማር ልቡን አዘጋጅቶ

መዝ 32:8 ልትሄድበት የሚገባውን መንገድ አስተምርሃለሁ

መዝ 143:10 ፈቃድህን እንድፈጽም አስተምረኝ

ምሳሌ 9:9 ጥበበኛን ሰው አስተምረው

ኢሳ 48:17 የሚጠቅምህን ነገር የማስተምርህ

ኤር 31:34 ይሖዋን እወቅ! ብለው አያስተምሩም

ማቴ 7:29 የሚያስተምራቸው እንደ ባለሥልጣን

ማቴ 15:9 የሚያስተምሩት የሰውን ሥርዓት ስለሆነ

ማቴ 28:20 ያዘዝኳችሁንም እያስተማራችኋቸው

ዮሐ 7:16 የማስተምረው ትምህርት ከላከኝ የመጣ

ሮም 2:21 አንተ ሌላውን የምታስተምር

1ጢሞ 2:12 ሴት ዝም እንድትል እንጂ እንድታስተምር

ማስተሰረያ

ሮም 3:25 ማስተሰረያ ያገኙ ዘንድ

1ዮሐ 2:2 ለእኛ ኃጢአት የቀረበ የማስተሰረያ መሥዋዕት

ማስተሰረይ

ዘሌ 16:34 በዓመት አንድ ጊዜ ለማስተሰረይ

ማስተካከል

ገላ 6:1 በገርነት መንፈስ ለማስተካከል ጣሩ

ማስተዋል

1ነገ 3:11 ማስተዋልን ስለጠየቅክ

ነህ 8:8 የተነበበውን ማስተዋል እንዲችል

ኢዮብ 6:24 የሠራሁትን ስህተት እንዳስተውል እርዱኝ

መዝ 119:27 የመመሪያዎችህን ትርጉም እንዳስተውል

ምሳሌ 3:5 በገዛ ራስህ ማስተዋል አትመካ

ምሳሌ 4:7 ማስተዋልን ለማግኘት ጥረት አድርግ

ዳን 11:33 ብዙዎች ማስተዋል እንዲኖራቸው ያደርጋሉ

ማቴ 24:15 ርኩሱ ነገር ቆሞ ስታዩ አንባቢው ያስተውል

1ቆሮ 14:20 በማስተዋል ችሎታችሁ የጎለመሳችሁ ሁኑ

ማስተዋል የጎደለው

ሉቃስ 12:20 አንተ ማስተዋል የጎደለህ

ማስተዳደር

ሮም 12:8 የሚያስተዳድር በትጋት ያስተዳድር

ማስታወስ

ኢዮብ 14:13 ቀጠሮ ሰጥተህ ባስታወስከኝ!

ዕብ 10:32 የጸናችሁበትን የቀድሞውን ጊዜ አስታውሱ

ማስነሳት

ዮሐ 6:39 በመጨረሻው ቀን ከሞት እንዳስነሳቸው

ሥራ 2:24 አምላክ ከሞት ጣር አላቆ አስነሳው

ማስወረድ

ዘፀ 23:26 በምድርህ ላይ ሴቶች አያስወርዳቸውም

ማስወገድ

1ቆሮ 5:13 ክፉውን ሰው ከመካከላችሁ አስወግዱት

ማስደመም

1ቆሮ 2:1 በንግግር ችሎታ ለማስደመም አልሞከርኩም

ማስደሰት

ሮም 15:1 ራሳችንን የምናስደስት መሆን የለብንም

ሮም 15:2 ባልንጀራችንን እናስደስተው

ሮም 15:3 ክርስቶስ ራሱን አላስደሰተም

1ቆሮ 10:33 ሁሉንም ሰው ለማስደሰት እጥራለሁ

ገላ 1:10 ሰዎችን ለማስደሰት እየሞከርኩ ነው?

ኤፌ 6:6 ሰዎችን ለማስደሰት ሳይሆን

ቆላ 1:10 ይሖዋን ሙሉ በሙሉ እንድታስደስቱ ነው

ማስገዛት

1ቆሮ 15:27 ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዝቶለታል

ማስጠንቀቂያ

ሕዝ 3:17 ማስጠንቀቂያዬን ንገራቸው

ሕዝ 33:4 ማስጠንቀቂያውን ተግባራዊ ሳያደርግ

ማስጠንቀቅ

ሕዝ 33:9 ክፉውን ሰው እንዲመለስ አስጠንቅቀኸው

1ቆሮ 10:11 የተጻፉት እኛን ለማስጠንቀቅ ነው

ማስፈራራት

ሥራ 4:17 እንዳይናገሩ በማሳሰብ እናስፈራራቸው

ኤፌ 6:9 እንደማያዳላ ስለምታውቁ አታስፈራሯቸው

ማሸነፍ

ኤር 1:19 ይዋጉሃል፤ ሆኖም አያሸንፉህም

ዮሐ 16:33 አይዟችሁ! እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ

ሮም 12:21 ምንጊዜም ክፉውን በመልካም አሸንፍ

ማሾፍ

ዘፍ 19:14 አማቾቹ የሚያሾፍ መሰላቸው

ሉቃስ 22:63 ኢየሱስን እየመቱት ያሾፉበት ጀመር

ማቀናጀት

ሮም 8:28 ሥራውን ሁሉ አቀናጅቶ ለበጎ እንዲሆንላቸው

ማቅረብ

ሮም 6:13 ራሳችሁን ለአምላክ አቅርቡ

1ጢሞ 5:8 ለቤተሰቡ አባላት የሚያስፈልጋቸውን የማያቀርብ

ማበረታታት

ሥራ 13:15 ሕዝቡን የሚያበረታታ ቃል ተናገሩ

ሥራ 14:22 ጸንተው እንዲኖሩ በማበረታታት

ሮም 1:12 በእምነት እርስ በርሳችን እንድንበረታታ

ቲቶ 1:9 ትክክለኛ በሆነው ትምህርት ማበረታታት

ዕብ 10:25 መሰብሰባችንን ቸል አንበል፤ እርስ በርስ እንበረታታ

ማበረታቻ

ቆላ 3:16 ማበረታቻ መስጠታችሁን ቀጥሉ

ማበርታት

1ሳሙ 30:6 በአምላኩ በይሖዋ ራሱን አበረታ

ኢሳ 35:3 የደከሙትን እጆች አበርቱ

ሉቃስ 22:32 በተመለስክ ጊዜ ወንድሞችህን አበርታ

ማበብ

ኢሳ 35:1 በረሃማው ቦታ እንደ ሳሮን አበባ ያብባል

ማበደር

ምሳሌ 19:17 ለችግረኛ ሞገስ የሚያሳይ ለይሖዋ ያበድራል

ሉቃስ 6:35 በምላሹ ምንም ሳትጠብቁ አበድሩ

ማባበል

1ቆሮ 2:4 የሰበክሁላችሁ የሚያባብል የጥበብ ቃል

ማባከን

ሉቃስ 15:13 ታናሽየው ልጅ ንብረቱን አባከነ

ማብራራት

ነህ 8:8 የአምላክን ሕግ በግልጽ ያብራሩ ነበር

ሥራ 17:3 ማስረጃ እየጠቀሰ በማብራራትና በማስረዳት

ማተኮር

ሮም 8:6 ሥጋዊ ነገሮች ላይ ማተኮር ሞት ያስከትላል

ቆላ 3:2 አእምሯችሁ በላይ ባሉት ነገሮች ላይ እንዲያተኩር

1ጢሞ 4:15 ትኩረትህ በእነዚህ ነገሮች ላይ ያረፈ ይሁን

ማታለል

መዝ 34:13 በከንፈሮችህ ከማታለል ተቆጠብ

ምሳሌ 7:21 በለሰለሰ አንደበቷ ታታልለዋለች

1ቆሮ 6:7 እናንተ ራሳችሁ ብትታለሉ አይሻልም?

