የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት ማውጫ
ሀ
ሀብታም
፣ ሉቃስ 12:15 ሀብታም፣ ንብረቱ ሕይወት አያስገኝለትም
ሉቃስ 14:12 ሀብታም ጎረቤቶችህን አትጥራ
1ጢሞ 6:9 ሀብታም ለመሆን ቆርጠው የተነሱ
1ጢሞ 6:17 ሀብታም የሆኑትን እንዳይታበዩ
ራእይ 3:17 ሀብታም ነኝ፤ ሀብት አከማችቻለሁ
ሀብት
፣ መዝ 62:10 ሀብታችሁ ቢበዛ ልባችሁን በእሱ ላይ አትጣሉ
ምሳሌ 2:4 እንደተሸሸገ ሀብት አጥብቀህ ብትሻት
ምሳሌ 10:2 በክፋት የተገኘ ሀብት ፋይዳ የለውም
ምሳሌ 11:4 በቁጣ ቀን ሀብት ፋይዳ አይኖረውም
ምሳሌ 11:28 በሀብቱ የሚታመን ይወድቃል
ምሳሌ 18:11 የባለጸጋ ሀብት የተመሸገ ከተማው ነው
መክ 5:10 ሀብትን የሚወድ አይረካም
ኢሳ 60:5 የብሔራት ሀብት ወደ አንቺ ይመጣል
ኢሳ 61:6 የብሔራትን ሀብት ትበላላችሁ
ሕዝ 28:5 ካካበትከው ሀብት የተነሳ ልብህ ታበየ
ማቴ 6:21 ሀብትህ ባለበት ልብህም በዚያ ይሆናል
ማቴ 6:24 ለአምላክም ለሀብትም መገዛት አትችሉም
ማቴ 13:22 ሀብት ያለው የማታለል ኃይል
ሉቃስ 16:9 በዓመፅ ሀብት ወዳጆች አፍሩ
ሁለተኛው ሞት
፣ ራእይ 2:11 በሁለተኛው ሞት ከቶ አይጎዳም
ራእይ 20:6 ሁለተኛው ሞት ሥልጣን የለውም
ራእይ 20:14 የእሳት ሐይቅ ሁለተኛውን ሞት ያመለክታል
ሁለት ሁለት
፣ ሉቃስ 10:1 ሁለት ሁለት አድርጎ ላካቸው
ሁልጊዜ
፣ ዳን 6:16 ሁልጊዜ የምታገለግለው አምላክህ ይታደግሃል
ሁኔታ
፣ ሥራ 1:11 ሲሄድ ባያችሁት በዚሁ ሁኔታ ይመጣል
ሁከት
፣ ሥራ 17:5 ከተማዋን በሁከት አመሷት
1ቆሮ 14:33 አምላክ የሰላም እንጂ የሁከት አምላክ አይደለም
ሃሌሉያህ። ያህን አወድሱ የሚለውን ተመልከት።
ሄኖክ
፣ ዘፍ 5:24 ሄኖክ ከእውነተኛው አምላክ ጋር መሄዱን ቀጠለ
ሆድ
፣ ፊልጵ 3:19 ሆዳቸው አምላካቸው ነው
ለ
ለሆሳስ
፣ ኢያሱ 1:8 ቀንም ሆነ ሌሊት በለሆሳስ አንብበው
መዝ 1:2 ሕጉን በቀንና በሌሊት በለሆሳስ ያነበዋል
ለሐዘን መዳረግ
፣ ሮም 5:5 ተስፋው ለሐዘን አይዳርገንም
ለሚነቅፈኝ
፣ ምሳሌ 27:11 ለሚነቅፈኝ መልስ መስጠት
ለስላሳ
፣ ምሳሌ 25:15 ለስላሳ አንደበት አጥንትን ይሰብራል
ለቅሶ
፣ መዝ 6:6 በለቅሶ አልጋዬን አጥለቀልቃለሁ
ኢሳ 65:19 ከዚህ በኋላ የለቅሶ ድምፅ አይሰማም
ለብ
፣ ራእይ 3:16 ለብ ያልክ ስለሆንክ ልተፋህ ነው
ለአምላክ ማደር
፣ 1ጢሞ 4:7 ለአምላክ ማደርን ግብ አድርገህ
1ጢሞ 4:8 ለአምላክ ማደር ለሁሉም ነገር ይጠቅማል
1ጢሞ 6:6 ለአምላክ ያደርን መሆናችን ትልቅ ጥቅም ያስገኛል
2ጢሞ 3:12 ለአምላክ ያደሩ ሁሉ ስደት ይደርስባቸዋል
ለይቶ ማወቅ
፣ ፊልጵ 1:10 አስፈላጊ ነገሮችን ለይታችሁ በማወቅ
ለጋስ
፣ ምሳሌ 11:25 ለጋስ ሰው ይበለጽጋል
1ጢሞ 6:18 ለጋሶችና ለሌሎች ለማካፈል ዝግጁ
ሉቃስ
፣ ቆላ 4:14 የተወደደው ሐኪም ሉቃስ
ሉዓላዊ ጌታ
፣ መዝ 73:28 ሉዓላዊውን ጌታ ይሖዋን
ሥራ 4:24 ሉዓላዊው ጌታ ሆይ፣ ሰማይን የፈጠርክ አንተ ነህ
ሊዲያ
፣ ሥራ 16:14 ሊዲያ፣ ሐምራዊ ጨርቅ የምትሸጥ
ላከኝ
፣ ኢሳ 6:8 እነሆኝ! እኔን ላከኝ!
ሌሊት
፣ መዝ 19:2 በእያንዳንዱ ሌሊት እውቀትን ይገልጣሉ
ሮም 13:12 ሌሊቱ እየተገባደደ ነው፤ ቀኑም ቀርቧል
ሌሎች በጎች
፣ ዮሐ 10:16 ከዚህ ጉረኖ ያልሆኑ ሌሎች በጎች
ሌባ
፣ ምሳሌ 6:30 ሌባ በተራበ ጊዜ ቢሰርቅ
ምሳሌ 29:24 የሌባ ግብረ አበር ራሱን ይጠላል
ማቴ 6:20 ሌባ ገብቶ ሊሰርቀው በማይችልበት
ማቴ 24:43 ሌባ በየትኛው ክፍለ ሌሊት እንደሚመጣ
1ቆሮ 6:10 ሌቦች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም
1ተሰ 5:2 የይሖዋ ቀን የሚመጣው ሌባ በሌሊት
ሌዊ
፣ ሚል 3:3 የሌዊን ልጆች ያነጻል
ሌዋውያን
፣ ዘፀ 32:26 ሌዋውያን በሙሉ በዙሪያው ተሰበሰቡ
ዘኁ 3:12 ሌዋውያኑ የእኔ ይሆናሉ
2ዜና 35:3 የእስራኤል አስተማሪዎች የሆኑት ሌዋውያን
ልሳን
፣ 1ቆሮ 13:8 በልሳን የመናገር ስጦታ ይቀራል
1ቆሮ 14:22 ልሳን አማኝ ላልሆኑት ምልክት ነው
ልበ ሙሉ
፣ ምሳሌ 28:1 ጻድቃን እንደ አንበሳ ልበ ሙሉ ናቸው
ልባም
፣ ማቴ 24:45 ታማኝና ልባም ባሪያ በእርግጥ ማን ነው?
ልብስ
፣ ዘፍ 3:21 ይሖዋ ልብስ ከቆዳ ሠርቶ አለበሳቸው
ልብ
፣ ዘፍ 6:5 የልቡም ሐሳብ ምንጊዜም ወደ መጥፎ ያዘነበለ
ዘዳ 6:6 ዛሬ የማዝህን ትእዛዛት በልብህ ያዝ
1ነገ 8:38 እያንዳንዱ የልቡን ጭንቀት ያውቃል
2ዜና 16:9 በሙሉ ልባቸው ወደ እሱ ላዘነበሉት
ዕዝራ 7:10 ዕዝራ ልቡን አዘጋጅቶ ነበር
መዝ 51:10 አምላክ ሆይ፣ ንጹሕ ልብ ፍጠርልኝ
መዝ 51:17 የተሰበረንና የተደቆሰን ልብ ችላ አትልም
ምሳሌ 4:23 ከምንም ነገር በላይ ልብህን ጠብቅ
ምሳሌ 17:3 ልብን የሚመረምር ይሖዋ ነው
ምሳሌ 17:22 ደስተኛ ልብ ጥሩ መድኃኒት ነው
ምሳሌ 28:26 በገዛ ልቡ የሚታመን ሞኝ ነው
ኤር 17:9 ልብ ከምንም ነገር በላይ ከዳተኛ ነው
ኤር 17:10 እንደ ሥራው ፍሬ ለመስጠት ልብን እመረምራለሁ
ኤር 31:33 ሕጌን በልባቸው እጽፈዋለሁ
ማቴ 15:19 ከልብ ክፉ ሐሳብ፣ ግድያ ይወጣሉ
ማቴ 22:37 አምላክህን ይሖዋን በሙሉ ልብህ ውደድ
ሉቃስ 12:34 ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁ በዚያ ይሆናል
ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት
ሉቃስ 24:32 ልባችን እንደ እሳት ይቃጠልብን አልነበረም?
ሥራ 16:14 ይሖዋም የሊዲያን ልብ በደንብ ከፈተላት
ሮም 6:17 ለእንዲህ ዓይነቱ ትምህርት ከልብ ስለታዘዛችሁ
ዕብ 3:12 እምነት የለሽ የሆነ ክፉ ልብ በውስጣችሁ እንዳያቆጠቁጥ
1ዮሐ 3:20 አምላክ ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነው
ልቦና
፣ 1ነገ 8:47 እነሱም ወደ ልቦናቸው ቢመለሱ
ሉቃስ 15:17 ወደ ልቦናው ሲመለስ እንዲህ አለ
ልከኝነት
፣ 1ጢሞ 2:9 ሴቶች በልከኝነትና በማስተዋል ይዋቡ
ልክን ማወቅ
፣ ምሳሌ 11:2 ልካቸውን በሚያውቁ ዘንድ ጥበብ
ሚክ 6:8 ልክህን አውቀህ ከአምላክህ ጋር እንድትሄድ
ልዑል
፣ መዝ 83:18 ይሖዋ በምድር ላይ ልዑል እንደሆንክ
ዳን 4:17 ልዑሉ በሰው ልጆች መንግሥት ላይ እንደሚገዛ
ልዝብ
፣ 1ቆሮ 4:13 በለዘበ አንደበት እንመልሳለን
ልዩነት
፣
ሚል 3:18 አምላክን በሚያገለግልና በማያገለግል ያለው ልዩነት
ልደት
፣ ዘፍ 40:20 ፈርዖን የልደት በዓሉን ሲያከብር
ማቴ 14:6 የሄሮድስ ልደት በተከበረበት ዕለት
ልጅ
፣ ዘዳ 7:14 ልጅ የሌለው ወንድ ወይም ሴት አይገኝም
መሳ 13:8 ልጁን በተመለከተ መመሪያ ይስጠን
2ነገ 5:2 ሶርያውያን አንዲት ትንሽ ልጅ ማርከው ወሰዱ
መዝ 2:7 አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለድኩህ
መዝ 2:12 ልጁን አክብሩ፤ አለዚያ አምላክ ይቆጣል
መዝ 71:17 ከልጅነቴ ጀምሮ አስተምረኸኛል
ምሳሌ 13:24 ልጁን በበትር ከመምታት ወደኋላ የሚል
ምሳሌ 15:20 ጥበበኛ ልጅ አባቱን ደስ ያሰኛል
ምሳሌ 22:6 ልጅን ሊሄድበት በሚገባው መንገድ አሠልጥነው
ኢሳ 11:6 ትንሽ ልጅ ይመራቸዋል
ኤር 1:7 እኔ ገና ልጅ ነኝ አትበል
ማቴ 3:17 በጣም የምደሰትበት የምወደው ልጄ
ማር 5:42 ልጅቷም ወዲያው ተነስታ መራመድ ጀመረች
ማር 10:20 እነዚህን ከልጅነቴ ጀምሮ ስጠብቅ ኖሬአለሁ
ሉቃስ 8:49 ልጅህ ሞታለች፤ መምህሩን አታስቸግረው
ሉቃስ 9:47 ትንሽ ልጅ አምጥቶ አጠገቡ አቆመ
ሉቃስ 15:13 ታናሽየው ልጅ ንብረቱን አባከነ
1ቆሮ 13:11 እንደ ልጅ እናገር፣ እንደ ልጅ አስብ
ልጆች
፣ ዘፍ 6:2 የአምላክ ልጆች የሰዎችን ሴቶች ልጆች
ዘዳ 31:12 ይማሩ ዘንድ ወንዶችን፣ ሴቶችን፣ ልጆችን ሰብስብ
1ሳሙ 8:3 ልጆቹ የእሱን ፈለግ አልተከተሉም
ኢዮብ 38:7 የአምላክ ልጆች በደስታ ሲጮኹ
መዝ 8:2 ከልጆችና ከሕፃናት አፍ በሚወጡ ቃላት
ኢሳ 54:13 ልጆችሽ ከይሖዋ የተማሩ ይሆናሉ
ኢሳ 66:8 ጽዮን ወንዶች ልጆቿን ወልዳለች
ማቴ 11:16 በገበያ ስፍራ ከተቀመጡ ልጆች
ማቴ 18:3 እንደ ልጆች ካልሆናችሁ መንግሥተ ሰማያት አትገቡም
ማቴ 19:14 ልጆቹን ተዉአቸው፤ አትከልክሏቸው
ሉቃስ 10:21 ከጥበበኞች ሰውረህ ለልጆች ስለገለጥክላቸው
ሮም 8:14 በመንፈስ የሚመሩ የአምላክ ልጆች
ሮም 8:15 ልጆቹ አድርጎ እንዲወስዳችሁ የሚያስችል መንፈስ
ሮም 8:21 የአምላክ ልጆች የሚያገኙት ክብራማ ነፃነት
1ቆሮ 7:14 ልጆቻችሁ ርኩሳን በሆኑ ነበር
2ቆሮ 12:14 ልጆች ለወላጆቻቸው ሀብት አያከማቹም
ኤፌ 6:1 ልጆች ሆይ፣ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ
1ዮሐ 3:2 እኛ አሁን የአምላክ ልጆች ነን
ልግስና
፣ ዘዳ 15:8 በልግስና እጅህን ዘርጋለት
ምሳሌ 11:24 አንዱ በልግስና ይሰጣል፤ ተጨማሪ ያገኛል
ያዕ 1:5 አምላክ ለሁሉም በልግስና ይሰጣል
ሎጥ
፣ ሉቃስ 17:32 የሎጥን ሚስት አስታውሱ
2ጴጥ 2:7 ጻድቁን ሎጥ አድኖታል
ሐ
ሐሜተኞች
፣
1ጢሞ 5:13 ሐሜተኞችና በሌሎች ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡ
ሐሜት
፣ ምሳሌ 20:19 ማማት ከሚወድ ሰው ጋር አትወዳጅ
ሐሰተኛ ነቢያት
፣ ማቴ 7:15 የበግ ለምድ የለበሱ ሐሰተኛ ነቢያት
ማቴ 24:11 ብዙ ሐሰተኛ ነቢያት ይነሳሉ
ማር 13:22 ሐሰተኛ ነቢያት አስደናቂ ነገሮች ያደርጋሉ
ሐሰተኛ ክርስቶሶች
፣
ማቴ 24:24 ሐሰተኛ ክርስቶሶችና ነቢያት ይነሳሉ
ሐሰት
፣ ማቴ 26:59 የሐሰት የምሥክርነት ቃል እየፈለጉ ነበር
ገላ 2:4 በስውር በገቡት ሐሰተኛ ወንድሞች ምክንያት
2ተሰ 2:11 ሐሰት የሆነውን ያምኑ ዘንድ
ሐሳባችሁ ሳይከፋፈል
፣ 1ቆሮ 7:35 ሐሳባችሁ ሳይከፋፈል ለጌታ
ሐሳብ
፣ 1ነገ 18:21 በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት
መዝ 26:2 በውስጤ ያለውን ሐሳብ አጥራልኝ
መዝ 139:17 ሐሳቦችህ ለእኔ ምንኛ ውድ ናቸው!
መዝ 146:4 በዚያው ቀን ሐሳቡ ሁሉ ይጠፋል
ምሳሌ 20:5 በሰው ልብ ውስጥ ያለ ሐሳብ
ኢሳ 55:8 ሐሳቤ እንደ ሐሳባችሁ፣ መንገዳችሁም
2ቆሮ 10:5 ማንኛውንም ሐሳብ እየማረክን
ራእይ 2:23 እኔ የውስጥ ሐሳብንና ልብን የምመረምር
ራእይ 17:17 የራሳቸውን ሐሳብ እንዲፈጽሙ
ሐሴት
፣ መዝ 37:4 በይሖዋ ሐሴት አድርግ
ምሳሌ 8:30 በፊቱ ሁልጊዜ ሐሴት አደርግ ነበር
ኢሳ 65:13 አገልጋዮቼ ሐሴት ያደርጋሉ
ሐቀኝነት
፣ 2ቆሮ 8:21 ሁሉንም ነገር በሐቀኝነት እናከናውናለን
ዕብ 13:18 በሁሉም ነገር በሐቀኝነት ለመኖር እንፈልጋለን
ሐና
፣ ሉቃስ 2:36, 37 ሐና የምትባል የ84 ዓመት ነቢዪት
ሐናንያ
፣ ሥራ 5:1 ሐናንያ ከሚስቱ ከሰጲራ ጋር መሬት ሸጠ
ሐኪም
፣ ሉቃስ 5:31 ሐኪም የሚያስፈልጋቸው ጤነኞች አይደሉም
ሐዋርያት
፣ ማቴ 10:2 የ12ቱ ሐዋርያት ስም
ሥራ 15:6 ሐዋርያትና ሽማግሌዎች ጉዳዩን ለመመርመር ተሰበሰቡ
1ቆሮ 15:9 ከሐዋርያት ሁሉ የማንስ ነኝ
2ቆሮ 11:5 ከእናንተ የተራቀቁ ሐዋርያት
ሐዘን
፣ መዝ 31:10 ሕይወቴ በሐዘን አልቋል
መዝ 38:6 ቀኑን ሙሉ በሐዘን ተውጬ
መዝ 90:10 ዕድሜያችን በሐዘን የተሞላ ነው
ምሳሌ 17:25 ሞኝ ልጅ በአባቱ ላይ ሐዘን ያስከትላል
መክ 7:2 ወደ ሐዘን ቤት መሄድ ይሻላል
መክ 7:3 የፊት ሐዘን ለልብ መልካም ነው
ኢሳ 51:11 ሐዘንና ሲቃም ከእነሱ ይሸሻሉ
2ቆሮ 2:7 ከልክ በላይ በሐዘን እንዳይዋጥ
2ቆሮ 7:9 ሐዘናችሁ ለንስሐ ስላበቃችሁ ነው
ሐይቅ
፣ ራእይ 19:20 በድኝ ወደሚነደው የእሳት ሐይቅ ተወረወሩ
ሐዲስ። መቃብር የሚለውን ተመልከት።
ሕሊና
፣ ሮም 2:15 ሕሊናቸው በሚመሠክርበት ጊዜ
ሮም 13:5 ስለ ሕሊናችሁ ስትሉ መገዛታችሁ
1ቆሮ 8:12 ደካማ የሆነውን ሕሊናቸውን ስታቆስሉ
1ጢሞ 4:2 በጋለ ብረት የተተኮሰ ያህል ሕሊናቸው የደነዘዘባቸው
1ጴጥ 3:16 ጥሩ ሕሊና ይኑራችሁ
1ጴጥ 3:21 ጥሩ ሕሊና ለማግኘት ለአምላክ የሚቀርብ ልመና
ሕመም
፣ ኢሳ 53:4 እሱ ራሱ ሕመማችንን ተሸከመ
ሕዝቅያስ
፣ 2ነገ 19:15 ሕዝቅያስ በይሖዋ ፊት ጸለየ
ሕዝብ
፣ ማቴ 21:43 የአምላክ መንግሥት ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ
ማቴ 24:7 ሕዝብ በሕዝብ ላይ ይነሳል
ማቴ 25:32 ሕዝቦች ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ
ሕያው
፣ ዳን 6:26 ለዘላለም የሚኖር ሕያው አምላክ ነው
ሉቃስ 20:38 የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም
ዕብ 4:12 የአምላክ ቃል ሕያውና ኃይለኛ ነው
1ጴጥ 3:18 መንፈስ ሆኖ ሕያው ሆነ
ሕይወት
፣ ዘዳ 30:19 ሕይወትንና ሞትን በፊታችሁ አስቀምጫለሁ
መዝ 36:9 የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነው
ሉቃስ 9:24 ሕይወቱን ማዳን የሚፈልግ ያጣታል
ዮሐ 5:26 አብ በራሱ ሕይወት አለው
ዮሐ 11:25 ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ
ሥራ 20:24 ሕይወቴ ምንም አያሳሳኝም
ሕግ
፣ መዝ 19:7 የይሖዋ ሕግ ፍጹም ነው
መዝ 40:8 ሕግህ በልቤ ውስጥ ነው
መዝ 94:20 በሕግ ስም ችግር ለመፍጠር እያሴሩ
መዝ 119:97 ሕግህን ምንኛ ወደድኩ!
ኤር 31:33 ሕጌን በውስጣቸው አኖራለሁ
ዕን 1:4 ሕግ ላልቷል፤ ፍትሕም የለም
ሮም 7:22 በአምላክ ሕግ ደስ ይለኛል
ሮም 10:4 ክርስቶስ የሕግ ፍጻሜ ነው
ሮም 13:8 ሰውን የሚወድ ሕጉን ፈጽሟል
ገላ 3:24 ሕጉ ወደ ክርስቶስ የሚያደርስ ሞግዚታችን
ገላ 6:2 የክርስቶስን ሕግ ትፈጽማላችሁ
ያዕ 2:8 ንጉሣዊውን ሕግ ተግባራዊ አድርጉ
ሕግ ሰጪ
፣ ያዕ 4:12 ሕግ የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ ነው
ሕፃናት
፣ 1ቆሮ 14:20 ለክፋት ሕፃናት ሁኑ
መ
መሃን
፣ ዘፀ 23:26 ሴቶች መሃን አይሆኑም
ኢሳ 54:1 አንቺ ያልወለድሽ መሃን ሴት፣ እልል በይ
መሄድ
፣ ሚክ 6:8 ልክህን አውቀህ ከአምላክህ ጋር እንድትሄድ
መሆን
፣ ዘፀ 3:14 መሆን የምፈልገውን እሆናለሁ
1ቆሮ 9:22 ለሁሉም ዓይነት ሰዎች ሁሉንም ነገር ሆንኩ
መለመን
፣ መዝ 20:5 ይሖዋ የለመንከውን ሁሉ ይፈጽምልህ
ማቴ 6:8 ገና ሳትለምኑት ምን እንደሚያስፈልጋችሁ ያውቃል
ማቴ 7:7 ደጋግማችሁ ለምኑ፣ ይሰጣችኋል
ዮሐ 14:13 በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ
ሮም 12:1 በአምላክ ርኅራኄ እለምናችኋለሁ
ፊልሞና 9 ፍቅርን መሠረት በማድረግ እለምንሃለሁ
1ዮሐ 5:14 ከፈቃዱ ጋር በሚስማማ ሁኔታ እስከለመንን ድረስ
መለከት
፣ 1ቆሮ 14:8 መለከት ለመለየት የሚያስቸግር ድምፅ ቢያሰማ
መለየት
፣ ዘሌ 11:47 ለመብል የማይሆነውን ፍጡር ለመለየት
ማቴ 25:32 ሰዎችን አንዱን ከሌላው ይለያል
ሮም 8:39 ከአምላክ ፍቅር ሊለየን እንደማይችል
1ቆሮ 7:10 ሚስት ከባሏ አትለያይ
1ቆሮ 7:15 አማኝ ያልሆነው ለመለየት ከመረጠ ይለይ
ዕብ 5:14 ትክክልና ስህተት የሆነውን ነገር መለየት
መለያየት
፣ ማቴ 10:35 እኔ የመጣሁት ምራትን ከአማቷ ለመለያየት
መላእክት
፣ ዘፍ 28:12 የአምላክ መላእክት ይወጡና ይወርዱ ነበር
ኢዮብ 4:18 በመላእክቱ ላይ ስህተት ያገኛል
ማቴ 13:41 የሰው ልጅ መላእክቱን ይልካል
ማቴ 22:30 በሰማይ እንዳሉ መላእክት ይሆናሉ
ማቴ 24:31 መላእክቱን በታላቅ የመለከት ድምፅ ይልካል
1ቆሮ 4:9 ለመላእክትና ለሰዎች ትርዒት ሆነናል
1ቆሮ 6:3 በመላእክት ላይ እንደምንፈርድ አታውቁም?
ዕብ 13:2 አንዳንዶች ሳያውቁት መላእክትን አስተናግደዋል
1ጴጥ 1:12 መላእክት እነዚህን ነገሮች ለማየት ይጓጓሉ
ይሁዳ 6 የመኖሪያ ስፍራቸውን የተዉትን መላእክት
መላጣ
፣ 2ነገ 2:23 አንተ መላጣ፣ ውጣ
መላጨት
፣ ዘሌ 21:5 ራሳቸውን መላጨት የለባቸውም
መልሕቅ
፣ ዕብ 6:19 ለነፍሳችን እንደ መልሕቅ የሆነ ተስፋ አለን
መልስ
፣ ምሳሌ 15:1 የለዘበ መልስ ቁጣን ያበርዳል
ምሳሌ 15:23 ትክክለኛውን መልስ በመስጠት ሐሴት ያደርጋል
ምሳሌ 15:28 ጻድቅ መልስ ከመስጠቱ በፊት ያሰላስላል
ኢሳ 65:24 ገና ሳይጣሩ እመልስላቸዋለሁ
ቆላ 4:6 እንዴት መልስ መስጠት እንደሚገባችሁ እወቁ
መልስ መስጠት
፣ ምሳሌ 18:13 ከመስማቱ በፊት መልስ የሚሰጥ
ሮም 14:12 ስለ ራሳችን ለአምላክ መልስ እንሰጣለን
1ጴጥ 3:15 መልስ ለመስጠት ዘወትር ዝግጁ ሁኑ
መልበስ
፣ ምሳሌ 7:10 እንደ ዝሙት አዳሪ የለበሰች ሴት
መልአክ
፣ 2ነገ 19:35 የይሖዋ መልአክ 185,000 ሰዎች ገደለ
መዝ 34:7 የይሖዋ መልአክ አምላክን በሚፈሩ ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል
ዳን 3:28 መልአኩን ልኮ አገልጋዮቹን የታደገው አምላክ
ሆሴዕ 12:4 [ያዕቆብ] ከመልአክ ጋር ታገለ
ሥራ 5:19 የይሖዋ መልአክ እስር ቤቱን ከፍቶ አወጣቸው
ሥራ 12:11 ይሖዋ መልአኩን ልኮ ታደገኝ
መልእክተኛ
፣ ሚል 3:1 እነሆ፣ መልእክተኛዬን እልካለሁ
መልከጼዴቅ
፣ ዘፍ 14:18 የሳሌም ንጉሥ መልከጼዴቅ
መዝ 110:4 እንደ መልከጼዴቅ፣ ለዘላለም ካህን ነህ
መልካም
፣ ዘፍ 1:31 አምላክ የሠራው ነገር እጅግ መልካም ነበር!
ዘፍ 3:5 መልካምና ክፉን በማወቅ እንደ አምላክ
ገላ 6:10 በእምነት ለሚዛመዱን መልካም እናድርግ
መልካም ነገር
፣ ሉቃስ 6:45 በልቡ ካከማቸው መልካም ነገር
ሮም 7:19 የምመኘውን መልካም ነገር አላደርግም
መልክ
፣ ዘፍ 1:26 ሰውን በመልካችን እንደ አምሳላችን እንሥራ
መሐሪ
፣ ዘዳ 4:31 ይሖዋ መሐሪ አምላክ ነው
መዝ 78:38 መሐሪ ነው፤ በደላቸውን ይቅር የሚል
ማቴ 5:7 መሐሪዎች ደስተኞች ናቸው
ሉቃስ 6:36 አባታችሁ መሐሪ እንደሆነ መሐሪዎች ሁኑ
ያዕ 5:11 ይሖዋ እጅግ አፍቃሪና መሐሪ
መመለስ
፣ መዝ 116:12 ለይሖዋ ምን እመልስለታለሁ?
ኢዩ 2:12 በሙሉ ልባችሁ ወደ እኔ ተመለሱ
ሚል 3:7 ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ
ሮም 12:19 በቀል የእኔ ነው፤ እኔ ብድራትን እመልሳለሁ
መመለክ
፣ ዘፀ 34:14 እሱ ብቻ እንዲመለክ የሚፈልግ አምላክ ነው
መመላለስ
፣ 1ዮሐ 3:6 አንድነት ያለው በኃጢአት አይመላለስም
መመሥረት
፣ ማቴ 25:34 ዓለም ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ
መመሥከር
፣ ዮሐ 7:7 ዓለም ስለምመሠክርበት ይጠላኛል
ዮሐ 18:37 የመጣሁት ስለ እውነት ለመመሥከር
ሥራ 10:42 እንድንሰብክና በተሟላ ሁኔታ እንድንመሠክር
ሥራ 28:23 ስለ አምላክ መንግሥት በሚገባ በመመሥከር
መመረቅ
፣ ሉቃስ 6:28 የሚረግሟችሁን መርቁ
ሮም 12:14 ስደት የሚያደርሱባችሁን መርቁ
መመሪያ
፣ መሳ 13:8 ማኑሄ ልጁን በተመለከተ መመሪያ ይስጠን አለ
1ዜና 15:13 ትክክለኛውን መመሪያ ባለመከተላችን
መመርመር
፣ ዘዳ 13:14 ጉዳዩን በጥልቀት በመመርመርና በማጣራት
መዝ 26:2 ይሖዋ ሆይ፣ መርምረኝ፤ ፈትነኝም
ምሳሌ 21:2 ይሖዋ ልብን ይመረምራል
ምሳሌ 25:2 ጉዳይን በሚገባ መመርመር ለነገሥታት
ዳን 12:4 ብዙዎች መጽሐፉን ይመረምራሉ
ሥራ 17:11 በቤርያ የነበሩት ቅዱሳን መጻሕፍትን በመመርመር
1ቆሮ 11:28 በቅድሚያ ራሱን ይመርምር
ገላ 6:4 እያንዳንዱ ሰው የራሱን ተግባር ይመርምር
1ተሰ 5:21 ሁሉንም ነገር መርምሩ
1ዮሐ 4:1 በመንፈስ የተነገረን ቃል መርምሩ
መመኘት
፣ ዘፀ 20:17 የባልንጀራህን ሚስት አትመኝ
መመካት
፣ ምሳሌ 3:5 በገዛ ራስህ ማስተዋል አትመካ
መመካከር
፣ ምሳሌ 15:22 መመካከር ከሌለ የታቀደው
መመገብ
፣ ዮሐ 21:17 ኢየሱስ ግልገሎቼን መግብ አለው
መሙላት
፣ ዘፍ 1:28 ብዙ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሏት፤ ግዟትም
ሉቃስ 6:45 አንደበት የሚናገረው በልቡ የሞላውን ነው
መማለድ
፣ ሮም 8:34 ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ
መማል
፣ ዘፍ 22:16 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ በራሴ እምላለሁ
ማቴ 5:34 ፈጽሞ አትማሉ
መማረክ
፣ 2ቆሮ 10:5 ማንኛውንም ሐሳብ እየማረክን ለክርስቶስ
መማር
፣ ዘዳ 4:10 እኔን መፍራት እንዲማሩ ሕዝቡን ሰብስብ
ፊልጵ 4:9 ከእኔ የተማራችሁትንም ሆነ የተቀበላችሁትን
2ጢሞ 3:7 እንደነዚህ ያሉት ሴቶች ሁልጊዜ ይማራሉ
መማጸን
፣ 2ቆሮ 5:20 አምላክ በእኛ አማካኝነት እየተማጸነ ነው
መምረጥ
፣ ዘዳ 30:19 በሕይወት እንድትኖሩ ሕይወትን ምረጥ
ኢያሱ 24:15 የምታገለግሉትን ዛሬውኑ ምረጡ
ሮም 9:11 ምርጫው በሥራ ሳይሆን በጠሪው ላይ የተመካ
መምራት
፣ መዝ 48:14 አምላክ እስከ ወዲያኛው ይመራናል
ኤር 10:23 አካሄዱን በራሱ አቃንቶ መምራት አይችልም
መምሰል
፣ ኤፌ 5:1 ልጆቹ በመሆን አምላክን የምትመስሉ ሁኑ
ዕብ 13:7 በእምነታቸው ምሰሏቸው
መሞት
፣ ዘፍ 3:4 መሞት እንኳ ፈጽሞ አትሞቱም
ኢዮብ 14:14 ሰው ከሞተ በኋላ በሕይወት ሊኖር ይችላል?
ሉቃስ 15:24 ይህ ልጄ ሞቶ ነበር፤ አሁን ግን ሕያው ሆኗል
ዮሐ 11:25 በእኔ የሚያምን ሁሉ ቢሞት ሕያው ይሆናል
ዮሐ 11:26 በእኔ የሚያምን ሁሉ ፈጽሞ አይሞትም
ሮም 14:8 ብንሞትም የምንሞተው ለይሖዋ ነው
2ቆሮ 5:15 ለእነሱ ለሞተውና ለተነሳው እንዲኖሩ
1ተሰ 4:16 ከክርስቶስ ጋር አንድነት ኖሯቸው የሞቱትም
ራእይ 14:13 ከጌታ ጋር ያላቸውን አንድነት ጠብቀው የሚሞቱ
መሠልጠን
፣ መዝ 119:133 ክፉ ነገር በእኔ ላይ አይሠልጥን
መሠረታዊ ገጽታ
፣ ሮም 2:20 የእውነት መሠረታዊ ገጽታዎች
መሠረት
፣ ሉቃስ 6:48 በዓለት ላይ መሠረቱን ከጣለ ጋር ይመሳሰላል
ሮም 15:20 ሌላ ሰው በጣለው መሠረት ላይ መገንባት አልፈለግኩም
1ቆሮ 3:11 ሰው ከተጣለው ሌላ አዲስ መሠረት መጣል አይችልም
መሠቃየት
፣ 1ቆሮ 12:26 አንድ የአካል ክፍል ቢሠቃይ ሌሎቹ
መሠዊያ
፣ ዘፍ 8:20 ኖኅ ለይሖዋ መሠዊያ ሠራ
ዘፀ 27:1 መሠዊያ ከግራር እንጨት ትሠራለህ
ማቴ 5:24 መባህን በመሠዊያው ፊት ትተህ ሂድ
ሥራ 17:23 ‘ለማይታወቅ አምላክ’ የሚል ጽሑፍ ያለው መሠዊያ
መሣሪያ
፣ መክ 10:10 ከብረት የተሠራ መሣሪያ ቢደንዝ
ኢሳ 54:17 አንቺን ለማጥቃት የተሠራ መሣሪያ
2ቆሮ 10:4 የጦር መሣሪያዎቻችን ሥጋዊ አይደሉም
መሥራት
፣ መክ 2:24 ተግቶ በመሥራት እርካታ ማግኘት
ኢሳ 65:21 ቤቶችን ይሠራሉ፤ በዚያም ይኖራሉ
ዮሐ 5:17 አባቴ እስካሁን እየሠራ ነው
ዮሐ 6:27 የዘላለም ሕይወት ለሚያስገኘው ምግብ ሥሩ
ኤፌ 4:28 ከእንግዲህ አይስረቅ፤ በትጋት ይሥራ
1ተሰ 2:9 ሌት ተቀን እንሠራ ነበር
2ተሰ 3:10 መሥራት የማይፈልግ ሁሉ አይብላ
መሥዋዕት
፣ 1ሳሙ 15:22 መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል
2ሳሙ 24:24 ያልከፈልኩበትን ለይሖዋ መሥዋዕት
መዝ 40:6 መሥዋዕትንና መባን አልፈለግክም
መዝ 51:17 አምላክን የሚያስደስተው መሥዋዕት
ምሳሌ 15:8 ይሖዋ የክፉዎችን መሥዋዕት ይጸየፋል
ሆሴዕ 6:6 ከመሥዋዕት ይልቅ ታማኝ ፍቅር
ሮም 12:1 ሰውነታችሁን ተቀባይነት ያለው መሥዋዕት
ዕብ 13:15 የውዳሴ መሥዋዕት ለአምላክ እናቅርብ
መሥፈርት
፣ 2ጢሞ 1:13 የትክክለኛ ትምህርት መሥፈርት
መረብ
፣ ማቴ 13:47 መንግሥተ ሰማያት ዓሣ ከሰበሰበ መረብ
ሉቃስ 5:4 መረቦቻችሁን ጥላችሁ አጥምዱ
መረን የተለቀቀ
፣ ምሳሌ 29:15 መረን የተለቀቀ ልጅ ያሳፍራል
መሪ
፣ ምሳሌ 28:16 ጥልቅ ግንዛቤ የሌለው መሪ ሥልጣኑን
ማቴ 23:10 መሪያችሁ አንድ እሱም ክርስቶስ
መራራ
፣ ቆላ 3:19 ሚስቶቻችሁን መራራ ቁጣ አትቆጧቸው
መራራት
፣ ዕብ 4:15 በድካማችን ሊራራልን የማይችል
1ዮሐ 3:17 ወንድሙ ሲቸገር ተመልክቶ ሳይራራለት ቢቀር
መርሳት
፣ ዘዳ 4:23 ይሖዋ የገባውን ቃል ኪዳን እንዳትረሱ
መዝ 119:141 መመሪያዎችህን አልረሳሁም
ኢሳ 49:15 እናት የምታጠባውን ልጇን ልትረሳ ትችላለች?