ኤፌ 4:25 አታላይነትን ስላስወገዳችሁ እውነትን ተነጋገሩ

ማኅበር

1ጴጥ 2:17 ለወንድማማች ማኅበር ፍቅር ይኑራችሁ

ማኅተም

መኃ 8:6 እንደ ማኅተም በልብህ አስቀምጠኝ

2ቆሮ 1:22 በማኅተሙ ያተመን ሲሆን

ራእይ 7:3 ግንባራቸው ላይ ማኅተም እስክናደርግባቸው

ማነሳሳት

ኢሳ 57:15 የችግረኞችን መንፈስ አነሳሳ ዘንድ

ማነቅ

ማር 4:19 ቃሉን ያንቀዋል፤ የማያፈራም ይሆናል

ማነጻጸር

ኢሳ 46:5 እንመሳሰል ዘንድ ከማን ጋር ታነጻጽሩኛላችሁ?

ማነጽ

1ቆሮ 8:1 እውቀት ያስታብያል፤ ፍቅር ግን ያንጻል

1ቆሮ 10:23 ሁሉም ነገር ያንጻል ማለት አይደለም

1ቆሮ 14:26 ሁሉም ነገር ለማነጽ ይሁን

ማናወጥ

ሐጌ 2:7 ብሔራትን ሁሉ አናውጣለሁ

ማንቀላፋት

ምሳሌ 6:10 ትንሽ ልተኛ፣ ትንሽ ላንቀላፋ

1ተሰ 5:6 እንደ ሌሎቹ አናንቀላፋ

ማንበብ

ዘዳ 17:19 በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ያንብበው

ሥራ 8:30 ለመሆኑ የምታነበውን ትረዳዋለህ?

ማንአለብኝነት

ገላ 5:19 የፆታ ብልግና፣ ርኩሰት፣ ማንአለብኝነት

2ጴጥ 2:7 ሰዎች በማንአለብኝነት በሚፈጽሙት ድርጊት

ማነከስ

1ነገ 18:21 በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት እስከ መቼ ነው?

ማንጠር

ዘካ 13:9 ብር እንደሚነጥር አነጥራቸዋለሁ

ሚል 3:3 ብርን እንደሚያነጥር ሰው ይቀመጣል

ማንጻት

መዝ 51:2 ከኃጢአቴ አንጻኝ

ዳን 12:10 ብዙዎች ራሳቸውን ያነጻሉ

2ቆሮ 7:1 ከሚያረክስ ነገር ራሳችንን እናንጻ

ማንኳኳት

ማቴ 7:7 ደጋግማችሁ አንኳኩ፣ ይከፈትላችኋል

ማካፈል

ሮም 12:13 ለቅዱሳን ያላችሁን አካፍሉ

ማክበር

ዘፀ 20:12 አባትህንና እናትህን አክብር

ምሳሌ 3:9 ባሉህ ውድ ነገሮች ይሖዋን አክብር

ሮም 12:10 አንዳችሁ ሌላውን ለማክበር ቀዳሚ ሁኑ

ኤፌ 5:33 ሚስት ባሏን በጥልቅ ታክብር

1ተሰ 5:12 አመራር እየሰጧችሁ ያሉትን እንድታከብሯቸው

1ጢሞ 5:17 ሽማግሌዎች እጥፍ ክብር ሊሰጣቸው ይገባል

ማወቅ

ኤር 31:34 ይሖዋን እወቅ! አይሉም፤ ሁሉም ያውቁኛል

2ቆሮ 2:11 ሰይጣን የሚሸርበውን ተንኮል እናውቃለን

ገላ 4:9 አምላክ እናንተን አውቋችኋል

ማወዳደር

ገላ 6:4 ራሱን ከሌላ ሰው ጋር ሳያወዳድር

ማወጅ

ዘፀ 9:16 ስሜ በመላው ምድር እንዲታወጅ

1ቆሮ 11:26 ጌታ እስከሚመጣ ሞቱን ታውጃላችሁ

ዕብ 10:23 ተስፋችንን በይፋ ለማወጅ የሚያስችለንን

ማውራት

ምሳሌ 14:23 እንዲሁ ማውራት ግን ችግር ላይ ይጥላል

ምሳሌ 17:9 አንድን ጉዳይ ደጋግሞ የሚያወራ ጓደኛሞችን ይለያያል

ማዕድ

1ቆሮ 10:21 ከይሖዋ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ

ማዘን

ሕዝ 9:4 እያዘኑና እየቃተቱ ባሉት ሰዎች ግንባር

ማቴ 5:4 የሚያዝኑ ደስተኞች ናቸው

ማቴ 9:36 ተገፈውና ተጥለው ስለነበር አዘነላቸው

ማቴ 20:34 ኢየሱስ አዘነላቸውና ዓይኖቻቸውን ዳሰሰ

1ተሰ 4:13 ተስፋ እንደሌላቸው እንዳታዝኑ

ማዘዝ

ሥራ 5:28 በዚህ ስም እንዳታስተምሩ አዘናችሁ ነበር

ማዘጋጀት

ዮሐ 14:2 ለእናንተ ቦታ ለማዘጋጀት እሄዳለሁ

ማየት

ዮሐ 1:18 አምላክን ያየው አንድም ሰው የለም

ዮሐ 14:9 እኔን ያየ ሁሉ አብንም አይቷል

1ጴጥ 1:12 መላእክት እነዚህን ነገሮች ለማየት ይጓጓሉ

ማደናቀፍ

መዝ 119:165 ሊያደናቅፋቸው የሚችል የለም

ሮም 14:13 የሚያደናቅፍ ነገር ላለማስቀመጥ

ማዳላት

ሥራ 10:34 አምላክ እንደማያዳላ በእርግጥ አስተዋልኩ

ያዕ 2:9 ማዳላታችሁን ካልተዋችሁ ኃጢአት እየሠራችሁ ነው

ማዳመጥ

ምሳሌ 1:5 ጥበበኛ ሰው ያዳምጣል

ማዳን

2ዜና 20:17 ይሖዋ የሚወስደውን የማዳን እርምጃ

መዝ 3:8 ማዳን የይሖዋ ነው

ኢሳ 59:1 የይሖዋ እጅ ማዳን ይሳናት ዘንድ አላጠረችም

ማቴ 16:25 ሕይወቱን ማዳን የሚፈልግ ያጣታል

ሉቃስ 4:23 አንተ ሐኪም፣ እስቲ ራስህን አድን

ሉቃስ 19:10 የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ለማዳን ነው

1ጢሞ 4:16 ራስህንም ሆነ የሚሰሙህን ታድናለህ

2ጴጥ 2:9 ይሖዋ ከፈተና እንዴት እንደሚያድን ያውቃል

ማድረግ

ሮም 7:15 ማድረግ የምፈልገውን ነገር አላደርግም

ማገልገል

ኢያሱ 24:15 የምታገለግሉትን ዛሬውኑ ምረጡ

1ዜና 28:9 በሙሉ ልብና በደስተኛ ነፍስ አገልግለው

መዝ 100:2 ይሖዋን በደስታ አገልግሉት

ዳን 7:10 ሺህ ጊዜ ሺዎች ያገለግሉት ነበር

ማቴ 20:28 የሰው ልጅ የመጣው ለማገልገል

ገላ 5:13 አንዳችሁ ሌላውን በፍቅር አገልግሉ

1ጴጥ 4:10 ስጦታችሁን ሌላውን ለማገልገል ተጠቀሙበት

ማገድ

2ተሰ 2:6 አሁን የሚያግደው ነገር

ማጉረምረም

ዘኁ 14:27 በእኔ ላይ የሚያጉረመርሙትን ሰምቻለሁ

ፊልጵ 2:14 ሳታጉረመርሙና ሳትከራከሩ አድርጉ

ማግባት

ማቴ 24:38 ከጥፋት ውኃ በፊት ወንዶች ያገቡ ነበር

1ቆሮ 7:9 በፍትወት ከመቃጠል ማግባት ይሻላል

1ቆሮ 7:36 እንዲህ ያሉ ሰዎች ያግቡ

1ቆሮ 7:38 ሳያገባ የሚኖር ሁሉ ደግሞ የተሻለ ያደርጋል

ማጎግ

ሕዝ 38:2 በማጎግ ምድር በሚገኘው በጎግ

ማጠብ

ዮሐ 13:5 የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠብ ጀመረ

ማጠናቀቅ

ሥራ 20:24 ሩጫዬን እስካጠናቀቅኩ ድረስ ሕይወቴ

ማጣት

ያዕ 2:15 ወንድም ወይም እህት የሚለብሱት ቢያጡ

ማጥመቅ

ማቴ 28:19 እያጠመቃችሁ ደቀ መዛሙርት አድርጉ

ማጥመድ

ሉቃስ 5:10 ከአሁን ጀምሮ ሰውን የምታጠምድ ትሆናለህ

ማጥራት

ዳን 11:35 የማጥራት፣ የማጽዳትና የማንጻት ሥራ

ማጥባት

1ተሰ 2:7 የምታጠባ እናት ልጆቿን በፍቅር

ማጥፋት

ራእይ 11:18 ምድርን እያጠፉ ያሉትን

ማጨናገፍ

ኢሳ 14:27 ውሳኔውን ማን ሊያጨናግፍ ይችላል?

ማጨድ

መክ 11:4 ደመና የሚመለከት አያጭድም

ሆሴዕ 8:7 ነፋስን ይዘራሉ፤ አውሎ ነፋስን ያጭዳሉ

2ቆሮ 9:6 ጥቂት የሚዘራ ሁሉ ጥቂት ያጭዳል

ገላ 6:7 ሰው ምንም ዘራ ምን ያንኑ ያጭዳል

ገላ 6:9 ካልታከትን ጊዜው ሲደርስ ስለምናጭድ

ማጭበርበር

ዘሌ 19:13 ባልንጀራህን አታጭበርብር

ምሳሌ 15:27 በማጭበርበር የተገኘ ትርፍ ችግር ያመጣል

ማጽናት

1ቆሮ 1:8 እስከ መጨረሻው ያጸናችኋል

ማጽናናት

ኢዮብ 2:11 ኢዮብን ለማጽናናት ተስማሙ

መዝ 94:19 በጭንቀት በተዋጥኩ ጊዜ አጽናናኸኝ

ኢሳ 49:13 ይሖዋ ሕዝቡን አጽናንቷል

ኢሳ 61:2 የሚያለቅሱትን ሁሉ እንዳጽናና ልኮኛል

2ቆሮ 1:4 መከራ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ማጽናናት

1ተሰ 2:11 እናጽናናችሁ እንደነበረ በሚገባ ታውቃላችሁ

ማፈር

ዕዝራ 9:6 ፊቴን ወደ አምላክ ቀና ማድረግ አሳፈረኝ

መዝ 25:3 አንተን ተስፋ የሚያደርግ አያፍርም

ማር 8:38 በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ

ሮም 1:16 እኔ በምሥራቹ አላፍርም

ሮም 9:33 በእሱ ላይ እምነት የሚጥል አያፍርም

1ቆሮ 4:14 የምጽፍላችሁ ላሳፍራችሁ ብዬ ሳይሆን

2ጢሞ 1:8 ስለ ጌታችን መመሥከር አያሳፍርህ

2ጢሞ 2:15 የሚያፍርበት ነገር እንደሌለው ሠራተኛ

ዕብ 11:16 አምላካችን ብለው ቢጠሩት አያፍርባቸውም

1ጴጥ 4:16 ክርስቲያን በመሆኑ መከራ ቢደርስበት ኀፍረት አይሰማው

ማፈግፈግ

ዕብ 10:39 ወደ ጥፋት እንደሚያፈገፍጉ ሰዎች

ማፋጠን

ኢሳ 60:22 እኔ ይሖዋ ይህን አፋጥነዋለሁ

ማፌዝ

ሉቃስ 18:32 ያፌዙበታል፤ ያንገላቱታል

ማፍረስ

ሮም 14:20 የአምላክን ሥራ ማፍረስ ተው

ማፍሰስ

መዝ 62:8 ልባችሁን በፊቱ አፍስሱ

ምላስ

መዝ 34:13 ምላስህን ከክፉ ነገር ጠብቅ

ኢሳ 35:6 የዱዳ ምላስ በደስታ እልል ይላል

ያዕ 3:8 ምላስን ሊገራ የሚችል ሰው የለም

ምላሽ

ኢዮብ 31:34 የሰዎችን ምላሽ በመፍራት ዝም ብያለሁ?

ምልክት

ሕዝ 9:4 ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርግ

ማቴ 24:3 የመገኘትህ ምልክት ምንድን ነው?

ማቴ 24:30 የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል

2ተሰ 3:14 ለቃሉ የማይታዘዝ ቢኖር ምልክት አድርጉበት

ራእይ 13:17 ምልክቱ ካለው ሰው በስተቀር

ምልክቶች

ሉቃስ 21:25 በከዋክብት ላይ ምልክቶች ይታያሉ

2ተሰ 2:9 በሐሰተኛ ምልክቶችና ድንቅ ነገሮች

ምልጃ

1ጢሞ 2:1 ምልጃ፣ ጸሎት እንዲቀርብ

ዕብ 5:7 ክርስቶስ ምልጃና ልመና አቀረበ

ያዕ 5:16 ጻድቅ ሰው የሚያቀርበው ምልጃ

ምሕረት

1ዜና 21:13 ምሕረቱ እጅግ ታላቅ ነው

ነህ 9:19 ምሕረትህ ታላቅ ስለሆነ አልተውካቸውም

ምሳሌ 28:13 በደሉን የሚናዘዝ ምሕረት ያገኛል

ኢሳ 55:7 ምሕረት ወደሚያሳየው ወደ ይሖዋ ይመለስ

ማቴ 9:13 የምፈልገው ምሕረትን እንጂ መሥዋዕትን አይደለም

2ቆሮ 1:3 የምሕረት አባትና የመጽናናት አምላክ

ያዕ 2:13 ምሕረት በፍርድ ላይ ድል ይቀዳጃል

ምሥራች

ኢሳ 52:7 ምሥራች ይዞ የሚመጣ፣ ሰላምን የሚያውጅ

ማቴ 24:14 የመንግሥቱ ምሥራች በመላው ምድር ይሰበካል

ሉቃስ 4:43 የአምላክን መንግሥት ምሥራች ማወጅ አለብኝ

ሮም 1:16 እኔ በምሥራቹ አላፍርም

1ቆሮ 9:16 ምሥራቹን ባልሰብክ ወዮልኝ!