ፊልጵ 3:13 ከኋላዬ ያሉትን እየረሳሁ ከፊቴ ወዳሉት እንጠራራለሁ
ዕብ 6:10 ለስሙ ያሳያችሁትን ፍቅር በመርሳት ፍትሕ አያዛባም
መርከስ
፣ ሕዝ 39:7 ቅዱስ ስሜ እንዲረክስ አልፈቅድም
መርከብ
፣ ዘፍ 6:14 ከጎፈር እንጨት ለራስህ መርከብ ሥራ
መርካት
፣ 1ጢሞ 6:8 ምግብና ልብስ ካለን ረክተን መኖር ይገባናል
መርገም
፣ ዘኁ 23:8 አምላክ ያልረገመውን ልረግም እችላለሁ?
ኢዮብ 2:5 በእርግጥ ፊት ለፊት ይረግምሃል
ኢዮብ 2:9 አምላክን እርገምና ሙት!
ሮም 12:14 መርቁ እንጂ አትርገሙ
መሰቀል
፣ ሉቃስ 23:21 ይሰቀል! እያሉ ይጮኹ ጀመር
መሰበር
፣ መዝ 51:17 አምላክን የሚያስደስተው የተሰበረ መንፈስ ነው
ምሳሌ 29:1 አንገቱን ያደነደነ ሰው በድንገት ይሰበራል
ኢሳ 57:15 የተሰበረ ልብ ካለውና መንፈሱ ከተደቆሰው
ኢሳ 66:2 መንፈሱ የተሰበረውንና በቃሌ የሚንቀጠቀጠውን
መሰብሰብ
፣ ኤፌ 1:10 ዓላማው በክርስቶስ አንድ ላይ ለመሰብሰብ ነው
ዕብ 10:25 አንዳንዶች ልማድ እንዳደረጉት መሰብሰባችንን ቸል አንበል
መሰናከል
፣ ያዕ 3:2 ሁላችንም ብዙ ጊዜ እንሰናከላለን
መሲሕ
፣ ዳን 9:25 መሪ የሆነው መሲሕ እስከሚገለጥበት ጊዜ
ዳን 9:26 ከ62ቱ ሳምንታት በኋላ መሲሑ ይቆረጣል
ዮሐ 1:41 መሲሑን አገኘነው
ዮሐ 4:25 ክርስቶስ የተባለ መሲሕ እንደሚመጣ
መሳለቅ
፣ 1ሳሙ 17:26 በአምላክ ሠራዊት ላይ የሚሳለቀው
ኤር 20:7 ቀኑን ሙሉ መሳለቂያ ሆንኩ
መሳም
፣ ሉቃስ 22:48 የሰውን ልጅ በመሳም አሳልፈህ ትሰጣለህ?
መሳቅ
፣ ዘፍ 18:13 ሣራ የሳቀችው ለምንድን ነው?
መዝ 2:4 በሰማያት በዙፋን ላይ የተቀመጠው ይስቃል
ምሳሌ 14:13 አንድ ሰው እየሳቀ እንኳ ልቡ ሊያዝን ይችላል
መሳብ
፣ ዮሐ 6:44 የላከኝ አብ ካልሳበው በቀር
መሳካት
፣ 1ነገ 2:3 የምታከናውነው ሁሉ ይሳካልሃል
2ዜና 20:20 በነቢያቱ እመኑ፤ ይሳካላችኋል
መዝ 1:3 የሚሠራውም ሁሉ ይሳካለታል
መሳደብ
፣ ማር 3:29 መንፈስ ቅዱስን የሚሳደብ ይቅር አይባልም
1ጴጥ 2:23 ሲሰድቡት መልሶ አልተሳደበም
መስማማት
፣
ኤፌ 4:16 የአካል ክፍሎች ተስማምተው ተገጣጥመዋል
መስማት
፣ ሕዝ 2:7 ቢሰሙም ባይሰሙም ቃሌን ንገራቸው
ማቴ 17:5 የምወደው ልጄ ይህ ነው። እሱን ስሙት
ሉቃስ 10:16 እናንተን የሚሰማ እኔንም ይሰማል
ሥራ 4:19 ከአምላክ ይልቅ እናንተን መስማት
ሮም 10:14 የሚሰብክላቸው ሳይኖር እንዴት ይሰማሉ?
ያዕ 1:19 ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ይሁን
ያዕ 1:22 ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ሰሚዎች ብቻ አትሁኑ
መስማት የተሳነው
፣ ዘሌ 19:14 መስማት የተሳነውን አትርገም
ኢሳ 35:5 መስማት የተሳናቸው ሰዎች ጆሮ ይከፈታል
ማር 7:37 መስማት የተሳናቸው እንዲሰሙ ያደርጋል
መስረቅ
፣ ዘፀ 20:15 አትስረቅ
ምሳሌ 30:9 ድሃ ሆኜ እንድሰርቅ አትፍቀድ
ኤፌ 4:28 የሚሰርቅ ከእንግዲህ ወዲህ አይስረቅ
መስበክ
፣ ማቴ 9:35 ኢየሱስ የመንግሥቱን ምሥራች እየሰበከ
ማቴ 24:14 ምሥራቹ ለብሔራት ሁሉ ይሰበካል
ሉቃስ 8:1 እየሰበከ ከመንደር ወደ መንደር ተጓዘ
ሮም 10:14 የሚሰብክላቸው ሳይኖር እንዴት ይሰማሉ?
2ጢሞ 4:2 ቃሉን ስበክ፤ በጥድፊያ ስሜት አገልግል
መስተካከል
፣ 2ቆሮ 13:11 መደሰታችሁን፣ መስተካከላችሁን ቀጥሉ
ኤፌ 4:12 ቅዱሳንን እንዲያስተካክሉ ነው
መስተዋት
፣ 1ቆሮ 13:12 በብረት መስተዋት ብዥ ያለ ምስል
2ቆሮ 3:18 የይሖዋን ክብር እንደ መስተዋት
ያዕ 1:23 ፊቱን በመስተዋት እያየ ያለ ሰው
መስኮት
፣ ሥራ 20:9 መስኮት ላይ ተቀምጦ የነበረ አውጤኪስ
መስጠት
፣ ማቴ 22:21 የቄሳርን ለቄሳር፣ የአምላክን ለአምላክ ስጡ
ሉቃስ 12:48 ብዙ ከተሰጠው ብዙ ይጠበቅበታል
ሥራ 20:35 ከመቀበል ይልቅ መስጠት የበለጠ ደስታ ያስገኛል
2ቆሮ 12:15 ራሴንም ብሰጥ እጅግ ደስ ይለኛል
መስፈሪያ
፣ ሉቃስ 6:38 በተነቀነቀ ጥሩ መስፈሪያ ሰፍረው
መስፍን
፣ ኢሳ 9:6 የዘላለም አባትና የሰላም መስፍን ይባላል
መሸማቀቅ
፣ ዕዝራ 9:6 ፊቴን ወደ አንተ ቀና ማድረግ አሸማቀቀኝ
መሸሸጊያ
፣ ናሆም 1:7 ይሖዋ በጭንቀት ቀን መሸሸጊያ ነው
መሸሽ
፣ 1ቆሮ 6:18 ከዝሙት ሽሹ!
መሸቀጥ
፣ 2ቆሮ 2:17 የአምላክን ቃል አንሸቃቅጥም
መሸበር
፣ ፊልጵ 1:28 በጠላቶቻችሁ አለመሸበራችሁን
መሸከም
፣ ሮም 15:1 የደካሞችን ድክመት ልንሸከም ይገባል
መሸፈን
፣ ምሳሌ 28:13 የሠራውን በደል የሚሸፋፍን አይሳካለትም
1ቆሮ 11:6 ራሷን የማትሸፍን ከሆነ ፀጉሯን ትቆረጥ
መሸፈኛ
፣ 2ቆሮ 3:15 ልባቸው በመሸፈኛ እንደተሸፈነ
መሻት
፣ መዝ 37:4 ይሖዋ የልብህን መሻት ይሰጥሃል
መሽመድመድ
፣ ኢሳ 44:8 በፍርሃት አትሽመድመዱ
መቀመጥ
፣ መዝ 110:1 ይሖዋ ጌታዬን በቀኜ ተቀመጥ አለው
መቀማጠል
፣ ራእይ 18:7 በውድ ነገሮች የተቀማጠለችውን
መቀረጽ
፣ ሮም 12:2 ይህ ሥርዓት እንዲቀርጻችሁ አትፍቀዱ
1ጴጥ 1:14 ትከተሉት በነበረው ምኞት መቀረጻችሁን
መቀስቀስ
፣ ዮሐ 11:11 አልዓዛርን ልቀሰቅሰው ወደዚያ እሄዳለሁ
መቀበል
፣ ኢዮብ 2:10 መቀበል ያለብን መልካም ብቻ ነው?
ሮም 14:1 በእምነቱ ጠንካራ ያልሆነውን ተቀበሉት
ሮም 15:7 አንዳችሁ ሌላውን ተቀበሉ
መቀባት
፣ 1ሳሙ 16:13 ሳሙኤል ዳዊትን ቀባው
መዝ 2:2 በይሖዋና እሱ በቀባው ላይ ተነሱ
መዝ 105:15 የቀባኋቸውን አገልጋዮቼን አትንኩ
ኢሳ 61:1 ለየዋሆች ምሥራች እንድናገር ቀብቶኛል
መቀባጠር
፣ ሉቃስ 24:11 የሚቀባጥሩ ስለመሰላቸው አላመኗቸውም
መቀደስ
፣ 1ነገ 9:3 ይህን ቤት ቀድሼዋለሁ
ኤር 1:5 ከመወለድህ በፊት ቀድሼሃለሁ
ሕዝ 36:23 ታላቅ ስሜን እቀድሰዋለሁ
ሉቃስ 11:2 አባት ሆይ፣ ስምህ ይቀደስ
መቀጥቀጥ
፣ ኢሳ 42:3 የተቀጠቀጠን ሸምበቆ አይሰብርም
መቁጠር
፣ መዝ 90:12 ዕድሜያችንን መቁጠር አስተምረን
ሉቃስ 22:37 ከዓመፀኞች ጋር ተቆጠረ
መቃረም
፣ ሩት 2:8 ቦዔዝ ለመቃረም ወደ ሌላ እርሻ አትሂጂ አላት
መቃረን
፣ ሥራ 17:7 የቄሳርን ሕግ የሚቃረን ነገር ያደርጋሉ
መቃብር
፣ ኢዮብ 14:13 ምነው በመቃብር ውስጥ በሰወርከኝ!
መክ 9:10 በምትሄድበት በመቃብር ሥራም ሆነ ዕቅድ የለም
ሆሴዕ 13:14 ከመቃብር እጅ እዋጃቸዋለሁ
ሥራ 2:31 አምላክ ክርስቶስን በመቃብር እንደማይተወው
ራእይ 1:18 የሞትና የመቃብር ቁልፎች አሉኝ
ራእይ 20:13 ሞትና መቃብርም በውስጣቸው ያሉትን ሙታን ሰጡ
መቃተት
፣ ዘፀ 2:24 በመቃተት የሚያሰሙትን ጩኸት አዳመጠ
ሕዝ 9:4 እየቃተቱ ባሉት ግንባር ላይ ምልክት አድርግ
ሮም 8:22 ፍጥረት በመቃተት ላይ እንደሚገኝ እናውቃለን
ሮም 8:26 ስንቃትት መንፈስ ራሱ ስለ እኛ ይማልዳል
መቃናት
፣ ኢያሱ 1:8 እንዲህ ካደረግክ መንገድህ ይቃናልሃል
መቃወም
፣ ሮም 8:31 ማን ሊቃወመን ይችላል?
መቄዶንያ
፣ ሥራ 16:9 ወደ መቄዶንያ ተሻገርና እርዳን
መቅላት
፣ ኢሳ 1:18 ኃጢአታችሁ እንደ ደም ቢቀላ
መቅመስ
፣ መዝ 34:8 ይሖዋ ጥሩ መሆኑን ቅመሱ
ዕብ 6:4 ሰማያዊውን ነፃ ስጦታ የቀመሱትን
1ጴጥ 2:3 ጌታ ደግ መሆኑን ቀምሳችኋል
መቅረብ
፣ መዝ 73:28 እኔ ወደ አምላክ መቅረብ ይበጀኛል
መዝ 145:18 ይሖዋ ለሚጠሩት ሁሉ ቅርብ ነው
ያዕ 4:8 ወደ አምላክ ቅረቡ፤ ወደ እናንተ ይቀርባል
መቅረጽ
፣ ዘዳ 6:7 በልጆችህ ውስጥ ቅረጻቸው
መቅሰፍት
፣ ዘፀ 11:1 በፈርዖንና በግብፅ ላይ መቅሰፍት አመጣለሁ
ራእይ 18:4 የሚደርስባት መቅሰፍት ተካፋይ መሆን የማትፈልጉ ከሆነ
መቅበዝበዝ
፣ መዝ 119:176 እንደጠፋ በግ ተቅበዘበዝኩ
መቅደስ
፣ ዘፀ 25:8 ለእኔም መቅደስ ይሠሩልኛል
መዝ 73:17 ወደ ታላቁ የአምላክ መቅደስ እስክገባ
መቆም
፣ 1ጴጥ 5:10 ያጠነክራችኋል፤ አጽንቶም ያቆማችኋል
መቆጣጠር
፣ ምሳሌ 16:32 ስሜቱን የሚቆጣጠር ከተማን ድል
1ተሰ 4:4 እያንዳንዱ የገዛ ራሱን አካል በመቆጣጠር
መበለት
፣ መዝ 146:9 ይሖዋ መበለቲቱን ይደግፋል
ማር 12:43 የበለጠ የሰጠችው ይህች ድሃ መበለት ነች
ሉቃስ 18:3 አንዲት መበለት ወደ እሱ እየሄደች
ያዕ 1:27 ወላጅ አልባ የሆኑ ልጆችንና መበለቶችን
መበረታታት
፣ ሥራ 28:15 ጳውሎስ ባያቸው ጊዜ ተበረታታ
1ቆሮ 14:31 ሁሉም እንዲበረታቱ ሁላችሁም በየተራ ትንቢት መናገር
መበረዝ
፣ 2ቆሮ 4:2 የአምላክን ቃል አንበርዝም
መበሳጨት
፣ መዝ 37:8 ተበሳጭተህ ክፉ ነገር አትሥራ
1ቆሮ 13:5 ፍቅር በቀላሉ አይበሳጭም
መበደል
፣ ማቴ 18:15 ወንድምህ ቢበድልህ አንተና እሱ
1ቆሮ 6:7 እናንተ ራሳችሁ ብትበደሉ አይሻልም?