1ቆሮ 9:23 ለምሥራቹ ስል ሁሉን ነገር አደርጋለሁ

ፊልጵ 1:27 አኗኗራችሁ ከምሥራቹ ጋር የሚስማማ ይሁን

ምሥክር

ማቴ 24:14 ምሥራቹ ምሥክር እንዲሆን ይሰበካል

ራእይ 1:5 ታማኝ ምሥክር የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ

ምሥክሮች

ዘዳ 19:15 ሁለት ምሥክሮች በሚሰጡት ቃል

ኢሳ 43:10 ምሥክሮቼ ናችሁ ይላል ይሖዋ

ማቴ 18:16 ሁለት ወይም ሦስት ምሥክሮች በሚሰጡት ቃል

ሥራ 1:8 እስከ ምድር ዳር ምሥክሮቼ ትሆናላችሁ

ራእይ 11:3 ሁለቱ ምሥክሮቼ ለ1,260 ቀናት

ምሬት

ምሳሌ 14:10 ልብ የራሱን ምሬት ያውቃል

ምርኮ

ኢሳ 61:1 ለተማረኩት ነፃነትን እንዳውጅ ልኮኛል

ኤር 39:18 ሕይወትህ እንደ ምርኮ ትሆንልሃለች

ምርጥ ምግብ

ዳን 1:5 ለንጉሡ ከሚቀርበው ምርጥ ምግብ

ምሳሌ

ማቴ 13:34 ኢየሱስ ለሕዝቡ ሁሉ በምሳሌ ተናገረ

ማር 4:2 ብዙ ነገር በምሳሌ ያስተምራቸው ጀመር

1ቆሮ 10:6 እነዚህ ነገሮች ለእኛ ምሳሌ ሆነውልናል

1ጴጥ 5:3 ለመንጋው ምሳሌ በመሆን ጠብቁ

ምስል

ዘፀ 20:4 የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ

ዳን 2:31 ንጉሥ ሆይ፣ አንድ ግዙፍ ምስል አየህ

ዳን 3:18 ላቆምከው የወርቅ ምስል እንደማንሰግድ እወቅ

ምስሎች

ኢሳ 41:29 ምስሎቻቸው ነፋስና መና ናቸው

ምስኪን

መዝ 40:17 እኔ ምስኪንና ድሃ ነኝ

ምስጋና

መዝ 92:1 ለይሖዋ ምስጋና ማቅረብ ጥሩ ነው

መዝ 95:2 ምስጋና ይዘን በፊቱ እንቅረብ

ሥራ 24:3 ለእነዚህ ነገሮች ታላቅ ምስጋና እናቀርባለን

ምስጋና ቢስ

ምሳሌ 29:21 ከተሞላቀቀ ምስጋና ቢስ ይሆናል

ምሽግ

መዝ 18:2 ይሖዋ ምሽጌና ታዳጊዬ ነው

ኢሳ 25:4 ለችግረኛው ምሽግ ሆነሃል

2ቆሮ 10:4 የጦር መሣሪያዎቻችን ምሽግን ለመደርመስ

ምትክ

ማቴ 16:26 ሰው ለሕይወቱ ምትክ ምን ሊሰጥ ይችላል?

ምናሴ

2ዜና 33:13 ምናሴ፣ ይሖዋ አምላክ እንደሆነ አወቀ

ምናን

ሉቃስ 19:16 ምናንህ አሥር ምናን ትርፍ አስገኝቷል

ምንዝር

ዘፀ 20:14 አታመንዝር

ማቴ 5:28 በልቡ ከእሷ ጋር አመንዝሯል

ማቴ 19:9 ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ያመነዝራል

ምንጭ

መዝ 36:9 የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነው

ኤር 2:13 የሕያው ውኃ ምንጭ የሆንኩትን

ምኞት

ገላ 5:16 የሥጋን ምኞት ከቶ አትፈጽሙም

2ጢሞ 2:22 ከወጣትነት ምኞቶች ሽሽ

ያዕ 1:14 በራሱ ምኞት ሲማረክ ይፈተናል

1ዮሐ 2:16 የሥጋ ምኞት፣ የዓይን አምሮትና ኑሮዬ ይታይልኝ

1ዮሐ 2:17 ዓለምም ሆነ ምኞቱ ያልፋሉ

ምክንያታዊነት

ፊልጵ 4:5 ምክንያታዊነታችሁ ይታወቅ

ምድረ በዳ

ኢሳ 35:6 በምድረ በዳ ውኃ ይፈልቃል

ኢሳ 41:18 ምድረ በዳውን ቄጠማ የሞላበት ኩሬ አደርጋለሁ

ምድር

ዘፍ 1:28 ብዙ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሏት

ዘፀ 9:29 ምድር የይሖዋ እንደሆነች እንድታውቅ

ኢዮብ 38:4 ምድርን በመሠረትኩ ጊዜ የት ነበርክ?

መዝ 37:11 የዋሆች ምድርን ይወርሳሉ

መዝ 37:29 ጻድቃን ምድርን ይወርሳሉ

መዝ 104:5 ምድርን በመሠረቶቿ ላይ መሠረታት

መዝ 115:16 ምድርን ለሰው ልጆች ሰጣት።

ምሳሌ 2:21 በምድር ላይ የሚኖሩት ቅኖች ብቻ ናቸው

ኢሳ 45:18 ምድርን የሠራትና ያበጃት መኖሪያ እንድትሆን

ማቴ 5:5 ገሮች ምድርን ይወርሳሉ

ምግባር

1ጴጥ 2:12 በሰዎች መካከል መልካም ምግባር ይኑራችሁ

1ጴጥ 3:1 በሚስቶቻቸው ምግባር እንዲማረኩ ለባሎቻችሁ ተገዙ

1ጴጥ 3:16 በምታሳዩት መልካም ምግባር የተነሳ እንዲያፍሩ

ምግብ

ነህ 9:15 በተራቡ ጊዜ ከሰማይ ምግብ ሰጠሃቸው

መዝ 37:25 ልጆቹ ምግብ ሲለምኑ አላየሁም

መዝ 145:15 አንተ ምግባቸውን በወቅቱ ትሰጣቸዋለህ

ኢሳ 55:2 ምግብ ላልሆነ ለምን ገንዘባችሁን ታወጣላችሁ?

ማቴ 4:4 ሰው በምግብ ብቻ አይኖርም

ማቴ 6:11 የዕለቱን ምግባችንን ዛሬ ስጠን

ማቴ 24:45 በተገቢው ጊዜ ምግባቸውን የሚሰጣቸው ባሪያ

ዮሐ 4:34 የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግ ነው

ዮሐ 6:27 ለሚጠፋ ምግብ ሳይሆን ዘላቂ ለሆነ ምግብ ሥሩ

ዮሐ 6:35 ሕይወት የሚያስገኘው ምግብ እኔ ነኝ

ሥራ 14:17 ከሰማይ ዝናብና የተትረፈረፈ ምግብ በማቅረብ

1ቆሮ 8:13 ምግብ ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ

ሞራ ገላጭ

ዘዳ 18:10 አስማተኛ፣ ሞራ ገላጭ፣ ምትሃተኛ

ሞት

ሩት 1:17 ከሞት በቀር ከአንቺ የሚለየኝ የለም

መዝ 89:48 ሞትን ጨርሶ የማያይ ማን ነው?

ኢሳ 25:8 ሞትን ለዘላለም ይውጣል

ሕዝ 18:32 እኔ በማንም ሰው ሞት ደስ አልሰኝም

ሆሴዕ 13:14 ሞት ሆይ፣ መንደፊያህ የት አለ?

ዮሐ 8:51 ቃሌን የሚጠብቅ ፈጽሞ ሞትን አያይም

ሮም 5:12 ሁሉም ኃጢአት ስለሠሩ ሞት ለሰው ተዳረሰ

ሮም 6:23 የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው

ሮም 8:38 ሞትም ቢሆን፣ ሕይወትም ቢሆን

1ቆሮ 15:26 የመጨረሻው ጠላት፣ ሞት ይደመሰሳል

1ተሰ 4:13 በሞት አንቀላፍተው ስላሉት ሳታውቁ እንድትቀሩ

ዕብ 2:9 ኢየሱስ ለሰው ሁሉ ሲል ሞትን ቀምሷል

ዕብ 2:15 ሞትን በመፍራታቸው በባርነት ቀንበር የተያዙ

ራእይ 21:4 ከእንግዲህ ወዲህ ሞት አይኖርም

ሞኝ

መዝ 14:1 ሞኝ በልቡ ይሖዋ የለም ይላል

ኤር 20:7 ይሖዋ ሆይ፣ አሞኘኸኝ፤ እኔም ተሞኘሁ

ሞኝነት

ምሳሌ 19:3 የሰውን መንገድ የሚያጣምምበት ሞኝነቱ ነው

ምሳሌ 22:15 ሞኝነት በልጅ ልብ ውስጥ ታስሯል

1ቆሮ 3:19 የዚህ ዓለም ጥበብ በአምላክ ፊት ሞኝነት ነው

ሟርት

ዘኁ 23:23 በእስራኤል ላይ የሚሠራ ሟርት የለም

ዘዳ 18:10 ሟርተኛ፣ አስማተኛ፣ ሞራ ገላጭ

ሟች ሰው

መዝ 8:4 ታስበው ዘንድ ሟች ሰው ምንድን ነው?

ሠረገላ

መሳ 4:13 ማጭድ የተገጠመላቸው 900 የጦር ሠረገሎች

2ነገ 6:17 የጦር ሠረገሎች በኤልሳዕ ዙሪያ

ሠራተኛ

ምሳሌ 8:30 የተዋጣለት ሠራተኛ ሆኜ ከጎኑ ነበርኩ

ሉቃስ 10:7 ለሠራተኛ ደሞዙ ስለሚገባው

ሠራዊት

መዝ 68:11 ምሥራቹን የሚያውጁ ሴቶች ታላቅ ሠራዊት

ሠራዊቶች

ራእይ 19:14 በሰማይ ያሉት ሠራዊቶች ይከተሉት ነበር

ሠርግ

ማቴ 22:2 ለልጁ ሠርግ የደገሰ ንጉሥ

ዮሐ 2:1 በቃና የሠርግ ድግስ ነበር

ራእይ 19:7 የበጉ ሠርግ ስለደረሰ እንደሰት

ሣራ

ዘፍ 17:19 ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች

1ጴጥ 3:6 ሣራ አብርሃምን ጌታዬ እያለች

ሥልጠና

1ጴጥ 5:10 ሥልጠናችሁ እንዲጠናቀቅ ያደርጋል

ሥልጣን

ምሳሌ 28:16 ግንዛቤ የሌለው መሪ ሥልጣኑን አላግባብ

ማቴ 28:18 ሥልጣን በሰማይና በምድር ተሰጥቶኛል

ሉቃስ 4:6 ሥልጣንና የእነዚህ መንግሥታት ክብር ተሰጥቶኛል

1ቆሮ 9:18 ሥልጣኔን አላግባብ እንዳልጠቀምበት

2ጴጥ 2:10 ሥልጣን ያላቸውን የሚንቁትን

ሥራ

ነህ 4:6 ሕዝቡ ሥራውን ከልቡ መሥራቱን ቀጠለ

መዝ 104:24 ይሖዋ ሆይ፣ ሥራህ ምንኛ ብዙ ነው!

ዮሐ 14:12 ከእነዚህ የበለጡ ሥራዎች ይሠራል

1ቆሮ 15:58 የጌታ ሥራ የበዛላችሁ ሁኑ

ኤፌ 4:16 እያንዳንዱ የአካል ክፍል ሥራውን ማከናወኑ

ዕብ 9:14 ሕሊናችንን ከሞቱ ሥራዎች እንዴት አያነጻም?