መበደር
፣ መዝ 37:21 ክፉ ሰው ይበደራል፤ መልሶ አይከፍልም
መባረክ
፣ ዘፍ 1:28 አምላክ ባረካቸው፤ እንዲህም አላቸው
ዘፍ 32:26 ካልባረክኸኝ አለቅህም
ዘኁ 6:24 ይሖዋ ይባርክህ፤ ደግሞም ይጠብቅህ
መሳ 5:24 ኢያዔል ከሴቶች ሁሉ እጅግ የተባረከች ነች
ዮሐ 12:13 በይሖዋ ስም የሚመጣው ንጉሥ የተባረከ ነው
መባ
፣ ዘሌ 7:37 የሚቃጠል መባ፣ የእህል መባ
1ዜና 29:9 ሕዝቡ መባ በመስጠታቸው ተደሰቱ
ኢሳ 1:11 የሚቃጠሉ የአውራ በግ መባዎች
መባከን
፣ ሉቃስ 10:40 ማርታ በብዙ ሥራ ተጠምዳ ትባክን ነበር
መብለጥ
፣ ዮሐ 14:28 ከእኔ አብ ይበልጣል
መብላት
፣ 1ቆሮ 5:11 እንዲህ ካለው ሰው ጋር ምግብ እንዳትበሉ
2ተሰ 3:10 መሥራት የማይፈልግ ሁሉ አይብላ
መብረቅ
፣ ማቴ 24:27 መብረቅ ከምሥራቅ ወጥቶ እንደሚያበራ
ሉቃስ 10:18 ሰይጣን እንደ መብረቅ ሲወድቅ አየሁ
መብራት
፣ መዝ 119:105 ቃልህ ለእግሬ መብራት ነው
ማቴ 6:22 የሰውነት መብራት ዓይን ነው
ማቴ 25:1 መብራታቸውን ይዘው ከወጡ አሥር ደናግል
መብት
፣ ሕዝ 21:27 ሕጋዊ መብት ያለው እስኪመጣ
ፊልጵ 1:29 መከራ እንድትቀበሉ መብት ተሰጥቷችኋል
መተልተል
፣ ዘሌ 21:5 ሰውነታቸውን መተልተል የለባቸውም
መተማመን
፣ ምሳሌ 3:23 በመንገድህ ላይ ተማምነህ ትሄዳለህ
2ተሰ 3:4 ያዘዝናችሁን እያደረጋችሁ እንዳለ እንተማመናለን
1ጴጥ 4:11 አምላክ በሚሰጠው ኃይል ተማምኖ ያገልግል
መተናነጽ
፣ ሮም 14:19 እርስ በርሳችን የምንተናነጽበትን ነገር
መተው
፣ ዘዳ 31:8 ይሖዋ አይጥልህም ወይም አይተውህም
1ሳሙ 12:22 ይሖዋ ለስሙ ሲል ሕዝቡን አይተውም
መዝ 27:10 የገዛ አባቴና እናቴ ቢተዉኝ እንኳ
መዝ 37:28 ይሖዋ ታማኝ አገልጋዮቹን አይተዋቸውም
ኢሳ 1:28 ይሖዋን የሚተዉ ያከትምላቸዋል
ማቴ 19:29 ቤቶችን ወይም እርሻን የተወ ሁሉ
ዮሐ 8:29 የላከኝ ብቻዬን አልተወኝም
ዕብ 13:5 ፈጽሞ አልተውህም
መታለል
፣ ገላ 6:7 አትታለሉ፤ አምላክ አይዘበትበትም
መታመም
፣ መዝ 41:3 ታሞ ሳለ ይሖዋ ይደግፈዋል
ኢሳ 33:24 በዚያ የሚቀመጥ ታምሜአለሁ አይልም
ያዕ 5:14 ከእናንተ መካከል የታመመ ሰው አለ?
መታመን
፣ መዝ 9:10 ስምህን የሚያውቁ በአንተ ይታመናሉ
መዝ 56:11 በአምላክ እታመናለሁ፤ አልፈራም
መዝ 62:8 ሰዎች ሆይ፣ ሁልጊዜ በእሱ ታመኑ
መዝ 84:12 በአንተ የሚታመን ሰው ደስተኛ ነው
መዝ 146:3 ማዳን በማይችሉ ሰዎች አትታመኑ
ምሳሌ 3:5 በሙሉ ልብህ በይሖዋ ታመን
ምሳሌ 28:26 በገዛ ልቡ የሚታመን ሁሉ ሞኝ ነው
ኤር 17:5 በሰዎች የሚታመን የተረገመ ነው
2ቆሮ 1:9 በራሳችን ሳይሆን በአምላክ እንድንታመን
መታመኛ
፣ ምሳሌ 3:26 ይሖዋ መታመኛህ ይሆናል
መታረቅ
፣ ማቴ 5:24 በመጀመሪያ ከወንድምህ ጋር ታረቅ
ሮም 5:10 በልጁ ሞት ከአምላክ ጋር ከታረቅን
1ቆሮ 7:11 ብትለያይ ግን ከባሏ ጋር ትታረቅ
2ቆሮ 5:19 አምላክ ዓለምን ከራሱ ጋር ከማስታረቁም
መታረድ
፣ ኢሳ 53:7 እንደ በግ ለመታረድ ተነዳ
መታሰር
፣ ማቴ 25:36 ታስሬ ጠይቃችሁኛል
ዕብ 13:3 ታስራችሁ እንዳላችሁ አድርጋችሁ በማሰብ
መታሰቢያ
፣ ሉቃስ 22:19 ይህን ሁልጊዜ ለመታሰቢያዬ አድርጉት
መታሰቢያ መቃብር
፣ ዮሐ 5:28 በመታሰቢያ መቃብር ያሉ ድምፁን
መታተም
፣ ዳን 12:9 ቃሉ በሚስጥር የተያዘና የታተመ
ኤፌ 1:13 ቃል በተገባው መንፈስ ቅዱስ ታትማችኋል
መታከት
፣ ገላ 6:9 ካልታከትን ጊዜው ሲደርስ ስለምናጭድ
መታወር
፣ ዘፍ 19:11 ከትንሹ አንስቶ እስከ ትልቁ ድረስ አሳወሯቸው
2ቆሮ 4:4 የማያምኑትን ሰዎች አእምሮ አሳውሯል
መታወቅ
፣ 2ቆሮ 6:9 የታወቅን ሆነን፣ እንደማንታወቅ ተቆጥረናል
መታዘዝ
፣ ዘፀ 24:7 ይሖዋ የተናገረውን ለመታዘዝ ፈቃደኞች ነን
1ሳሙ 15:22 መታዘዝ ከመሥዋዕት ይበልጣል
መዝ 51:12 የመታዘዝ ፍላጎት በውስጤ እንዲቀሰቀስ
ሥራ 5:29 ከሰው ይልቅ አምላክን ልንታዘዝ ይገባል
ሮም 5:19 በአንዱ ሰው መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ
ሮም 6:17 ለእንዲህ ዓይነቱ ትምህርት ከልብ ስለታዘዛችሁ
ሮም 16:26 እምነት እንዲኖራቸውና እሱን እንዲታዘዙ
ኤፌ 6:5 ባሪያዎች ሆይ፣ ለጌቶቻችሁ ታዘዙ
ዕብ 5:8 ከደረሰበት መከራ መታዘዝን ተማረ
ዕብ 13:17 አመራር ለሚሰጧችሁ ታዘዙ
መታደስ
፣ ሥራ 3:19 የመታደስ ዘመን ይመጣላችኋል
መታገል
፣ ኤፌ 6:12 የምንታገለው ከደምና ከሥጋ ጋር ነው
መታገሥ
፣ 2ነገ 10:16 ይሖዋን የሚቀናቀንን እንደማልታገሥ
መታጠቂያ
፣ ኢሳ 11:5 ጽድቅ የወገቡ መታጠቂያ ይሆናል
መታጠቅ
፣ 2ጢሞ 3:17 ለማንኛውም መልካም ሥራ በመታጠቅ
ዕብ 13:21 በመልካም ነገር ሁሉ ያስታጥቃችሁ
መታጠብ
፣ 2ነገ 5:10 ዮርዳኖስ ውስጥ ሰባት ጊዜ ታጠብ
መዝ 51:2 ከበደሌ ሙሉ በሙሉ እጠበኝ
1ቆሮ 6:11 ታጥባችሁ ነጽታችኋል፣ ተቀድሳችኋል
መትረፍረፍ
፣ መዝ 72:16 በምድር ላይ እህል ይትረፈረፋል
ዮሐ 10:10 የመጣሁት ሕይወት እንዲትረፈረፍላቸው ነው
መትከል
፣ ኢሳ 65:22 እነሱ የተከሉትን ሌላ አይበላውም
1ቆሮ 3:6 እኔ ተከልኩ፤ አጵሎስ አጠጣ
መቸኮል
፣ ምሳሌ 19:2 ችኩል ሰው ኃጢአት ይሠራል
ምሳሌ 29:20 ለመናገር የሚቸኩል ሰው አይተህ ታውቃለህ?
መቻል
፣ ኢዮብ 42:2 ሁሉን ነገር ማድረግ እንደምትችል አወቅኩ
ማቴ 19:26 በአምላክ ዘንድ ሁሉ ነገር ይቻላል
መቻቻል
፣ ኤፌ 4:2 እርስ በርሳችሁ በፍቅር በመቻቻል ኑሩ
መነመነ
፣ 2ቆሮ 4:16 ውጫዊው ሰውነታችን እየመነመነ ቢሄድም
መነሳት
፣ ሥራ 24:15 ጻድቃን ከሞት እንደሚነሱ
መነቀስ
፣ ዘሌ 19:28 ሰውነታችሁን አትነቀሱ
መነቃቃት
፣ ዕብ 10:24 ለፍቅርና ለመልካም ሥራዎች መነቃቃት
መነካከስ
፣ ገላ 5:15 እርስ በርሳችሁ መነካከሳችሁን ካልተዋችሁ
መነዳት
፣ ኤፌ 4:14 በማዕበል የምንነዳ ይመስል
መና
፣ ዘፀ 16:31 የእስራኤልም ቤት ምግቡን መና አሉት
ኢያሱ 5:12 ከምድሪቱ ፍሬ በበሉ ማግስት መናው ተቋረጠ
መናቅ
፣ ኢሳ 53:3 ሰዎች የናቁትና ያገለሉት
ኤር 8:9 እነሱ የይሖዋን ቃል ንቀዋል
መናወጥ
፣ 1ተሰ 3:3 ማንም በእነዚህ መከራዎች እንዳይናወጥ
2ተሰ 2:2 የማመዛዘን ችሎታችሁ በቀላሉ አይናወጥ
መናዘዝ
፣ መዝ 32:5 በመጨረሻ ኃጢአቴን ለአንተ ተናዘዝኩ
ምሳሌ 28:13 የሠራውን በደል የሚናዘዝ ምሕረት ያገኛል
ያዕ 5:16 አንዳችሁ ለሌላው ኃጢአታችሁን ተናዘዙ
1ዮሐ 1:9 ኃጢአታችንን የምንናዘዝ ከሆነ ይቅር ይለናል
መናገር
፣ ሥራ 15:32 ብዙ ቃል በመናገር አበረታቷቸው
መናፈቅ
፣ ኢዮብ 14:15 የእጅህን ሥራ ትናፍቃለህ
መዝ 84:2 ሁለንተናዬ የይሖዋን ቅጥር ግቢዎች ናፈቀ
ፊልጵ 1:8 እንደምትናፍቁኝ አምላክ ምሥክሬ ነው
መናፍስታዊ ድርጊት
፣ ገላ 5:20 መናፍስታዊ ድርጊት፣ ጥላቻ
መናፍስት ጠሪ
፣ ዘዳ 18:11 መናፍስት ጠሪ፣ ጠንቋይ
መንስኤ
፣ መክ 7:25 የነገሮችን መንስኤ ለመረዳት
መንቀጥቀጥ
፣ ፊልጵ 2:12 በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ
መንካት
፣ ምሳሌ 6:29 የሚነካት ሁሉ መቀጣቱ አይቀርም
ኢሳ 52:11 ማንኛውንም ርኩስ ነገር አትንኩ!
2ቆሮ 6:17 ርኩስ የሆነውን ነገር አትንኩ
መንኮራኩር
፣ ሕዝ 1:16 በአንድ መንኮራኩር ውስጥ ሌላ መንኮራኩር
መንገሥ
፣ ዘካ 14:9 ይሖዋም በመላው ምድር ላይ ይነግሣል
ሮም 6:12 ኃጢአት ሰውነታችሁ ላይ መንገሡን
ራእይ 11:15 እሱም ለዘላለም ይነግሣል
መንገድ
፣ ምሳሌ 4:18 የጻድቃን መንገድ እንደ ማለዳ ብርሃን
ምሳሌ 16:25 ትክክለኛ መስሎ የሚታይ መንገድ
ኢሳ 30:21 መንገዱ ይህ ነው። በእሱ ሂድ
ኤር 8:6 ብዙኃኑ የሚከተለው መንገድ
ኤር 10:23 የሰው መንገድ በራሱ እጅ እንዳልሆነ
ኢዩ 2:7 እያንዳንዱም የራሱን መንገድ ይዞ ይሄዳል
ማቴ 7:14 ወደ ሕይወት የሚወስደው መንገድ
ማቴ 13:4 አንዳንዶቹ ዘሮች መንገድ ዳር ወደቁ
ዮሐ 14:6 መንገድ፣ እውነትና ሕይወት ነኝ
ሥራ 9:2 የጌታን መንገድ የሚከተሉትን
1ቆሮ 10:13 መውጫ መንገዱን ያዘጋጅላችኋል
መንጋ
፣ ሉቃስ 12:32 አንተ ትንሽ መንጋ አትፍራ
መንግሥት
፣ዘፀ 19:6 የካህናት መንግሥት ትሆናላችሁ
ዳን 2:44 የሰማይ አምላክ የማይጠፋ መንግሥት ያቋቁማል
ዳን 7:14 የገዢነት ሥልጣን፣ ክብርና መንግሥት ተሰጠው
ዳን 7:18 የአምላክ ቅዱሳን መንግሥቱን ይቀበላሉ
ማቴ 4:8 ዲያብሎስ የዓለምን መንግሥታት ሁሉ አሳየው
ማቴ 6:10 መንግሥትህ ይምጣ
ማቴ 6:33 አስቀድማችሁ የአምላክን መንግሥት ፈልጉ
ማቴ 21:43 የአምላክ መንግሥት ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ ይሰጣል
ማቴ 24:14 ይህ የመንግሥቱ ምሥራች ይሰበካል
ማቴ 25:34 ኑ፣ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ
ሉቃስ 12:32 አባታችሁ መንግሥት ሊሰጣችሁ ወስኗል
ሉቃስ 22:29 ከእናንተ ጋር ለመንግሥት ቃል ኪዳን አደርጋለሁ
ዮሐ 18:36 መንግሥቴ የዚህ ዓለም ክፍል አይደለም
ሥራ 1:6 መንግሥትን የምታቋቁመው በዚህ ጊዜ ነው?
1ቆሮ 15:24 መንግሥቱን ለአምላኩ በሚያስረክብበት ጊዜ
ገላ 5:21 እነዚህን የሚፈጽሙ የአምላክን መንግሥት አይወርሱም
ቆላ 1:13 ወደሚወደው ልጁ መንግሥት አሻግሮናል
ራእይ 11:15 የዓለም መንግሥት የመሲሑ መንግሥት ሆነ
መንፈሳዊ
፣ ማቴ 5:3 መንፈሳዊ ነገሮችን የተጠሙ
ሮም 1:11 መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ
1ቆሮ 2:15 መንፈሳዊ ሰው ሁሉንም ይመረምራል
1ቆሮ 15:44 የሚነሳው መንፈሳዊ አካል ነው
ኤፌ 6:12 የምንታገለው ከክፉ መንፈሳዊ ኃይሎች
መንፈስ
፣ ዘኁ 11:25 በሙሴ ላይ ከነበረው መንፈስ ወስዶ
1ሳሙ 16:13 የይሖዋ መንፈስ ለዳዊት ኃይል ሰጠው
2ሳሙ 23:2 የይሖዋ መንፈስ በእኔ ተናገረ
መዝ 51:10 በውስጤ አዲስ መንፈስ አኑር
መዝ 51:17 የተሰበረ መንፈስ
መዝ 104:29 መንፈሳቸውን ከወሰድክ ይሞታሉ
መዝ 146:4 መንፈሱ ትወጣለች፤ ወደ መሬት ይመለሳል
መክ 12:7 መንፈስ ወደ ሰጪው ይመለሳል
ኢሳ 61:1 የይሖዋ መንፈስ በእኔ ላይ ነው
ኢዩ 2:28 በሥጋ ለባሽ ላይ መንፈሴን አፈሳለሁ
ዘካ 4:6 በመንፈሴ እንጂ በኃይል አይደለም
ማቴ 3:16 የአምላክ መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ
ማቴ 26:41 መንፈስ ዝግጁ ነው
ሉቃስ 23:46 መንፈሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ
ዮሐ 4:24 አምላክ መንፈስ ነው
ዮሐ 16:13 የእውነት መንፈስ ሲመጣ
ሮም 8:16 መንፈስ ራሱ ከመንፈሳችን ጋር ሆኖ
ሮም 8:26 መንፈስ ራሱ ስለ እኛ ይማልዳል
2ቆሮ 3:17 ይሖዋ መንፈስ ነው
ገላ 5:16 በመንፈስ መመላለሳችሁን ቀጥሉ
ገላ 5:22 የመንፈስ ፍሬ ፍቅር፣ ደስታ
ገላ 6:8 ለመንፈስ ብሎ የሚዘራ
1ጴጥ 3:18 መንፈስ ሆኖ ሕያው ሆነ
መንፈስ ቅዱስ
፣ መዝ 51:11 ቅዱስ መንፈስህን ከእኔ አትውሰድ
ማቴ 12:31 መንፈስ ቅዱስን የሰደበ
ሉቃስ 1:35 መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል
ሉቃስ 3:22 መንፈስ ቅዱስ በርግብ መልክ በእሱ ላይ ወረደ
ሉቃስ 11:13 ለሚለምኑት መንፈስ ቅዱስን እንዴት አይሰጣቸው!
ዮሐ 14:26 መንፈስ ቅዱስ ሁሉንም ነገር ያስተምራችኋል
ሥራ 1:8 መንፈስ ቅዱስ በሚወርድበት ጊዜ ኃይል ትቀበላላችሁ
ሥራ 2:4 ሁሉም በመንፈስ ቅዱስ ተሞሉ
ሥራ 5:32 ለሚታዘዙት የሰጠው መንፈስ ቅዱስ ምሥክር ነው
ኤፌ 4:30 የአምላክን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ
መንፈግ
፣ መዝ 84:11 ይሖዋ አንዳች መልካም ነገር አይነፍጋቸውም
መኖሪያ
፣ ኢሳ 45:18 ምድርን መኖሪያ እንድትሆን የሠራት
መኖር
፣ ኢዮብ 14:14 ሰው ከሞተ በኋላ በሕይወት ሊኖር ይችላል?
ሮም 14:8 ብንኖር የምንኖረው ለይሖዋ ነው
2ቆሮ 5:15 ከእንግዲህ ለራሳቸው ከመኖር ይልቅ
1ተሰ 4:15 ጌታ እስከሚገኝበት ጊዜ በሕይወት የምንኖር
መኝታ
፣ ዕብ 13:4 መኝታውም ከርኩሰት የጸዳ ይሁን
መከልከል
፣ 1ቆሮ 7:5 አንዳችሁ ለሌላው የሚገባውን አትከልክሉ
1ተሰ 2:16 እንዳንሰብክ ሊከለክሉን ይሞክራሉ
መከራ
፣ መዝ 34:19 የጻድቅ ሰው መከራ ብዙ ነው
መዝ 119:50 በመከራዬ ወቅት መጽናኛ የማገኘው
መዝ 119:71 በመከራ ውስጥ ማለፌ ጥሩ ሆነልኝ
ማቴ 24:21 ሆኖ የማያውቅ ታላቅ መከራ
ሥራ 14:22 በብዙ መከራ ማለፍ አለብን
ሮም 5:3 መከራ ጽናትን እንደሚያስገኝ እናውቃለን
ሮም 8:17 አብረነው መከራ ከተቀበልን
ሮም 8:18 የሚደርስብን መከራ ከምንም ሊቆጠር አይችልም
ሮም 12:12 መከራን በጽናት ተቋቋሙ
1ቆሮ 7:28 የሚያገቡ ሰዎች በሥጋቸው ላይ መከራ
2ቆሮ 4:17 የሚደርስብን መከራ ጊዜያዊና ቀላል
ፊልጵ 1:29 ለእሱ ስትሉ መከራ እንድትቀበሉ
1ተሰ 2:14 በአገራችሁ ሰዎች እጅ መከራ ተቀብላችኋል
2ተሰ 1:4 ስደትና መከራ ሁሉ ችላችሁ በመኖር
ዕብ 2:10 በመከራ አማካኝነት ፍጹም ማድረጉ
1ጴጥ 3:14 ለጽድቅ ስትሉ መከራ ብትቀበሉ
1ጴጥ 5:9 ወንድሞቻችሁ ተመሳሳይ መከራ
ራእይ 7:14 ታላቁን መከራ አልፈው የመጡ ናቸው
መከተል
፣ ማቴ 4:20 መረቦቻቸውን ትተው ተከተሉት
ማቴ 19:21 መጥተህ ተከታዬ ሁን
ዮሐ 10:27 በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ፤ ይከተሉኛል
ራእይ 14:4 ምንጊዜም በጉ በሄደበት ሁሉ ይከተሉታል
መከፋፈል
፣ ሮም 16:17 ክፍፍል ከሚፈጥሩ ሰዎች ተጠንቀቁ
1ቆሮ 1:10 በመካከላችሁ መከፋፈል እንዳይኖር
መኩራራት
፣ 1ቆሮ 1:31 የሚኩራራ በይሖዋ ይኩራራ
መካሪ
፣ ኢሳ 9:6 ስሙ ድንቅ መካሪ፣ ኃያል አምላክ
መካሰስ
፣ 1ቆሮ 6:7 ተካስሳችሁ ፍርድ ቤት መሄዳችሁ
መካብ
፣ ይሁዳ 16 ለጥቅማቸው ሲሉ ሌሎችን ይክባሉ
መካከለኛ
፣ 1ጢሞ 2:5 በአምላክና በሰው መካከል አንድ መካከለኛ
መካድ
፣ ምሳሌ 30:9 እጠግብና እክድሃለሁ
ማቴ 16:24 ሊከተለኝ የሚፈልግ ቢኖር ራሱን ይካድ
ማር 14:30 ዶሮ ሳይጮኽ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ
ሥራ 26:11 እምነታቸውን በይፋ እንዲክዱ ለማስገደድ
ቲቶ 1:16 አምላክን በሥራቸው ይክዱታል
መክፈል
፣ መዝ 37:21 ክፉ ይበደራል፤ መልሶም አይከፍልም
2ተሰ 1:6 መከራን ለሚያመጡባችሁ መከራን መክፈሉ
መኮርኮር
፣ 2ጢሞ 4:3 ጆሯቸውን እንዲኮረኩሩላቸው
መወለድ
፣ ኢዮብ 14:1 ከሴት የተወለደ ሰው የሕይወት ዘመኑ አጭር
መዝ 51:5 በደለኛ ሆኜ ተወለድኩ
መወሰድ
፣ ዕብ 2:1 ቀስ በቀስ እንዳንወሰድ ለሰማናቸው ነገሮች
መወያየት
፣ ሥራ 17:2 ከቅዱሳን መጻሕፍት እየጠቀሰ ተወያየ
መዋለል
፣ ያዕ 1:8 ይህ ሰው በሁለት ሐሳብ የሚዋልል ነው
መዋሸት
፣ መዝ 101:7 ውሸት የሚናገር ሰው በፊቴ አይቆምም
ምሳሌ 19:22 ውሸታም ከመሆን ድሃ መሆን ይሻላል
ዮሐ 8:44 ዲያብሎስ ውሸታምና የውሸት አባት
ቆላ 3:9 አንዳችሁ ሌላውን አትዋሹ
ቲቶ 1:2 ሊዋሽ የማይችለው አምላክ
መዋጀት
፣ መዝ 49:7 አንዳቸውም ሌላውን ሰው መዋጀት አይችሉም
ሆሴዕ 13:14 ከመቃብር እጅ እዋጃቸዋለሁ
ራእይ 5:9 ከየብሔሩ ሰዎችን ለአምላክ ዋጅተሃል
መዋጥ
፣ መዝ 40:12 የፈጸምኳቸው ስህተቶች ስለዋጡኝ
መዋጮ
፣ ዘፀ 35:5 ለይሖዋ መዋጮ አምጡ
2ዜና 31:10 መዋጮውን ወደ ይሖዋ ቤት ማምጣት ጀመሩ
መውለድ
፣ ኢሳ 66:7 እሷ ገና ምጥ ሳይጀምራት ወለደች
1ጴጥ 1:3 ለሕያው ተስፋ እንደ አዲስ ወልዶናል
መውረስ
፣ ማቴ 5:5 ገሮች ምድርን ይወርሳሉ
ማቴ 25:34 የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ
መውደቅ
፣ ምሳሌ 24:16 ጻድቅ ሰባት ጊዜ ቢወድቅ እንኳ ይነሳል
መክ 4:10 አንዱ ቢወድቅ ሁለተኛው ሊያነሳው ይችላል
1ቆሮ 10:12 የቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ
መውደድ
፣ ዘሌ 19:18 ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ
ዘዳ 6:5 ይሖዋን በሙሉ ልብህ ውደድ
ማቴ 10:37 ከእኔ ይልቅ አባቱን ወይም እናቱን የሚወድ
ማቴ 22:37 ይሖዋን በሙሉ ነፍስህ ውደድ
ማር 10:21 ኢየሱስም ተመለከተውና ወደደው
ዮሐ 3:16 አምላክ ዓለምን ከመውደዱ የተነሳ
ዮሐ 12:25 ሕይወቱን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታል
ዮሐ 13:1 የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው
ዮሐ 13:34 እርስ በርሳችሁ እንድትዋደዱ
ዮሐ 14:15 የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዛቴን ትጠብቃላችሁ
ዮሐ 21:17 ስምዖን፣ በጣም ትወደኛለህ?
ሮም 13:8 ከመዋደድ በቀር ዕዳ አይኑርባችሁ
ገላ 2:20 በወደደኝና ለእኔ ሲል ራሱን አሳልፎ በሰጠው
ኤፌ 1:5 እሱ እንደወደደና እንደ በጎ ፈቃዱ
ቆላ 3:19 ሚስቶቻችሁን መውደዳችሁን ቀጥሉ
1ዮሐ 2:15 ዓለምንም ሆነ በዓለም ያሉትን አትውደዱ
1ዮሐ 3:18 በቃልና በአንደበት ብቻ አንዋደድ
1ዮሐ 4:10 አምላክን ስለወደድነው ሳይሆን ስለወደደን
1ዮሐ 4:20 ወንድሙን የማይወድ አምላክን ሊወድ አይችልም
1ዮሐ 5:3 አምላክን መውደድ ትእዛዛቱን መጠበቅ
ራእይ 3:19 የምወዳቸውን ሁሉ እወቅሳለሁ
መውጋት
፣ ዘካ 12:10 እነሱም የወጉትን ያዩታል
መውጣት
፣ ዮሐ 3:13 ከሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም
መዘመር
፣ መዝ 96:1 ለይሖዋ አዲስ መዝሙር ዘምሩ
ማቴ 26:30 የውዳሴ መዝሙር ከዘመሩ በኋላ
ኤፌ 5:19 ለይሖዋ የምስጋና መዝሙር ዘምሩ
መዘበት
፣ ገላ 6:7 አትታለሉ፤ አምላክ አይዘበትበትም
መዘዝ
፣ ምሳሌ 27:12 ተሞክሮ የሌለው ሰው መዘዙን ይቀበላል
መዘጋጀት
፣ ማቴ 24:44 ባላሰባችሁት ሰዓት ስለሚመጣ ዝግጁ ሁኑ
መዘግየት
፣ ምሳሌ 13:12 የዘገየ ተስፋ ልብን ያሳምማል
ዕን 2:3 ራእዩ የተወሰነለትን ጊዜ ይጠብቃል፤ አይዘገይም!
ያዕ 1:19 ለመናገር የዘገየና ለቁጣ የዘገየ
2ጴጥ 3:9 የገባውን ቃል ለመፈጸም አይዘገይም
መዛል
፣ ምሳሌ 25:25 ቀዝቃዛ ውኃ የዛለችን ነፍስ
መዛት
፣ 1ጴጥ 2:23 መከራ ሲደርስበት አልዛተም
መዝሙር
፣ መዝ 98:1 ለይሖዋ አዲስ መዝሙር ዘምሩ
ሥራ 16:25 ጳውሎስና ሲላስ አምላክን በመዝሙር እያወደሱ
መዝሙሮች
፣ ነህ 12:46 የውዳሴና የምስጋና መዝሙሮች
መዝረፍ
፣ ዘሌ 19:13 ባልንጀራህን አትዝረፈው
መዝራት
፣ መዝ 126:5 በእንባ የሚዘሩ በእልልታ ያጭዳሉ
መክ 11:6 በማለዳ ዘርህን ዝራ
ገላ 6:7 ሰው ምንም ዘራ ምን
መዝገብ
፣ 1ቆሮ 13:5 ፍቅር የበደል መዝገብ የለውም
መያዝ
፣ ፊልጵ 2:16 የሕይወትን ቃል አጥብቃችሁ ያዙ
መደምሰስ
፣ ሥራ 3:19 ኃጢአታችሁ እንዲደመሰስ ንስሐ ግቡ
መደምደሚያ
፣ መክ 12:13 የሁሉ መደምደሚያው ይህ ነው
ማቴ 28:20 እስከ ሥርዓቱ መደምደሚያ ድረስ ከእናንተ ጋር ነኝ
መደርመስ
፣ 2ቆሮ 10:4 ምሽግን ለመደርመስ የሚያስችል ኃይል
መደሰት
፣ 1ዜና 29:9 ሕዝቡ በፈቃደኝነት በመስጠታቸው ተደሰቱ
መክ 8:15 ከመብላትና ከመደሰት የተሻለ የለም
ሮም 5:3 በመከራ ውስጥ እያለንም እንደሰት
መደቆስ
፣ መዝ 34:18 መንፈሳቸው የተደቆሰባቸውን ያድናል
ምሳሌ 18:14 የተደቆሰን መንፈስ ማን ሊቋቋም ይችላል?
መደናገጥ
፣ ኢሳ 28:16 በእሱ የሚያምን አይደናገጥም
መደንዘዝ
፣ መዝ 143:4 ልቤ በውስጤ ደነዘዘ
ዕብ 5:11 ጆሯችሁ ስለደነዘዘ ለማስረዳት አስቸጋሪ ነው
መደንደን
፣ ማር 3:5 በልባቸው ደንዳናነት በጣም አዝኖ
ዕብ 3:13 ኃጢአት ባለው የማታለል ኃይል እንዳትደነድኑ
መዳን
፣ አስ 4:14 አይሁዳውያን እፎይታና መዳን ከሌላ ቦታ ያገኛሉ
ማቴ 24:22 ሥጋ ሁሉ ባልዳነ ነበር
ሉቃስ 21:28 መዳናችሁ እየቀረበ ስለሆነ ቀጥ ብላችሁ ቁሙ
ሥራ 4:12 መዳን በሌላ በማንም አይገኝም
ሮም 13:11 መዳናችን ይበልጥ ስለቀረበ
2ቆሮ 6:2 እነሆ፣ የመዳን ቀን አሁን ነው
ፊልጵ 2:12 የራሳችሁን መዳን ከፍጻሜ ለማድረስ
ራእይ 7:10 መዳን ያገኘነው ከአምላካችን ነው
መድረክ
፣ 1ቆሮ 4:9 ወደ መድረክ እንድንወጣ ያደረገን ይመስለኛል
መድኃኒት
፣ ምሳሌ 17:22 ደስተኛ ልብ ጥሩ መድኃኒት ነው
መድከም
፣ ኢሳ 40:28 እሱ አይደክምም ወይም አይዝልም
ኢሳ 40:29 ለደከመው ኃይል ይሰጣል
ኢሳ 40:31 ይሄዳሉ፤ አይደክሙም
ኢሳ 50:4 ለደከመው እንዴት መልስ መስጠት እንደምችል
2ቆሮ 12:10 ስደክም ያን ጊዜ ብርቱ ነኝ
ዕብ 12:3 እንዳትደክሙና ተስፋ እንዳትቆርጡ
መጀመሪያ
፣ ኢሳ 46:10 ከመጀመሪያ መጨረሻውን እናገራለሁ
ዘካ 4:10 ሥራው የተጀመረበትን ቀን የናቀ ማን ነው?
ማቴ 24:8 የምጥ ጣር መጀመሪያ
ማር 9:35 መጀመሪያ መሆን የሚፈልግ፣ የሁሉም መጨረሻ
መገለጥ
፣ ሮም 8:19 የአምላክን ልጆች መገለጥ
መገንባት
፣ መዝ 127:1 ይሖዋ ቤትን ካልገነባ
ሉቃስ 17:28 ይተክሉና ቤቶችን ይገነቡ ነበር
1ቆሮ 3:10 እያንዳንዱ እንዴት እንደሚገነባ በጥንቃቄ ያስብ
ይሁዳ 20 ቅዱስ በሆነው እምነታችሁ ላይ ራሳችሁን ገንቡ
መገኘት
፣ ማቴ 24:3 የመገኘትህ ምልክት ምንድን ነው?
ማቴ 24:37 እንደ ኖኅ ዘመን ሁሉ የሰው ልጅ መገኘትም
2ጴጥ 3:4 እገኛለሁ ያለው ታዲያ የት አለ?
መገዛት
፣ ሉቃስ 2:51 እንደ ወትሮውም ይገዛላቸው ነበር
ሮም 13:1 ሰው ለበላይ ባለሥልጣናት ይገዛ
ዕብ 13:17 አመራር ለሚሰጧችሁ ተገዙ
1ጴጥ 2:13 የበላይ ስለሆነ ለንጉሥ ተገዙ
መገፋፋት
፣ ዘፀ 35:21 ልባቸው የገፋፋቸው ለይሖዋ መዋጮ አመጡ
መጉዳት
፣ መዝ 78:40 በበረሃ ሳሉ ብዙ ጊዜ ስሜቱን ጎዱት!
መጋቢ
፣ ሉቃስ 12:42 ታማኝና ልባም መጋቢ ማን ነው?
መጋቢዎች
፣ 1ቆሮ 4:2 መጋቢዎች ታማኝ ሆነው መገኘት
መጋባት
፣ ማቴ 22:30 በትንሣኤ ጊዜ አያገቡም፣ አይዳሩም
1ቆሮ 7:39 በጌታ ይሁን እንጂ ከፈለገችው ጋር ለመጋባት ነፃ ናት
መግለጥ
፣ ማቴ 11:25 ለትናንሽ ልጆች ስለገለጥክላቸው
1ቆሮ 2:10 በመንፈሱ አማካኝነት የገለጠው
ኤፌ 3:5 ይህ ሚስጥር አሁን በመንፈስ እንደተገለጠው
መግለጽ
፣ ዮሐ 1:18 ስለ እሱ የገለጸልን አንድያ ልጁ ነው
መግታት
፣ ምሳሌ 10:19 ከንፈሩን የሚገታ ልባም ሰው ነው
መግዛት
፣ ዘፍ 1:28 ፍጥረታትን በሙሉ ግዟቸው
ዘፍ 3:16 ምኞትሽ ሁሉ ባልሽ ይሆናል፤ እሱ ደግሞ ይገዛሻል
ምሳሌ 29:2 ክፉ ሰው ሲገዛ ሕዝብ ይቃትታል
መክ 8:9 ሰው ሰውን የገዛው ለጉዳቱ ነው
ዳን 4:17 ልዑሉ በሰው ልጆች ላይ እንደሚገዛ
1ቆሮ 7:23 በዋጋ ተገዝታችኋል
መግደል
፣ ዘፀ 20:13 አትግደል
ዮሐ 16:2 እናንተን የሚገድል ለአምላክ ቅዱስ አገልግሎት
ቆላ 3:5 በምድር ያሉትን የአካል ክፍሎቻችሁን ግደሉ
መጎሰም
፣ 1ቆሮ 9:27 ሰውነቴን እየጎሰምኩ እንዲገዛልኝ አደርገዋለሁ
መጠመቅ
፣ ማቴ 3:13 ኢየሱስ በዮሐንስ ለመጠመቅ መጣ
ሥራ 2:41 ቃሉን በደስታ የተቀበሉ ተጠመቁ
ሥራ 8:36 እንዳልጠመቅ የሚከለክለኝ ምን ነገር አለ?