1ጴጥ 1:13 አእምሯችሁን ዝግጁ በማድረግ ለሥራ ታጠቁ

ሥራ ፈት

2ጴጥ 1:8 ሥራ ፈቶችና ፍሬ ቢሶች እንዳትሆኑ

ሥር

ሉቃስ 8:13 በዓለት ላይ የወደቁት ሥር የላቸውም

ቆላ 2:7 ሥር ሰዳችሁና ታንጻችሁ ኑሩ

ሥርዓት

1ቆሮ 14:40 በአግባብና በሥርዓት ይሁን

ገላ 5:25 ምንጊዜም በሥርዓት እንመላለስ

1ጢሞ 3:2 የበላይ ተመልካች ሥርዓታማ

ሥር መስደድ

ዮሐ 8:37 ቃሌ በእናንተ ውስጥ ሥር ስለማይሰድ

ሥቃይ

ኢዮብ 6:2 ምነው ሥቃዬ ሁሉ በተመዘነ ኖሮ

ሮም 8:22 ፍጥረት በመሠቃየት ላይ እንደሚገኝ

ሮም 9:2 ሐዘንና ሥቃይ በልቤ ውስጥ አለ

ሥነ ምግባር

ገላ 6:16 ይህን የሥነ ምግባር ደንብ በመከተል

ሥጋ

ዘፍ 2:24 ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ

ኢዮብ 33:25 ከወጣትነቱ የበለጠ ሥጋው ይለምልም

ምሳሌ 23:20 ሥጋ እንደሚሰለቅጡ ሰዎች አትሁን

ማቴ 10:28 ሥጋን የሚገድሉትን አትፍሩ

ማቴ 26:26 ይህ ሥጋዬን ያመለክታል

ሮም 8:5 እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ

1ቆሮ 15:50 ሥጋና ደም የአምላክን መንግሥት አይወርስም

ገላ 5:19 የሥጋ ሥራዎች በግልጽ የታወቁ ናቸው

ሥጋዊ

1ቆሮ 3:3 ገና ሥጋውያን ናችሁ

ቆላ 2:18 ሥጋዊ አስተሳሰቡ በከንቱ እንዲታበይ ያደርገዋል

ሦስት

ዘዳ 16:16 ወንዶች ሁሉ በዓመት ሦስት ጊዜ

ረሃብ

መዝ 37:19 በረሃብ ዘመን የተትረፈረፈ ምግብ ይኖራቸዋል

ኢሳ 65:13 አገልጋዮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ

አሞጽ 8:11 በምድሪቱ ላይ ረሃብ የምሰድበት ጊዜ ይመጣል

ረክቶ መኖር

ፊልጵ 4:11 ባለኝ ረክቼ መኖርን ተምሬአለሁ

ረዳት

መዝ 46:1 አምላክ ፈጥኖ የሚደርስልን ረዳታችን ነው

ዮሐ 14:16 አብን እጠይቃለሁ፤ እሱም ረዳት ይሰጣችኋል

ዮሐ 14:26 አብ በስሜ የሚልከው ረዳት ይኸውም መንፈስ ቅዱስ

ሩቅ

ሥራ 17:27 አምላክ ከእያንዳንዳችን የራቀ አይደለም

ሩኅሩኅ

ዘፀ 34:6 ይሖዋ፣ መሐሪና ሩኅሩኅ የሆነ አምላክ

ሩጫ

1ቆሮ 9:24 በሩጫ ውድድር ሁሉም እንደሚሮጡ

ገላ 5:7 በአግባቡ ትሮጡ ነበር

2ጢሞ 4:7 ሩጫውን ጨርሻለሁ፤ እምነትን ጠብቄአለሁ

ሩጫዬን

ሥራ 20:24 ሩጫዬን እስካጠናቀቅኩ ሕይወቴ አያሳሳኝም

ራሔል

ዘፍ 29:18 ያዕቆብ ለራሔል ሲል ሰባት ዓመት አገለገለ

ኤር 31:15 ራሔል ስለ ወንዶች ልጆቿ አለቀሰች

ራሰ በራ

ዘሌ 13:40 ራሰ በራ ቢሆን ሰውየው ንጹሕ ነው

ራስ

ዘፍ 3:15 እሱ ራስህን ይጨፈልቃል

ዳን 2:32 የምስሉ ራስ ከጥሩ ወርቅ

1ቆሮ 11:3 የሴት ራስ ወንድ

ኤፌ 5:23 ክርስቶስ የጉባኤ ራስ ነው

ኤፌ 5:23 ባል የሚስቱ ራስ ነው

ራስን መግዛት

1ቆሮ 7:5 ራሳችሁን መግዛት አቅቷችሁ

ገላ 5:22, 23 የመንፈስ ፍሬ ገርነት፣ ራስን መግዛት

2ጢሞ 2:24 በደል ሲደርስበት ራሱን የሚገዛ

ራስን ማግለል

ምሳሌ 18:1 ራሱን የሚያገል ሰው ምኞቱን ያሳድዳል

ራስን ዝቅ ማድረግ

ማቴ 18:4 እንደ ትንሽ ልጅ ራሱን ዝቅ የሚያደርግ

ያዕ 4:10 በይሖዋ ፊት ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ

1ጴጥ 5:6 ከአምላክ እጅ በታች ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ

ራእይ

ዳን 10:14 ራእዩ ከብዙ ዘመን በኋላ የሚፈጸም ስለሆነ

ሬካባውያን

ኤር 35:5 ሬካባውያኑን ወይን ጠጅ ጠጡ አልኳቸው

ርስት

1ጴጥ 1:4 ለማይረክስና ለማይጠፋ ርስት ወልዶናል

ርብቃ

ዘፍ 26:7 ርብቃ ቆንጆ ነበረች

ርኅራኄ

ቆላ 3:12 ከአንጀት የመነጨ ርኅራኄን ልበሱ

ርኩሰት

ሮም 1:24 አምላክ ለርኩሰት አሳልፎ ሰጣቸው

ቆላ 3:5 እነሱም የፆታ ብልግና፣ ርኩሰት

ርኩስ

ዘሌ 13:45 ርኩስ ነኝ፣ ርኩስ ነኝ! እያለ ይጩኽ

ርኩስ ነገር

ማቴ 24:15 ጥፋት የሚያመጣው ርኩስ ነገር

ርግብ

ማቴ 3:16 የአምላክ መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ አየ

ማቴ 10:16 እንደ ርግብ የዋሆች ሁኑ

ሰለሞን

1ነገ 4:29 አምላክ ለሰለሞን ጥበብ ሰጠው

ማቴ 6:29 ሰለሞን እንኳ እንደ አንዷ አላጌጠም

ሰላም

መዝ 29:11 ይሖዋ ሰላም በመስጠት ሕዝቡን ይባርካል

መዝ 37:11 የዋሆች በብዙ ሰላም ደስ ይላቸዋል

መዝ 72:7 ጨረቃ በምትኖርበት ዘመን ሰላም ይበዛል

መዝ 119:165 ሕግህን የሚወዱ ብዙ ሰላም አላቸው

ምሳሌ 17:1 ሰላም ባለበት ደረቅ ዳቦ መብላት

ኢሳ 9:7 ሰላሙ ፍጻሜ አይኖረውም

ኢሳ 32:18 ሕዝቤ ሰላማዊ በሆነ ስፍራ ይኖራል

ኢሳ 48:18 ትእዛዛቴን ብትሰማ ሰላምህ እንደ ወንዝ

ኢሳ 54:13 የልጆችሽ ሰላም ብዙ ይሆናል

ኢሳ 57:21 ክፉዎች ሰላም የላቸውም

ኢሳ 60:17 ሰላምን የበላይ ተመልካቾችሽ አድርጌ እሾማለሁ

ኤር 6:14 ሰላም ሳይኖር፣ ሰላም ነው! እያሉ

ማር 9:50 እርስ በርሳችሁ ሰላም ይኑራችሁ

ዮሐ 14:27 ሰላምን እተውላችኋለሁ፤ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ

ሥራ 9:31 በሰማርያ ያለው ጉባኤ ሁሉ ሰላም አገኘ

ሮም 5:1 ከአምላክ ጋር ያለንን ሰላም ጠብቀን እንኑር

ሮም 8:6 በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ ማተኮር ሰላም ያስገኛል

ሮም 12:18 ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ

ፊልጵ 4:7 የአምላክ ሰላም ልባችሁን ይጠብቃል

1ተሰ 5:3 ሰላምና ደህንነት ሆነ!

1ጴጥ 3:11 ሰላምን ይፈልግ፤ ይከተለውም

ራእይ 6:4 ሰላምን ከምድር እንዲወስድ ተፈቀደለት

ሰላም ማለት

2ዮሐ 10 በቤታችሁ አትቀበሉት፤ ሰላም አትበሉት

ሰላም ፈጣሪ

ማቴ 5:9 ሰላም ፈጣሪዎች ደስተኞች ናቸው

ሰማርያ

2ነገ 17:6 የአሦር ንጉሥ ሰማርያን ያዘ

ዮሐ 4:7 የሰማርያ ሴት ውኃ ልትቀዳ መጣች

ሰማይ

መዝ 8:3 የጣቶችህን ሥራ ሰማያትን ስመለከት

መዝ 19:1 ሰማያት የአምላክን ክብር ይናገራሉ

ዮሐ 3:13 ከሰማይ ከወረደው በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም

2ቆሮ 12:2 ወደ ሦስተኛው ሰማይ ተነጠቀ

2ጴጥ 3:13 አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር እንጠባበቃለን

ሰበብ

ዳን 6:4 በዳንኤል ላይ አንዳች ሰበብ ሊያገኙ አልቻሉም

ዮሐ 15:22 ለኃጢአታቸው የሚያቀርቡት ሰበብ የለም

ይሁዳ 4 በአምላካችን ጸጋ እያሳበቡ

ሰባኪ

2ጴጥ 2:5 የጽድቅ ሰባኪ የነበረው ኖኅ

ሰነፍ

ምሳሌ 6:6 አንተ ሰነፍ፣ ወደ ጉንዳን ሂድ

ምሳሌ 10:26 ጭስ ዓይንን እንደሚጎዳ፣ ሰነፍም

ምሳሌ 19:24 ሰነፍ እጁን ወደ ሳህን ያጠልቃል

ምሳሌ 20:4 ሰነፍ ሰው በክረምት አያርስም

ማቴ 25:26 አንተ ክፉና ሰነፍ ባሪያ

ሮም 12:11 ታታሪዎች ሁኑ እንጂ አትስነፉ

ሰናክሬም

2ነገ 19:16 ሰናክሬም የላከውን ቃል ስማ

ሰናፍጭ

ሉቃስ 13:19 ከሰናፍጭ ዘር ጋር ይመሳሰላል

ሰንበት

ዘፀ 20:8 የሰንበትን ቀን መጠበቅ አትርሳ

ማቴ 12:8 የሰው ልጅ የሰንበት ጌታ ነው

ማር 2:27 ሰው ለሰንበት አልተፈጠረም

ሉቃስ 14:5 ልጁ በሰንበት ጉድጓድ ውስጥ ቢወድቅ

ቆላ 2:16 ሰንበትን በማክበር ረገድ ማንም አይፍረድባችሁ

ሰውነት

ሮም 6:13 ሰውነታችሁን ለአምላክ አቅርቡ

ሮም 12:1 ሰውነታችሁን ሕያው መሥዋዕት አድርጋችሁ

2ቆሮ 4:16 ውስጣዊው ሰውነታችን ከቀን ወደ ቀን እየታደሰ

ኤፌ 3:16 ውስጣዊውን ሰውነታችሁን የሚያጠነክር ኃይል

ሰው አጥማጆች

ማቴ 4:19 ኑ፣ ሰው አጥማጆች አደርጋችኋለሁ

ሰዓት

ማቴ 24:36 ስለዚያ ቀንና ሰዓት ከአብ በቀር ማንም አያውቅም

ሰይጣን

ኢዮብ 1:6 ሰይጣን መጥቶ በመካከላቸው ቆመ

ዘካ 3:2 ሰይጣን፣ ይሖዋ ይገሥጽህ

ማቴ 4:10 አንተ ሰይጣን፣ ከፊቴ ራቅ!

ማቴ 16:23 ጴጥሮስን ወደ ኋላዬ ሂድ፣ ሰይጣን!