መጠመድ
፣ 2ቆሮ 6:14 አቻ ባልሆነ መንገድ አትጠመዱ
መጠማት
፣ ኢሳ 49:10 አይራቡም፤ አይጠሙም
ኢሳ 55:1 እናንተ የተጠማችሁ ሁሉ ኑ
ዮሐ 7:37 የተጠማ ካለ ወደ እኔ ይምጣ
መጠራት
፣ ማቴ 22:14 የተጠሩት ብዙዎች፣ የተመረጡት ጥቂቶች
መጠቀሚያ
፣ 2ቆሮ 7:2 ማንንም መጠቀሚያ አላደረግንም
መጠቀም
፣ 1ቆሮ 7:31 በዓለም የሚጠቀሙ ሰዎች
መጠበቂያ ግንብ
፣ ኢሳ 21:8 በመጠበቂያው ግንብ ላይ ቆሜአለሁ
መጠበቅ
፣ ሚክ 7:7 አምላክን በትዕግሥት እጠብቃለሁ
ማቴ 26:41 ነቅታችሁ ጠብቁ፤ ሳታሰልሱም ጸልዩ
ማቴ 28:20 ያዘዝኳችሁን ሁሉ እንዲጠብቁ አስተምሯቸው
ሉቃስ 21:26 በዓለም ላይ የሚመጡትን ከመጠበቅ
ዮሐ 14:15 የምትወዱኝ ከሆነ ትእዛዛቴን ትጠብቃላችሁ
ዮሐ 17:12 ስጠብቃቸው ቆይቻለሁ
መጠባበቅ
፣ መዝ 37:7 ይሖዋን በተስፋ ተጠባበቅ
ሉቃስ 3:15 ሕዝቡ ክርስቶስን ይጠባበቁ ነበር
ሮም 8:25 ጸንተን በጉጉት እንጠባበቀዋለን
መጠናወት
፣ 1ጢሞ 6:4 የመከራከር አባዜ የተጠናወተው
መጠን
፣ ኤር 30:11 በተገቢው መጠን እገሥጽሃለሁ
መጠየቅ
፣ መዝ 2:8 ጠይቀኝ፤ ብሔራትን ርስትህ አድርጌ እሰጥሃለሁ
ሥራ 15:36 ወንድሞችን ተመልሰን እንጠይቃቸው
ኤፌ 3:20 ከምንጠይቀው በላይ ማድረግ ለሚችለው
መጠጊያ
፣ መዝ 9:9 ይሖዋ ለተጨቆኑ መጠጊያ ይሆናል
ሶፎ 3:12 የይሖዋን ስም መጠጊያ ያደርጉታል
መጠጥ
፣ ምሳሌ 20:1 የሚያሰክር መጠጥ ሥርዓት አልበኛ ያደርጋል
መጣመር
፣ ማቴ 19:6 አምላክ ያጣመረውን ማንም አይለያየው
መጣበቅ
፣ ዘፍ 2:24 ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል
ዘዳ 10:20 ይሖዋን ፍራ፤ ከእሱም ጋር ተጣበቅ
ኢያሱ 23:8 ከይሖዋ ጋር ተጣብቃችሁ ኑሩ
መጥላት
፣ ዘሌ 19:17 ወንድምህን በልብህ አትጥላው
መዝ 45:7 ጽድቅን ወደድክ፤ ክፋትን ጠላህ
መዝ 97:10 ይሖዋን የምትወዱ፣ ክፉ የሆነውን ጥሉ
ምሳሌ 6:16 ይሖዋ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ
አሞጽ 5:15 ክፉውን ጥሉ፤ መልካም የሆነውን ውደዱ
ማቴ 24:9 በስሜ ምክንያት የተጠላችሁ ትሆናላችሁ
ሉቃስ 6:27 ለሚጠሏችሁ መልካም አድርጉ
ዮሐ 7:7 ዓለም ሥራው ክፉ ስለሆነ ይጠላኛል
ዮሐ 15:25 ያለምክንያት ጠሉኝ
1ዮሐ 3:15 ወንድሙን የሚጠላ ነፍሰ ገዳይ ነው
መጥፋት
፣ መዝ 119:176 እንደጠፋ በግ ተቅበዘበዝኩ
ሕዝ 34:4 የጠፋውን አልፈለጋችሁም
ሉቃስ 15:24 ይህ ልጄ ጠፍቶ ነበር፤ ተገኝቷል
መጥፎ
፣ ኢሳ 5:20 ጥሩውን መጥፎ የሚሉ ወዮላቸው
ሮም 7:19 የማልፈልገውን መጥፎ ነገር አደርጋለሁ
ቲቶ 2:8 የሚናገሩት መጥፎ ነገር አጥተው
መጨረስ
፣ 2ጢሞ 4:7 ሩጫውን ጨርሻለሁ
መጨረሻ
፣ ኢሳ 2:2 በዘመኑ መጨረሻ የይሖዋ ቤት ተራራ
ኢሳ 46:10 ከመጀመሪያ መጨረሻውን እናገራለሁ
ማቴ 24:14 ምሥራቹ ይሰበካል፤ ከዚያም መጨረሻው ይመጣል
ዮሐ 13:1 የወደዳቸውን እስከ መጨረሻው ወደዳቸው
መጨነቅ
፣ ኢሳ 38:14 ይሖዋ ሆይ፣ እጅግ ተጨንቄአለሁ
ኢሳ 41:10 እኔ አምላክህ ነኝና አትጨነቅ
ማቴ 6:34 ስለዚህ ስለ ነገ ፈጽሞ አትጨነቁ
ማቴ 10:19 ምን ብለን እንመልሳለን? ብላችሁ አትጨነቁ
ሉቃስ 12:25 ተጨንቆ በዕድሜው ላይ አንድ ክንድ መጨመር
ሉቃስ 21:25 ሕዝቦች የሚያደርጉት ጠፍቷቸው ይጨነቃሉ
ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት
1ቆሮ 7:32 ያላገባ ሰው ስለ ጌታ ነገር ይጨነቃል
2ቆሮ 11:28 የሚያስጨንቀኝ የጉባኤዎች ሁሉ ሐሳብ ነው
ፊልጵ 2:26 እንደታመመ መስማታችሁን ስላወቀ ተጨንቋል
ፊልጵ 4:6 ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ
1ተሰ 5:14 የተጨነቁትን አጽናኗቸው
መጨከን
፣ ማቴ 16:22 ጌታ ሆይ፣ በራስህ ላይ እንዲህ አትጨክን
መጨፈር
፣ መሳ 11:34 የዮፍታሔ ልጅ እየጨፈረች ወጣች!
መጫማት
፣ ኤፌ 6:15 የሰላምን ምሥራች ተጫምታችሁ ቁሙ
መጸለይ
፣ 2ነገ 19:15 ሕዝቅያስ ለይሖዋ እንዲህ ሲል ጸለየ
ዳን 6:13 በቀን ሦስት ጊዜ ይጸልያል
ማቴ 5:44 ስደት ለሚያደርሱባችሁ ጸልዩ
ማቴ 6:9 እናንተ በዚህ መንገድ ጸልዩ
ማር 1:35 ገለል ወዳለ ስፍራ ሄዶ መጸለይ ጀመረ
ማር 11:24 በጸሎት የምትጠይቁትን ታገኙታላችሁ
ሉቃስ 5:16 ኢየሱስ ጭር ወዳሉ ስፍራዎች በመሄድ ይጸልይ ነበር
ሥራ 12:5 ጉባኤው ለጴጥሮስ አጥብቆ ይጸልይ ነበር
ሮም 8:26 ምን ብለን መጸለይ እንዳለብን ግራ ስንጋባ
1ተሰ 5:17 ዘወትር ጸልዩ
መጸየፍ
፣ ሮም 12:9 ክፉ የሆነውን ተጸየፉ
መጽሐፍ
፣ ዘፀ 32:33 ከመጽሐፌ ላይ እደመስሰዋለሁ
ኢያሱ 1:8 ይህ የሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ
መክ 12:12 ብዙ መጻሕፍት መጻፍ ማብቂያ የለውም
ሚል 3:16 በፊቱ የመታሰቢያ መጽሐፍ ተጻፈ
ሥራ 19:19 መጽሐፎቻቸውን ሰብስበው አቃጠሉ
ራእይ 20:15 በሕይወት መጽሐፍ ላይ ተጽፎ ያልተገኘ
መጽናት
፣ ቆላ 2:7 በእምነት ጸንታችሁ መኖራችሁን ቀጥሉ
መጽናናት
፣ ኤር 31:15 ራሔል ለመጽናናት እንቢ አለች
2ቆሮ 1:3 የምሕረት አባትና የመጽናናት አምላክ
መጽናኛ
፣ ማቴ 5:4 የሚያዝኑ ደስተኞች ናቸው፤ መጽናኛ ያገኛሉ
ሮም 15:4 ከቅዱሳን መጻሕፍት በምናገኘው መጽናኛ
መፈለግ
፣ ዘዳ 10:12 ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?
1ዜና 28:9 ብትፈልገው ይገኝልሃል
መዝ 119:176 አገልጋይህን ፈልገው
ኢሳ 55:6 ይሖዋን በሚገኝበት ጊዜ ፈልጉት
ሕዝ 34:11 እኔ ራሴ በጎቼን እፈልጋለሁ
ሚክ 6:8 ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?
ሶፎ 2:3 የዋሆች ሁሉ ይሖዋን ፈልጉ
ሉቃስ 15:8 ቤቷን በመጥረግ በደንብ አትፈልገውም?
ሥራ 17:27 ሰዎች አምላክን እንዲፈልጉት
ቆላ 3:1 በላይ ያሉትን ነገሮች ፈልጉ
መፈተን
፣ ዘዳ 8:16 አንተን ትሑት ለማድረግና ለመፈተን ሲል
ዘዳ 13:3 ይሖዋ እየፈተናችሁ ነው
ምሳሌ 27:21 ሰው በሚቀበለው ውዳሴ ይፈተናል
ሚል 3:10 እስቲ በዚህ ፈትኑኝ
ሥራ 5:9 የይሖዋን መንፈስ ለመፈተን
1ቆሮ 10:9 ይሖዋን አንፈታተነው
1ጢሞ 3:10 በቅድሚያ ይፈተኑ
ያዕ 1:3 ተፈትኖ የተረጋገጠው እምነታችሁ
መፈወስ
፣ መዝ 147:3 ቁስላቸውን ይፈውሳል
ሉቃስ 9:11 ፈውስ የሚያስፈልጋቸውንም ፈወሳቸው
ሉቃስ 10:9 በዚያ ያሉትን በሽተኞች ፈውሱ
ሥራ 5:16 የመጡት ሁሉ ይፈወሱ ነበር
ራእይ 22:2 የዛፎቹ ቅጠሎች ሕዝቦችን ለመፈወስ
መፈጸም
፣ ማቴ 5:17 ሕጉን ልፈጽም እንጂ ልሽር አልመጣሁም
መፍረድ
፣ ኢሳ 26:9 በምድር ላይ በምትፈርድበት ጊዜ
ሉቃስ 6:37 በሌሎች ላይ አትፍረዱ፤ እናንተም አይፈረድባችሁም
ሉቃስ 22:30 በ12ቱ የእስራኤል ነገዶች ላይ እንድትፈርዱ
ዮሐ 5:22 አብ የመፍረዱን ሥልጣን ለወልድ ሰጥቶታል
ሥራ 17:31 በዓለም ሁሉ ላይ በጽድቅ ለመፍረድ ዓላማ አለው
ሮም 14:4 በሌላው አገልጋይ ላይ የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?
1ቆሮ 6:2 ቅዱሳን በዓለም ላይ እንደሚፈርዱ አታውቁም?
ያዕ 4:12 በባልንጀራህ ላይ የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?
መፍራት
፣ 2ዜና 20:15 ከዚህ ታላቅ ሠራዊት የተነሳ አትፍሩ
መዝ 56:4 በአምላክ እታመናለሁ፤ አልፈራም
መዝ 118:6 ይሖዋ ከጎኔ ነው፤ አልፈራም
ምሳሌ 29:25 ሰውን መፍራት ወጥመድ ነው
ኢሳ 41:10 እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ
ሚክ 4:4 የሚያስፈራቸው አይኖርም
ራእይ 2:10 ሊደርስብህ ያለውን መከራ አትፍራ
መፍታት
፣ ማቴ 18:18 በምድር የምትፈቱት በሰማያት የተፈታ
መፍጠር
፣ ዘፍ 1:1 በመጀመሪያ ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ
መዝ 104:30 መንፈስህን ከላክ ይፈጠራሉ
ኢሳ 45:18 ምድርን ለከንቱ ያልፈጠራት ይሖዋ
ሮም 1:20 አምላክነቱ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ አንስቶ
ቆላ 1:16 መንግሥታትም ሆኑ ሥልጣናት የተፈጠሩት
ራእይ 4:11 ይሖዋ አምላካችን፣ ሁሉንም ነገሮች ስለፈጠርክ
መኳንንት
፣ መዝ 45:16 መኳንንት አድርገህ ትሾማቸዋለህ
መጓጓት
፣ ኢሳ 26:9 ሁለንተናዬ በሌሊት አንተን ለማግኘት ይጓጓል
ሮም 1:15 ለእናንተ ምሥራቹን ለማወጅ እጓጓለሁ
1ጴጥ 2:2 ለአምላክ ቃል ወተት ጉጉት አዳብሩ
መሟገት
፣ ፊልጵ 1:7 ለምሥራቹ ስሟገትና በሕግ የጸና እንዲሆን
ሙሉ
፣ 1ዜና 28:9 በሙሉ ልብና በደስተኛ ነፍስ አገልግለው
2ዜና 16:9 በሙሉ ልባቸው ወደ እሱ ላዘነበሉት ሰዎች
ሙሴ
፣ ዘኁ 12:3 ሙሴ ከሰዎች ሁሉ ይልቅ የዋህ ነበር
መዝ 106:32 በእነሱ የተነሳ ሙሴ ችግር ላይ ወደቀ
ሥራ 7:22 ሙሴ የግብፃውያንን ጥበብ ሁሉ ተማረ
2ቆሮ 3:7 የሙሴን ፊት ማየት እስኪሳናቸው
ሙሽሪት
፣ ራእይ 21:9 የበጉን ሚስት፣ ሙሽራይቱን አሳይሃለሁ
ሙታን
፣ መክ 9:5 ሙታን ምንም አያውቁም
ሉቃስ 20:38 የሕያዋን እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም
ኤፌ 2:1 በኃጢአታችሁ ምክንያት ሙታን ነበራችሁ
ሚርያም
፣ ዘኁ 12:1 ሙሴን ሚርያምና አሮን ነቀፉት
ሚስት
፣ ዘፍ 2:24 ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል
ምሳሌ 5:18 ከወጣትነት ሚስትህ ጋር ደስ ይበልህ
ምሳሌ 12:4 ጥሩ ሚስት ለባሏ ዘውድ ናት
ምሳሌ 18:22 ጥሩ ሚስት ያገኘ የይሖዋን ሞገስ ያገኛል
ምሳሌ 21:19 ጨቅጫቃ ከሆነች ሚስት ጋር ከመኖር
ምሳሌ 31:10 ባለሙያ ሚስትን ማን ሊያገኛት ይችላል?
መክ 9:9 ከምትወዳት ሚስትህ ጋር ተደስተህ ኑር
ሚል 2:15 በወጣትነት ሚስታችሁ ላይ ክህደት አትፈጽሙ
1ቆሮ 7:2 እያንዳንዱ ወንድ የራሱ ሚስት ትኑረው
1ቆሮ 9:5 አማኝ የሆነች ሚስት ይዘን የመዞር መብት የለንም?