ማር 4:15 ሰይጣን መጥቶ የተዘራውን ቃል ይወስደዋል

ሮም 16:20 አምላክ ሰይጣንን ይጨፈልቀዋል

1ቆሮ 5:5 ለሰይጣን ልትሰጡት ይገባል

2ቆሮ 2:11 ሰይጣን መግቢያ ቀዳዳ እንዳያገኝ

2ቆሮ 11:14 ሰይጣን ራሱን ይለዋውጣል

2ተሰ 2:9 የዓመፀኛው መገኘት የሰይጣን ሥራ

ራእይ 12:9 ዲያብሎስና ሰይጣን ተብሎ የሚጠራው

ራእይ 20:2 ዲያብሎስና ሰይጣን የሆነው የጥንቱ እባብ

ሰይፍ

1ሳሙ 17:47 ይሖዋ የሚያድነው በሰይፍ እንዳልሆነ

ኢሳ 2:4 ሰይፋቸውን ማረሻ፣ ጦራቸውንም

ማቴ 26:52 ሰይፍ የሚመዙ በሰይፍ ይጠፋሉ

ኤፌ 6:17 የመንፈስን ሰይፍ፣ የአምላክን ቃል

ዕብ 4:12 የአምላክ ቃል ከየትኛውም ሰይፍ

ሰዶም

ዘፍ 19:24 በሰዶምና በገሞራ ላይ እሳት

2ጴጥ 2:6 የሰዶምና የገሞራ ከተሞችን ፈርዶባቸዋል

ይሁዳ 7 ሰዶምና ገሞራ የማስጠንቀቂያ ምሳሌ

ሲቃ

ኢሳ 35:10 ሐዘንና ሲቃ ከዚያ ይርቃሉ

ሲና

ዘፀ 19:20 ይሖዋ በሲና ተራራ ላይ ወረደ

ሲኦል

። መቃብር የሚለውን ተመልከት።

ሳሙኤል

1ሳሙ 1:20 ሐና ስሙን ሳሙኤል አለችው

1ሳሙ 2:18 ሳሙኤል ገና ልጅ ቢሆንም ያገለግል ነበር

ሳምራዊ

ሉቃስ 10:33 አንድ ሳምራዊ ባየው ጊዜ አዘነለት

ሳምሶን

መሳ 13:24 ስሙንም ሳምሶን አለችው

ሳምንት

ዳን 9:24 70 ሳምንታት ተወስኗል

1ቆሮ 16:2 በየሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አቅሙ በሚፈቅድለት መጠን

ሳንሄድሪን

ሥራ 5:41 ደስ እያላቸው ከሳንሄድሪን ሸንጎ ወጡ

ሳኦል

1ሳሙ 15:11 ሳኦልን ንጉሥ በማድረጌ ተጸጽቻለሁ

ሥራ 7:58 መደረቢያቸውን ሳኦል እግር አጠገብ

ሥራ 8:3 ሳኦል በጉባኤው ላይ ጥቃት ማድረስ

ሥራ 9:1 ሳኦል በጌታ ደቀ መዛሙርት ላይ በመዛት

ሥራ 9:4 ሳኦል፣ ሳኦል ለምን ታሳድደኛለህ?

ሳይታሰብበት

ምሳሌ 12:18 ሳይታሰብበት የሚነገር ቃል

ሴሎ

ዘፍ 49:10 ሴሎ እስኪመጣ ድረስ

ሴሰኞች

1ቆሮ 5:9 ከሴሰኞች ጋር መግጠማችሁን እንድትተዉ

1ቆሮ 6:9 አትታለሉ፤ ሴሰኞችም ሆኑ አመንዝሮች

ሴት

ዘፍ 3:15 በአንተና በሴቲቱ መካከል ጠላትነት

መክ 7:26 እንደ አዳኝ ወጥመድ የሆነች ሴት ከሞት የመረረች ናት

ራእይ 12:1 አንዲት ሴት ፀሐይን ተጎናጽፋ ነበር

ሴቶች

ዘዳ 31:12 ወንዶችን፣ ሴቶችን ሰብስብ

ምሳሌ 31:3 ጉልበትህን ለሴቶች አትስጥ

ሴቶች ልጆች

ኢዩ 2:28 ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ

ሥራ 21:9 ትንቢት የሚናገሩ አራት ያላገቡ ሴቶች ልጆች

2ቆሮ 6:18 ወንዶችና ሴቶች ልጆች ትሆኑኛላችሁ

ሴዴቅያስ

ኤር 52:11 የሴዴቅያስን ዓይን አሳወረ

ስህተት

ኢዮብ 6:24 የሠራሁትን ስህተት እንዳስተውል እርዱኝ

መዝ 40:12 ስህተቶች ስለዋጡኝ መንገዴን ማየት ተስኖኛል

መዝ 130:3 ስህተትን ብትከታተል ኖሮ ማን ሊቆም ይችላል?