ሚስቶች
፣ 1ነገ 11:3 700 ሚስቶች እንዲሁም 300 ቁባቶች
ኤፌ 5:22 ሚስቶች ለባሎቻቸው ይገዙ
ኤፌ 5:28 ሚስቶቻቸውን እንደ ገዛ አካላቸው ሊወዷቸው
ሚስጥራዊ
፣ መዝ 91:1 በልዑል አምላክ ሚስጥራዊ ቦታ
ሚስጥር
፣ ምሳሌ 20:19 ስም የሚያጠፋ ሚስጥር ይገልጣል
ምሳሌ 25:9 በሚስጥር የተነገረህን ጉዳይ አትግለጥ
አሞጽ 3:7 ይሖዋ ለአገልጋዮቹ ሚስጥሩን ሳይገልጥ
ፊልጵ 4:12 አጥቶ መኖር የሚቻልበትን ሚስጥር ተምሬአለሁ
ሚካኤል
፣ ዳን 10:13 ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ የሆነው ሚካኤል
ዳን 12:1 ለሕዝብህ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል
ራእይ 12:7 ሚካኤልና መላእክቱ ከዘንዶው ጋር ተዋጉ
ሚዛን
፣ ዘሌ 19:36 ትክክለኛ ሚዛን ሊኖራችሁ ይገባል
ምሳሌ 11:1 አባይ ሚዛን በይሖዋ ዘንድ አስጸያፊ ነው
ማልቀስ
፣ ማቴ 26:75 ጴጥሮስም ምርር ብሎ አለቀሰ
ሉቃስ 6:21 አሁን የምታለቅሱ ደስተኞች ናችሁ
ሮም 12:15 ከሚያለቅሱ ጋር አልቅሱ
ማልታ
፣ ሥራ 28:1 ደሴቲቱ ማልታ ተብላ እንደምትጠራ አወቅን
ማመስገን
፣ ዮሐ 11:41 አባት ሆይ፣ ስለሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ
ሥራ 28:15 ባያቸው ጊዜ አምላክን አመሰገነ
1ቆሮ 1:4 አምላኬን ስለ እናንተ አመሰግናለሁ
1ቆሮ 11:2 በሁሉም ነገር ስለምታስቡኝ አመሰግናችኋለሁ
ኤፌ 5:20 አባታችንን ሁልጊዜ አመስግኑ
1ጢሞ 1:12 ኃይል የሰጠኝን ኢየሱስን አመሰግናለሁ
ማመን
፣ ዮሐ 3:16 በልጁ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት አለው
ዮሐ 20:29 ሳያዩ የሚያምኑ ደስተኞች ናቸው
2ተሰ 2:12 እውነትን ከማመን ይልቅ በዓመፅ ስለሚደሰቱ
ማመካኘት
፣ ሮም 1:20 የሚያመካኙበት ነገር የላቸውም
ማማረር
፣ ይሁዳ 16 የሚያጉረመርሙና ኑሯቸውን የሚያማርሩ
ማምለክ
፣ ማቴ 4:10 ይሖዋ አምላክህን ብቻ አምልክ
ዮሐ 4:23 አብ እንዲያመልኩት የሚፈልገው
ዮሐ 4:24 በመንፈስና በእውነት ሊያመልኩት ይገባል
ማሞላቀቅ
፣ ምሳሌ 29:21 አገልጋይ ከልጅነቱ ጀምሮ ከተሞላቀቀ
ማሠልጠን
፣ ምሳሌ 22:6 ልጅን አሠልጥነው፤ በሚያረጅበት ጊዜም
ማረም
፣ መዝ 94:12 ያህ ሆይ፣ አንተ የምታርመው ደስተኛ ነው
ማረጋገጫ
፣ 2ቆሮ 1:22 ወደፊት ለሚመጣው ነገር ማረጋገጫ
ኤፌ 1:14 ለውርሻችን አስቀድሞ የተሰጠ ማረጋገጫ
ማር
፣ ዘፀ 3:8 ወተትና ማር ወደምታፈሰው ምድር
ምሳሌ 25:27 ብዙ ማር መብላት ጥሩ አይደለም
ማርቆስ
፣ ቆላ 4:10 የበርናባስ ዘመድ የሆነው ማርቆስ
ማርታ
፣ ሉቃስ 10:41 ማርታ፣ ስለ ብዙ ነገር ትጨነቂያለሽ
ማርከስ
፣ 2ቆሮ 7:1 ሥጋን ከሚያረክስ ነገር ራሳችንን እናንጻ
ማርያም 1
፣ ማር 6:3 ይህ አናጺው የማርያም ልጅ
ማርያም 2
፣ ሉቃስ 10:39 ማርያም በጌታ እግር ሥር ተቀምጣ
ሉቃስ 10:42 ማርያም ጥሩ ድርሻ መርጣለች
ዮሐ 12:3 ማርያም እጅግ ውድ የሆነ ዘይት
ማርያም 3
፣ ማቴ 27:56 መግደላዊቷ ማርያም
ሉቃስ 8:2 ሰባት አጋንንት የወጡላት መግደላዊት ማርያም
ማርያም 4
፣ ማቴ 27:56 የያዕቆብና የዮሳ እናት ማርያም
ማርያም 5
፣ ሥራ 12:12 ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት
ማርጀት
፣ መዝ 37:25 ወጣት ነበርኩ፤ አሁን ግን አርጅቻለሁ
መዝ 71:9 በእርጅናዬ ዘመን አትጣለኝ
መዝ 92:14 ባረጁ ጊዜ እንኳ ማበባቸውን ይቀጥላሉ
ማሰላሰል
፣ ዘፍ 24:63 ይስሐቅ ለማሰላሰል ወደ ሜዳ ወጣ
መዝ 19:14 የአፌ ቃልና በልቤ የማሰላስለው ነገር
መዝ 77:12 በሥራዎችህ ሁሉ ላይ አሰላስላለሁ
ምሳሌ 15:28 ጻድቅ ከመመለሱ በፊት ያሰላስላል
ማሰሪያ
፣ ኤፌ 4:3 አንድ ላይ በሚያስተሳስረው የሰላም ማሰሪያ
ቆላ 3:14 ፍቅር ፍጹም የሆነ የአንድነት ማሰሪያ ነው
ማሰር
፣ ዘፍ 22:9 ይስሐቅን እጁንና እግሩን አስሮ
ዘዳ 25:4 እያበራየ ያለውን በሬ አፉን አትሰር
ማቴ 16:19 በምድር የምታስረው በሰማያት የታሰረ ይሆናል
ማሰብ
፣ መዝ 8:4 ታስበው ዘንድ ሟች ሰው ምንድን ነው?
መክ 12:1 በወጣትነትህ ጊዜ ፈጣሪህን አስብ
ኢሳ 65:17 የቀድሞዎቹ ነገሮች አይታሰቡም
ሮም 12:3 ከሚገባው በላይ ስለ ራሱ በማሰብ
ማሰናከል
፣ ማቴ 5:29 ቀኝ ዓይንህ ቢያሰናክልህ አውጥተህ
ሉቃስ 17:2 ከታናናሾቹ አንዱን ከሚያሰናክል
1ቆሮ 8:13 ምግብ ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ
ፊልጵ 1:10 ሌሎችን እንዳታሰናክሉ
ማሳለፍ
፣ 1ቆሮ 4:12 ስደት ሲያደርሱብን በትዕግሥት እናሳልፋለን
1ጴጥ 2:20 መከራ ሲደርስባችሁ ችላችሁ ብታሳልፉ
ማሳመን
፣ 2ቆሮ 5:11 የምንናገረውን እንዲቀበሉ ለማሳመን
ማሳሰቢያ
፣ መዝ 119:24 ማሳሰቢያዎችህን እወዳቸዋለሁ
ማሳሰብ
፣ 2ጴጥ 1:12 እናንተን ከማሳሰብ ወደኋላ አልልም
ማሳ
፣ ዮሐ 4:35 ዓይናችሁን ወደ ማሳው አቅንታችሁ ተመልከቱ
ማሳት
፣ ማቴ 24:24 ቢቻላቸው የተመረጡትን እስኪያስቱ
ማሳዘን
፣ መዝ 78:41 የእስራኤልን ቅዱስ እጅግ አሳዘኑት
ኤፌ 4:30 የአምላክን ቅዱስ መንፈስ አታሳዝኑ
ማሳየት
፣ ዮሐ 5:20 አብ የሚያደርገውን ነገር ሁሉ ያሳየዋል
ማሳደድ
፣ መዝ 119:86 ሰዎች ያለምክንያት ያሳድዱኛል
ማሴር
፣ መዝ 94:20 በሕግ ስም ችግር ለመፍጠር እያሴሩ
ማስላት
፣ ሉቃስ 14:28 ወጪውን የማያሰላ ማን ነው?
ማስመረር
፣ ኤፌ 6:4 አባቶች ሆይ፣ ልጆቻችሁን አታስመርሯቸው
ማስረዘም
፣ ኢሳ 54:2 የድንኳንሽን ገመዶች አስረዝሚ
ማስረዳት
፣ ሥራ 17:3 ማስረጃ እየጠቀሰ በማብራራትና በማስረዳት
ማስተማር
፣ ዕዝራ 7:10 ለማስተማር ልቡን አዘጋጅቶ
መዝ 32:8 ልትሄድበት የሚገባውን መንገድ አስተምርሃለሁ
መዝ 143:10 ፈቃድህን እንድፈጽም አስተምረኝ
ምሳሌ 9:9 ጥበበኛን ሰው አስተምረው
ኢሳ 48:17 የሚጠቅምህን ነገር የማስተምርህ
ኤር 31:34 ይሖዋን እወቅ! ብለው አያስተምሩም
ማቴ 7:29 የሚያስተምራቸው እንደ ባለሥልጣን
ማቴ 15:9 የሚያስተምሩት የሰውን ሥርዓት ስለሆነ
ማቴ 28:20 ያዘዝኳችሁንም እያስተማራችኋቸው
ዮሐ 7:16 የማስተምረው ትምህርት ከላከኝ የመጣ
ሮም 2:21 አንተ ሌላውን የምታስተምር
1ጢሞ 2:12 ሴት ዝም እንድትል እንጂ እንድታስተምር
ማስተሰረያ
፣ ሮም 3:25 ማስተሰረያ ያገኙ ዘንድ
1ዮሐ 2:2 ለእኛ ኃጢአት የቀረበ የማስተሰረያ መሥዋዕት
ማስተሰረይ
፣ ዘሌ 16:34 በዓመት አንድ ጊዜ ለማስተሰረይ
ማስተካከል
፣ ገላ 6:1 በገርነት መንፈስ ለማስተካከል ጣሩ
ማስተዋል
፣ 1ነገ 3:11 ማስተዋልን ስለጠየቅክ
ነህ 8:8 የተነበበውን ማስተዋል እንዲችል
ኢዮብ 6:24 የሠራሁትን ስህተት እንዳስተውል እርዱኝ
መዝ 119:27 የመመሪያዎችህን ትርጉም እንዳስተውል
ምሳሌ 3:5 በገዛ ራስህ ማስተዋል አትመካ
ምሳሌ 4:7 ማስተዋልን ለማግኘት ጥረት አድርግ
ዳን 11:33 ብዙዎች ማስተዋል እንዲኖራቸው ያደርጋሉ
ማቴ 24:15 ርኩሱ ነገር ቆሞ ስታዩ አንባቢው ያስተውል
1ቆሮ 14:20 በማስተዋል ችሎታችሁ የጎለመሳችሁ ሁኑ
ማስተዋል የጎደለው
፣ ሉቃስ 12:20 አንተ ማስተዋል የጎደለህ
ማስተዳደር
፣ ሮም 12:8 የሚያስተዳድር በትጋት ያስተዳድር
ማስታወስ
፣ ኢዮብ 14:13 ቀጠሮ ሰጥተህ ባስታወስከኝ!
ዕብ 10:32 የጸናችሁበትን የቀድሞውን ጊዜ አስታውሱ
ማስነሳት
፣ ዮሐ 6:39 በመጨረሻው ቀን ከሞት እንዳስነሳቸው
ሥራ 2:24 አምላክ ከሞት ጣር አላቆ አስነሳው
ማስወረድ
፣ ዘፀ 23:26 በምድርህ ላይ ሴቶች አያስወርዳቸውም
ማስወገድ
፣ 1ቆሮ 5:13 ክፉውን ሰው ከመካከላችሁ አስወግዱት
ማስደመም
፣ 1ቆሮ 2:1 በንግግር ችሎታ ለማስደመም አልሞከርኩም
ማስደሰት
፣ ሮም 15:1 ራሳችንን የምናስደስት መሆን የለብንም
ሮም 15:2 ባልንጀራችንን እናስደስተው
ሮም 15:3 ክርስቶስ ራሱን አላስደሰተም
1ቆሮ 10:33 ሁሉንም ሰው ለማስደሰት እጥራለሁ
ገላ 1:10 ሰዎችን ለማስደሰት እየሞከርኩ ነው?
ኤፌ 6:6 ሰዎችን ለማስደሰት ሳይሆን
ቆላ 1:10 ይሖዋን ሙሉ በሙሉ እንድታስደስቱ ነው
ማስገዛት
፣ 1ቆሮ 15:27 ሁሉንም ከእግሩ በታች አስገዝቶለታል
ማስጠንቀቂያ
፣ ሕዝ 3:17 ማስጠንቀቂያዬን ንገራቸው
ሕዝ 33:4 ማስጠንቀቂያውን ተግባራዊ ሳያደርግ
ማስጠንቀቅ
፣ ሕዝ 33:9 ክፉውን ሰው እንዲመለስ አስጠንቅቀኸው
1ቆሮ 10:11 የተጻፉት እኛን ለማስጠንቀቅ ነው
ማስፈራራት
፣ ሥራ 4:17 እንዳይናገሩ በማሳሰብ እናስፈራራቸው
ኤፌ 6:9 እንደማያዳላ ስለምታውቁ አታስፈራሯቸው
ማሸነፍ
፣ ኤር 1:19 ይዋጉሃል፤ ሆኖም አያሸንፉህም
ዮሐ 16:33 አይዟችሁ! እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ
ሮም 12:21 ምንጊዜም ክፉውን በመልካም አሸንፍ
ማሾፍ
፣ ዘፍ 19:14 አማቾቹ የሚያሾፍ መሰላቸው
ሉቃስ 22:63 ኢየሱስን እየመቱት ያሾፉበት ጀመር
ማቀናጀት
፣ ሮም 8:28 ሥራውን ሁሉ አቀናጅቶ ለበጎ እንዲሆንላቸው
ማቅረብ
፣ ሮም 6:13 ራሳችሁን ለአምላክ አቅርቡ
1ጢሞ 5:8 ለቤተሰቡ አባላት የሚያስፈልጋቸውን የማያቀርብ
ማበረታታት
፣ ሥራ 13:15 ሕዝቡን የሚያበረታታ ቃል ተናገሩ
ሥራ 14:22 ጸንተው እንዲኖሩ በማበረታታት
ሮም 1:12 በእምነት እርስ በርሳችን እንድንበረታታ
ቲቶ 1:9 ትክክለኛ በሆነው ትምህርት ማበረታታት
ዕብ 10:25 መሰብሰባችንን ቸል አንበል፤ እርስ በርስ እንበረታታ
ማበረታቻ
፣ ቆላ 3:16 ማበረታቻ መስጠታችሁን ቀጥሉ
ማበርታት
፣ 1ሳሙ 30:6 በአምላኩ በይሖዋ ራሱን አበረታ
ኢሳ 35:3 የደከሙትን እጆች አበርቱ
ሉቃስ 22:32 በተመለስክ ጊዜ ወንድሞችህን አበርታ
ማበብ
፣ ኢሳ 35:1 በረሃማው ቦታ እንደ ሳሮን አበባ ያብባል
ማበደር
፣ ምሳሌ 19:17 ለችግረኛ ሞገስ የሚያሳይ ለይሖዋ ያበድራል
ሉቃስ 6:35 በምላሹ ምንም ሳትጠብቁ አበድሩ
ማባበል
፣ 1ቆሮ 2:4 የሰበክሁላችሁ የሚያባብል የጥበብ ቃል
ማባከን
፣ ሉቃስ 15:13 ታናሽየው ልጅ ንብረቱን አባከነ
ማብራራት
፣ ነህ 8:8 የአምላክን ሕግ በግልጽ ያብራሩ ነበር
ሥራ 17:3 ማስረጃ እየጠቀሰ በማብራራትና በማስረዳት
ማተኮር
፣ ሮም 8:6 ሥጋዊ ነገሮች ላይ ማተኮር ሞት ያስከትላል
ቆላ 3:2 አእምሯችሁ በላይ ባሉት ነገሮች ላይ እንዲያተኩር
1ጢሞ 4:15 ትኩረትህ በእነዚህ ነገሮች ላይ ያረፈ ይሁን
ማታለል
፣ መዝ 34:13 በከንፈሮችህ ከማታለል ተቆጠብ
ምሳሌ 7:21 በለሰለሰ አንደበቷ ታታልለዋለች
1ቆሮ 6:7 እናንተ ራሳችሁ ብትታለሉ አይሻልም?
ኤፌ 4:25 አታላይነትን ስላስወገዳችሁ እውነትን ተነጋገሩ
ማኅበር
፣ 1ጴጥ 2:17 ለወንድማማች ማኅበር ፍቅር ይኑራችሁ
ማኅተም
፣ መኃ 8:6 እንደ ማኅተም በልብህ አስቀምጠኝ
2ቆሮ 1:22 በማኅተሙ ያተመን ሲሆን
ራእይ 7:3 ግንባራቸው ላይ ማኅተም እስክናደርግባቸው
ማነሳሳት
፣ ኢሳ 57:15 የችግረኞችን መንፈስ አነሳሳ ዘንድ
ማነቅ
፣ ማር 4:19 ቃሉን ያንቀዋል፤ የማያፈራም ይሆናል
ማነጻጸር
፣ ኢሳ 46:5 እንመሳሰል ዘንድ ከማን ጋር ታነጻጽሩኛላችሁ?
ማነጽ
፣ 1ቆሮ 8:1 እውቀት ያስታብያል፤ ፍቅር ግን ያንጻል
1ቆሮ 10:23 ሁሉም ነገር ያንጻል ማለት አይደለም
1ቆሮ 14:26 ሁሉም ነገር ለማነጽ ይሁን
ማናወጥ
፣ ሐጌ 2:7 ብሔራትን ሁሉ አናውጣለሁ
ማንቀላፋት
፣ ምሳሌ 6:10 ትንሽ ልተኛ፣ ትንሽ ላንቀላፋ
1ተሰ 5:6 እንደ ሌሎቹ አናንቀላፋ
ማንበብ
፣ ዘዳ 17:19 በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ያንብበው
ሥራ 8:30 ለመሆኑ የምታነበውን ትረዳዋለህ?
ማንአለብኝነት
፣ ገላ 5:19 የፆታ ብልግና፣ ርኩሰት፣ ማንአለብኝነት
2ጴጥ 2:7 ሰዎች በማንአለብኝነት በሚፈጽሙት ድርጊት
ማነከስ
፣ 1ነገ 18:21 በሁለት ሐሳብ የምታነክሱት እስከ መቼ ነው?