ስሜት

ያዕ 5:17 ኤልያስ እንደ እኛው ዓይነት ስሜት ያለው ሰው

ስምምነት

1ቆሮ 7:5 በጋራ ስምምነት የተወሰነ ጊዜ ለጸሎት

ኤፌ 4:16 የአካል ክፍሎች ሁሉ ተስማምተው ተገጣጥመዋል

ስም

ዘፍ 11:4 ስማችንን እናስጠራ ተባባሉ

ዘፀ 3:13 ስሙ ማን ነው? ብለው ቢጠይቁኝ

ዘፀ 3:15 ይህ ለዘላለም ስሜ ነው

ዘፀ 9:16 ስሜ በመላው ምድር እንዲታወጅ

ዘፀ 20:7 የይሖዋን ስም በከንቱ አታንሳ

1ሳሙ 17:45 በሠራዊት ጌታ በይሖዋ ስም እመጣብሃለሁ

1ዜና 29:13 ውብ የሆነውን ስምህን እናወድሳለን

መዝ 9:10 ስምህን የሚያውቁ በአንተ ይታመናሉ

መዝ 79:9 ለታላቁ ስምህ ስትል እርዳን

ምሳሌ 18:10 የይሖዋ ስም ጽኑ ግንብ ነው

ምሳሌ 22:1 መልካም ስም ከብዙ ሀብት ይመረጣል

መክ 7:1 ጥሩ ስም ከጥሩ ዘይት ይሻላል

ኤር 23:27 ሕዝቤ ስሜን እንዲረሳ ይፈልጋሉ

ሕዝ 39:25 የስሜን ቅድስና አስከብራለሁ

ሚል 1:11 ስሜ በብሔራት መካከል ታላቅ ይሆናል

ሚል 3:16 በስሙ ላይ ለሚያሰላስሉ

ማቴ 6:9 አባታችን ሆይ፣ ስምህ ይቀደስ

ዮሐ 12:28 አባት ሆይ፣ ስምህን አክብረው

ዮሐ 14:14 ማንኛውንም ነገር በስሜ ከለመናችሁ አደርገዋለሁ

ዮሐ 17:26 ስምህን አሳውቄአቸዋለሁ

ሥራ 4:12 ልንድንበት የምንችል ሌላ ስም የለም

ሥራ 15:14 ከአሕዛብ ለስሙ የሚሆኑ ሰዎች

ሮም 10:13 የይሖዋን ስም የሚጠራ ይድናል

ፊልጵ 2:9 ከማንኛውም ስም በላይ የሆነ ስም ሰጠው

ስምዖን

ሥራ 8:18 ስምዖን ገንዘብ እንደሚሰጣቸው

ስም ማጥፋት

ዘሌ 19:16 እየዞርክ ስም አታጥፋ

1ቆሮ 4:13 ስማችንን ሲያጠፉ በለዘበ አንደበት

ስም አጥፊ

ምሳሌ 16:28 ስም አጥፊ ጓደኛሞችን ይለያያል

ስስታም

ምሳሌ 23:6 የስስታምን ምግብ አትብላ

ስብዕና

ኤፌ 4:24 አዲሱን ስብዕና መልበስ ይኖርባችኋል

ቆላ 3:9 አሮጌውን ስብዕና ከነልማዶቹ ጣሉ

ስንዴ

ማቴ 13:25 በስንዴው ላይ እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ

ስእለት

ዘዳ 23:21 ለይሖዋ ስእለት ከተሳልክ

መሳ 11:30 ዮፍታሔ ለይሖዋ ስእለት ተሳለ

ስካር

ምሳሌ 23:21 ሰካራምና ሆዳም ይደኸያሉ

1ቆሮ 5:11 ተሳዳቢ ወይም ሰካራም ወይም ቀማኛ

1ቆሮ 6:10 ሰካራሞች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም

ኤፌ 5:18 በወይን ጠጅ አትስከሩ

ስደት

ማቴ 5:10 ስደት የሚደርስባቸው ደስተኞች ናቸው

ማቴ 13:21 ስደት ሲደርስበት ወዲያው ይሰናከላል

ማር 4:17 ስደት ሲደርስባቸው ወዲያውኑ ይሰናከላሉ

ማር 10:30 ከስደት ጋር ቤቶችን፣ ወንድሞችን

ዮሐ 15:20 ስደት አድርሰውብኝ ከሆነ ስደት ያደርሱባችኋል

ሥራ 22:4 እስከ ሞት ድረስ ስደት አደርስባቸው ነበር

ሮም 12:14 ስደት የሚያደርሱባችሁን መርቁ

1ቆሮ 4:12 ስደት ሲያደርሱብን በትዕግሥት እናሳልፋለን

2ቆሮ 4:9 ስደት ቢደርስብንም አልተተውንም

ስድብ

ኤፌ 4:31 ጩኸትና ስድብ ሁሉ ከእናንተ ይወገድ

ስግብግብ

1ቆሮ 5:11 ወንድም ተብሎ እየተጠራ ስግብግብ

1ቆሮ 6:10 ስግብግቦች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም

ስግብግብነት

ሉቃስ 12:15 ከስግብግብነት ሁሉ ተጠበቁ

ኤፌ 5:3 ስግብግብነት በመካከላችሁ ከቶ አይነሳ

ቆላ 3:5 ጣዖት አምልኮ የሆነው ስግብግብነት

ስጦታ

ሮም 6:23 አምላክ የሚሰጠው ስጦታ የዘላለም ሕይወት ነው

ሮም 12:6 በተሰጠን ጸጋ መሠረት የተለያዩ ስጦታዎች አሉን

1ቆሮ 7:7 እያንዳንዱ ከአምላክ ያገኘው የራሱ ስጦታ አለው

ኤፌ 4:8 ሰዎችን ስጦታ አድርጎ ሰጠ

ያዕ 1:17 መልካም ስጦታና ፍጹም ገጸ በረከት ከላይ ነው

ሸንጎ

ማር 13:9 ሰዎች ለፍርድ ሸንጎዎች አሳልፈው ይሰጧችኋል

ሸክላ

ኢሳ 45:9 ሸክላ፣ ሠሪውን “የምትሠራው ምንድን ነው?”

ኢሳ 64:8 እኛ ሸክላ ነን፤ አንተም ሠሪያችን ነህ

ዳን 2:42 ከፊሉ ብረት፣ ከፊሉ ሸክላ

ሮም 9:21 ሸክላ ሠሪው ሥልጣን እንዳለው አታውቅም?

ሸክም

መዝ 38:4 እንደ ከባድ ሸክም በጣም ከብደውኛል

መዝ 55:22 ሸክምህን በይሖዋ ላይ ጣል

መዝ 68:19 ይሖዋ ሸክማችንን በየዕለቱ የሚሸከምልን

ሉቃስ 11:46 የሚከብድ ሸክም በሰው ላይ ትጭናላችሁ

ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት

ሥራ 15:28 ተጨማሪ ሸክም እንዳንጭንባችሁ

ገላ 6:2 አንዳችሁ የሌላውን ከባድ ሸክም ተሸከሙ

ገላ 6:5 እያንዳንዱ የራሱን የኃላፊነት ሸክም ይሸከማል

1ተሰ 2:6 ብዙ ወጪ በማስወጣት ሸክም ልንሆንባችሁ

ዕብ 12:1 ማንኛውንም ሸክም ከላያችን እንጣል

ራእይ 2:24 ተጨማሪ ሸክም አልጭንባችሁም

ሹመት

ሥራ 1:20 የበላይ ተመልካችነት ሹመቱን ሌላ ሰው

ሺህ

መዝ 91:7 በቀኝህ አሥር ሺህ ይወድቃሉ

ኢሳ 60:22 ጥቂት የሆነው ሺህ ይሆናል

2ጴጥ 3:8 አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት

ሽልማት

1ቆሮ 9:24 ሽልማቱን የሚያገኘው አንዱ ብቻ ነው

ቆላ 2:18 ማንም ሽልማቱን እንዲያሳጣችሁ አትፍቀዱ

ቆላ 3:24 ከይሖዋ እንደ ሽልማት የምትቀበሉት

ሽማግሌዎች

ቲቶ 1:5 በየከተማው ሽማግሌዎችን ሹም

ሽበት

ምሳሌ 16:31 ሽበት የውበት ዘውድ ነው

ሽባ

ማቴ 15:31 ዱዳዎች ሲናገሩ፣ ሽባዎች ሲፈወሱ

ሉቃስ 5:24 ሽባውን ተነስ፣ ቃሬዛህን ተሸከም አለው

ሽንገላ

ምሳሌ 26:28 የሚሸነግል አንደበት ጥፋት ያስከትላል

ምሳሌ 29:5 ባልንጀራውን የሚሸነግል ሰው ወጥመድ ይዘረጋበታል

ሮም 16:18 በሽንገላ ቃላት የየዋሆችን ልብ ያታልላሉ

ሾልኮ መግባት

ይሁዳ 4 አንዳንዶች ሾልከው ስለገቡ

ቀልድ

ምሳሌ 26:19 ቀልዴን እኮ ነው!

ቀረጥ

ማቴ 17:25 ነገሥታት ቀረጥ የሚቀበሉት

ሮም 13:6 ቀረጥ የምትከፍሉት ለዚሁ ነው

ሮም 13:7 ቀረጥ ለሚጠይቅ ቀረጥ

ቀረጥ ሰብሳቢ

ማቴ 18:17 እንደ ቀረጥ ሰብሳቢ ቁጠረው

ሉቃስ 18:11 እንደዚህ ቀረጥ ሰብሳቢ ስላልሆንኩ

ቀሪዎች

ራእይ 12:17 ዘንዶው ከዘሯ የቀሩትን ሊዋጋ ሄደ

ቀስተ ደመና

ዘፍ 9:13 ቀስተ ደመናዬ ምልክት ሆኖ ያገለግላል

ቀበሮ

ማቴ 8:20 ቀበሮዎች ጉድጓድ፣ የሰማይ ወፎች ጎጆ አላቸው

ቀና አስተሳሰብ

ሥራ 17:11 በቤርያ የነበሩት ቀና አስተሳሰብ

ቀን

መዝ 84:10 በቅጥር ግቢዎችህ አንዲት ቀን መዋል ይሻላል

ሕዝ 4:6 ለአንድ ዓመት አንድ ቀን

ማቴ 24:36 ስለዚያ ቀንና ሰዓት ማንም አያውቅም

2ጴጥ 3:8 በይሖዋ ዘንድ አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት

ቀንበር

1ነገ 12:14 አባቴ ቀንበራችሁን አክብዶባችሁ ነበር

ማቴ 11:30 ቀንበሬ ልዝብ፣ ሸክሜም ቀላል ነው

ቀንበጥ

ኤር 23:5 ለዳዊት፣ ጻድቅ ቀንበጥ የማስነሳበት

ቀንድ

ዳን 7:7 አራተኛው አውሬ አሥር ቀንዶች ነበሩት

ዳን 8:8 የአውራው ፍየል ትልቅ ቀንድ ተሰበረ

ቀይ