ማንጠር
፣ ዘካ 13:9 ብር እንደሚነጥር አነጥራቸዋለሁ
ሚል 3:3 ብርን እንደሚያነጥር ሰው ይቀመጣል
ማንጻት
፣ መዝ 51:2 ከኃጢአቴ አንጻኝ
ዳን 12:10 ብዙዎች ራሳቸውን ያነጻሉ
2ቆሮ 7:1 ከሚያረክስ ነገር ራሳችንን እናንጻ
ማንኳኳት
፣ ማቴ 7:7 ደጋግማችሁ አንኳኩ፣ ይከፈትላችኋል
ማካፈል
፣ ሮም 12:13 ለቅዱሳን ያላችሁን አካፍሉ
ማክበር
፣ ዘፀ 20:12 አባትህንና እናትህን አክብር
ምሳሌ 3:9 ባሉህ ውድ ነገሮች ይሖዋን አክብር
ሮም 12:10 አንዳችሁ ሌላውን ለማክበር ቀዳሚ ሁኑ
ኤፌ 5:33 ሚስት ባሏን በጥልቅ ታክብር
1ተሰ 5:12 አመራር እየሰጧችሁ ያሉትን እንድታከብሯቸው
1ጢሞ 5:17 ሽማግሌዎች እጥፍ ክብር ሊሰጣቸው ይገባል
ማወቅ
፣ ኤር 31:34 ይሖዋን እወቅ! አይሉም፤ ሁሉም ያውቁኛል
2ቆሮ 2:11 ሰይጣን የሚሸርበውን ተንኮል እናውቃለን
ገላ 4:9 አምላክ እናንተን አውቋችኋል
ማወዳደር
፣ ገላ 6:4 ራሱን ከሌላ ሰው ጋር ሳያወዳድር
ማወጅ
፣ ዘፀ 9:16 ስሜ በመላው ምድር እንዲታወጅ
1ቆሮ 11:26 ጌታ እስከሚመጣ ሞቱን ታውጃላችሁ
ዕብ 10:23 ተስፋችንን በይፋ ለማወጅ የሚያስችለንን
ማውራት
፣ ምሳሌ 14:23 እንዲሁ ማውራት ግን ችግር ላይ ይጥላል
ምሳሌ 17:9 አንድን ጉዳይ ደጋግሞ የሚያወራ ጓደኛሞችን ይለያያል
ማዕድ
፣ 1ቆሮ 10:21 ከይሖዋ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ
ማዘን
፣ ሕዝ 9:4 እያዘኑና እየቃተቱ ባሉት ሰዎች ግንባር
ማቴ 5:4 የሚያዝኑ ደስተኞች ናቸው
ማቴ 9:36 ተገፈውና ተጥለው ስለነበር አዘነላቸው
ማቴ 20:34 ኢየሱስ አዘነላቸውና ዓይኖቻቸውን ዳሰሰ
1ተሰ 4:13 ተስፋ እንደሌላቸው እንዳታዝኑ
ማዘዝ
፣ ሥራ 5:28 በዚህ ስም እንዳታስተምሩ አዘናችሁ ነበር
ማዘጋጀት
፣ ዮሐ 14:2 ለእናንተ ቦታ ለማዘጋጀት እሄዳለሁ
ማየት
፣ ዮሐ 1:18 አምላክን ያየው አንድም ሰው የለም
ዮሐ 14:9 እኔን ያየ ሁሉ አብንም አይቷል
1ጴጥ 1:12 መላእክት እነዚህን ነገሮች ለማየት ይጓጓሉ
ማደናቀፍ
፣ መዝ 119:165 ሊያደናቅፋቸው የሚችል የለም
ሮም 14:13 የሚያደናቅፍ ነገር ላለማስቀመጥ
ማዳላት
፣ ሥራ 10:34 አምላክ እንደማያዳላ በእርግጥ አስተዋልኩ
ያዕ 2:9 ማዳላታችሁን ካልተዋችሁ ኃጢአት እየሠራችሁ ነው
ማዳመጥ
፣ ምሳሌ 1:5 ጥበበኛ ሰው ያዳምጣል
ማዳን
፣ 2ዜና 20:17 ይሖዋ የሚወስደውን የማዳን እርምጃ
መዝ 3:8 ማዳን የይሖዋ ነው
ኢሳ 59:1 የይሖዋ እጅ ማዳን ይሳናት ዘንድ አላጠረችም
ማቴ 16:25 ሕይወቱን ማዳን የሚፈልግ ያጣታል
ሉቃስ 4:23 አንተ ሐኪም፣ እስቲ ራስህን አድን
ሉቃስ 19:10 የሰው ልጅ የመጣው የጠፋውን ለማዳን ነው
1ጢሞ 4:16 ራስህንም ሆነ የሚሰሙህን ታድናለህ
2ጴጥ 2:9 ይሖዋ ከፈተና እንዴት እንደሚያድን ያውቃል
ማድረግ
፣ ሮም 7:15 ማድረግ የምፈልገውን ነገር አላደርግም
ማገልገል
፣ ኢያሱ 24:15 የምታገለግሉትን ዛሬውኑ ምረጡ
1ዜና 28:9 በሙሉ ልብና በደስተኛ ነፍስ አገልግለው
መዝ 100:2 ይሖዋን በደስታ አገልግሉት
ዳን 7:10 ሺህ ጊዜ ሺዎች ያገለግሉት ነበር
ማቴ 20:28 የሰው ልጅ የመጣው ለማገልገል
ገላ 5:13 አንዳችሁ ሌላውን በፍቅር አገልግሉ
1ጴጥ 4:10 ስጦታችሁን ሌላውን ለማገልገል ተጠቀሙበት
ማገድ
፣ 2ተሰ 2:6 አሁን የሚያግደው ነገር
ማጉረምረም
፣ ዘኁ 14:27 በእኔ ላይ የሚያጉረመርሙትን ሰምቻለሁ
ፊልጵ 2:14 ሳታጉረመርሙና ሳትከራከሩ አድርጉ
ማግባት
፣ ማቴ 24:38 ከጥፋት ውኃ በፊት ወንዶች ያገቡ ነበር
1ቆሮ 7:9 በፍትወት ከመቃጠል ማግባት ይሻላል
1ቆሮ 7:36 እንዲህ ያሉ ሰዎች ያግቡ
1ቆሮ 7:38 ሳያገባ የሚኖር ሁሉ ደግሞ የተሻለ ያደርጋል
ማጎግ
፣ ሕዝ 38:2 በማጎግ ምድር በሚገኘው በጎግ
ማጠብ
፣ ዮሐ 13:5 የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠብ ጀመረ
ማጠናቀቅ
፣ ሥራ 20:24 ሩጫዬን እስካጠናቀቅኩ ድረስ ሕይወቴ
ማጣት
፣ ያዕ 2:15 ወንድም ወይም እህት የሚለብሱት ቢያጡ
ማጥመቅ
፣ ማቴ 28:19 እያጠመቃችሁ ደቀ መዛሙርት አድርጉ
ማጥመድ
፣ ሉቃስ 5:10 ከአሁን ጀምሮ ሰውን የምታጠምድ ትሆናለህ
ማጥራት
፣ ዳን 11:35 የማጥራት፣ የማጽዳትና የማንጻት ሥራ
ማጥባት
፣ 1ተሰ 2:7 የምታጠባ እናት ልጆቿን በፍቅር
ማጥፋት
፣ ራእይ 11:18 ምድርን እያጠፉ ያሉትን
ማጨናገፍ
፣ ኢሳ 14:27 ውሳኔውን ማን ሊያጨናግፍ ይችላል?
ማጨድ
፣ መክ 11:4 ደመና የሚመለከት አያጭድም
ሆሴዕ 8:7 ነፋስን ይዘራሉ፤ አውሎ ነፋስን ያጭዳሉ
2ቆሮ 9:6 ጥቂት የሚዘራ ሁሉ ጥቂት ያጭዳል
ገላ 6:7 ሰው ምንም ዘራ ምን ያንኑ ያጭዳል
ገላ 6:9 ካልታከትን ጊዜው ሲደርስ ስለምናጭድ
ማጭበርበር
፣ ዘሌ 19:13 ባልንጀራህን አታጭበርብር
ምሳሌ 15:27 በማጭበርበር የተገኘ ትርፍ ችግር ያመጣል
ማጽናት
፣ 1ቆሮ 1:8 እስከ መጨረሻው ያጸናችኋል
ማጽናናት
፣ ኢዮብ 2:11 ኢዮብን ለማጽናናት ተስማሙ
መዝ 94:19 በጭንቀት በተዋጥኩ ጊዜ አጽናናኸኝ
ኢሳ 49:13 ይሖዋ ሕዝቡን አጽናንቷል
ኢሳ 61:2 የሚያለቅሱትን ሁሉ እንዳጽናና ልኮኛል
2ቆሮ 1:4 መከራ ውስጥ ያሉትን ሰዎች ማጽናናት
1ተሰ 2:11 እናጽናናችሁ እንደነበረ በሚገባ ታውቃላችሁ
ማፈር
፣ ዕዝራ 9:6 ፊቴን ወደ አምላክ ቀና ማድረግ አሳፈረኝ
መዝ 25:3 አንተን ተስፋ የሚያደርግ አያፍርም
ማር 8:38 በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ
ሮም 1:16 እኔ በምሥራቹ አላፍርም
ሮም 9:33 በእሱ ላይ እምነት የሚጥል አያፍርም
1ቆሮ 4:14 የምጽፍላችሁ ላሳፍራችሁ ብዬ ሳይሆን
2ጢሞ 1:8 ስለ ጌታችን መመሥከር አያሳፍርህ
2ጢሞ 2:15 የሚያፍርበት ነገር እንደሌለው ሠራተኛ
ዕብ 11:16 አምላካችን ብለው ቢጠሩት አያፍርባቸውም
1ጴጥ 4:16 ክርስቲያን በመሆኑ መከራ ቢደርስበት ኀፍረት አይሰማው
ማፈግፈግ
፣ ዕብ 10:39 ወደ ጥፋት እንደሚያፈገፍጉ ሰዎች
ማፋጠን
፣ ኢሳ 60:22 እኔ ይሖዋ ይህን አፋጥነዋለሁ
ማፌዝ
፣ ሉቃስ 18:32 ያፌዙበታል፤ ያንገላቱታል
ማፍረስ
፣ ሮም 14:20 የአምላክን ሥራ ማፍረስ ተው
ማፍሰስ
፣ መዝ 62:8 ልባችሁን በፊቱ አፍስሱ
ምላስ
፣ መዝ 34:13 ምላስህን ከክፉ ነገር ጠብቅ
ኢሳ 35:6 የዱዳ ምላስ በደስታ እልል ይላል
ያዕ 3:8 ምላስን ሊገራ የሚችል ሰው የለም
ምላሽ
፣ ኢዮብ 31:34 የሰዎችን ምላሽ በመፍራት ዝም ብያለሁ?
ምልክት
፣ ሕዝ 9:4 ሰዎች ግንባር ላይ ምልክት አድርግ
ማቴ 24:3 የመገኘትህ ምልክት ምንድን ነው?
ማቴ 24:30 የሰው ልጅ ምልክት በሰማይ ይታያል
2ተሰ 3:14 ለቃሉ የማይታዘዝ ቢኖር ምልክት አድርጉበት
ራእይ 13:17 ምልክቱ ካለው ሰው በስተቀር
ምልክቶች
፣ ሉቃስ 21:25 በከዋክብት ላይ ምልክቶች ይታያሉ
2ተሰ 2:9 በሐሰተኛ ምልክቶችና ድንቅ ነገሮች
ምልጃ
፣ 1ጢሞ 2:1 ምልጃ፣ ጸሎት እንዲቀርብ
ዕብ 5:7 ክርስቶስ ምልጃና ልመና አቀረበ
ያዕ 5:16 ጻድቅ ሰው የሚያቀርበው ምልጃ
ምሕረት
፣ 1ዜና 21:13 ምሕረቱ እጅግ ታላቅ ነው
ነህ 9:19 ምሕረትህ ታላቅ ስለሆነ አልተውካቸውም
ምሳሌ 28:13 በደሉን የሚናዘዝ ምሕረት ያገኛል
ኢሳ 55:7 ምሕረት ወደሚያሳየው ወደ ይሖዋ ይመለስ
ማቴ 9:13 የምፈልገው ምሕረትን እንጂ መሥዋዕትን አይደለም
2ቆሮ 1:3 የምሕረት አባትና የመጽናናት አምላክ
ያዕ 2:13 ምሕረት በፍርድ ላይ ድል ይቀዳጃል
ምሥራች
፣ ኢሳ 52:7 ምሥራች ይዞ የሚመጣ፣ ሰላምን የሚያውጅ
ማቴ 24:14 የመንግሥቱ ምሥራች በመላው ምድር ይሰበካል
ሉቃስ 4:43 የአምላክን መንግሥት ምሥራች ማወጅ አለብኝ
ሮም 1:16 እኔ በምሥራቹ አላፍርም
1ቆሮ 9:16 ምሥራቹን ባልሰብክ ወዮልኝ!
1ቆሮ 9:23 ለምሥራቹ ስል ሁሉን ነገር አደርጋለሁ
ፊልጵ 1:27 አኗኗራችሁ ከምሥራቹ ጋር የሚስማማ ይሁን
ምሥክር
፣ ማቴ 24:14 ምሥራቹ ምሥክር እንዲሆን ይሰበካል
ራእይ 1:5 ታማኝ ምሥክር የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ
ምሥክሮች
፣ ዘዳ 19:15 ሁለት ምሥክሮች በሚሰጡት ቃል
ኢሳ 43:10 ምሥክሮቼ ናችሁ ይላል ይሖዋ
ማቴ 18:16 ሁለት ወይም ሦስት ምሥክሮች በሚሰጡት ቃል
ሥራ 1:8 እስከ ምድር ዳር ምሥክሮቼ ትሆናላችሁ
ራእይ 11:3 ሁለቱ ምሥክሮቼ ለ1,260 ቀናት
ምሬት
፣ ምሳሌ 14:10 ልብ የራሱን ምሬት ያውቃል
ምርኮ
፣ ኢሳ 61:1 ለተማረኩት ነፃነትን እንዳውጅ ልኮኛል
ኤር 39:18 ሕይወትህ እንደ ምርኮ ትሆንልሃለች
ምርጥ ምግብ
፣ ዳን 1:5 ለንጉሡ ከሚቀርበው ምርጥ ምግብ
ምሳሌ
፣ ማቴ 13:34 ኢየሱስ ለሕዝቡ ሁሉ በምሳሌ ተናገረ
ማር 4:2 ብዙ ነገር በምሳሌ ያስተምራቸው ጀመር
1ቆሮ 10:6 እነዚህ ነገሮች ለእኛ ምሳሌ ሆነውልናል
1ጴጥ 5:3 ለመንጋው ምሳሌ በመሆን ጠብቁ
ምስል
፣ ዘፀ 20:4 የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ
ዳን 2:31 ንጉሥ ሆይ፣ አንድ ግዙፍ ምስል አየህ
ዳን 3:18 ላቆምከው የወርቅ ምስል እንደማንሰግድ እወቅ
ምስሎች
፣ ኢሳ 41:29 ምስሎቻቸው ነፋስና መና ናቸው
ምስኪን
፣ መዝ 40:17 እኔ ምስኪንና ድሃ ነኝ
ምስጋና
፣ መዝ 92:1 ለይሖዋ ምስጋና ማቅረብ ጥሩ ነው
መዝ 95:2 ምስጋና ይዘን በፊቱ እንቅረብ
ሥራ 24:3 ለእነዚህ ነገሮች ታላቅ ምስጋና እናቀርባለን
ምስጋና ቢስ
፣ ምሳሌ 29:21 ከተሞላቀቀ ምስጋና ቢስ ይሆናል
ምሽግ
፣ መዝ 18:2 ይሖዋ ምሽጌና ታዳጊዬ ነው
ኢሳ 25:4 ለችግረኛው ምሽግ ሆነሃል
2ቆሮ 10:4 የጦር መሣሪያዎቻችን ምሽግን ለመደርመስ
ምትክ
፣ ማቴ 16:26 ሰው ለሕይወቱ ምትክ ምን ሊሰጥ ይችላል?
ምናሴ
፣ 2ዜና 33:13 ምናሴ፣ ይሖዋ አምላክ እንደሆነ አወቀ
ምናን
፣ ሉቃስ 19:16 ምናንህ አሥር ምናን ትርፍ አስገኝቷል
ምንዝር
፣ ዘፀ 20:14 አታመንዝር
ማቴ 5:28 በልቡ ከእሷ ጋር አመንዝሯል
ማቴ 19:9 ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ያመነዝራል
ምንጭ
፣ መዝ 36:9 የሕይወት ምንጭ ከአንተ ዘንድ ነው
ኤር 2:13 የሕያው ውኃ ምንጭ የሆንኩትን
ምኞት
፣ ገላ 5:16 የሥጋን ምኞት ከቶ አትፈጽሙም
2ጢሞ 2:22 ከወጣትነት ምኞቶች ሽሽ
ያዕ 1:14 በራሱ ምኞት ሲማረክ ይፈተናል
1ዮሐ 2:16 የሥጋ ምኞት፣ የዓይን አምሮትና ኑሮዬ ይታይልኝ
1ዮሐ 2:17 ዓለምም ሆነ ምኞቱ ያልፋሉ
ምክንያታዊነት
፣ ፊልጵ 4:5 ምክንያታዊነታችሁ ይታወቅ
ምድረ በዳ
፣ ኢሳ 35:6 በምድረ በዳ ውኃ ይፈልቃል
ኢሳ 41:18 ምድረ በዳውን ቄጠማ የሞላበት ኩሬ አደርጋለሁ
ምድር
፣ ዘፍ 1:28 ብዙ ተባዙ፤ ምድርንም ሙሏት
ዘፀ 9:29 ምድር የይሖዋ እንደሆነች እንድታውቅ
ኢዮብ 38:4 ምድርን በመሠረትኩ ጊዜ የት ነበርክ?
መዝ 37:11 የዋሆች ምድርን ይወርሳሉ
መዝ 37:29 ጻድቃን ምድርን ይወርሳሉ
መዝ 104:5 ምድርን በመሠረቶቿ ላይ መሠረታት
መዝ 115:16 ምድርን ለሰው ልጆች ሰጣት።
ምሳሌ 2:21 በምድር ላይ የሚኖሩት ቅኖች ብቻ ናቸው
ኢሳ 45:18 ምድርን የሠራትና ያበጃት መኖሪያ እንድትሆን
ማቴ 5:5 ገሮች ምድርን ይወርሳሉ
ምግባር
፣ 1ጴጥ 2:12 በሰዎች መካከል መልካም ምግባር ይኑራችሁ
1ጴጥ 3:1 በሚስቶቻቸው ምግባር እንዲማረኩ ለባሎቻችሁ ተገዙ
1ጴጥ 3:16 በምታሳዩት መልካም ምግባር የተነሳ እንዲያፍሩ
ምግብ
፣ ነህ 9:15 በተራቡ ጊዜ ከሰማይ ምግብ ሰጠሃቸው
መዝ 37:25 ልጆቹ ምግብ ሲለምኑ አላየሁም
መዝ 145:15 አንተ ምግባቸውን በወቅቱ ትሰጣቸዋለህ
ኢሳ 55:2 ምግብ ላልሆነ ለምን ገንዘባችሁን ታወጣላችሁ?
ማቴ 4:4 ሰው በምግብ ብቻ አይኖርም
ማቴ 6:11 የዕለቱን ምግባችንን ዛሬ ስጠን
ማቴ 24:45 በተገቢው ጊዜ ምግባቸውን የሚሰጣቸው ባሪያ
ዮሐ 4:34 የእኔ ምግብ የላከኝን ፈቃድ ማድረግ ነው
ዮሐ 6:27 ለሚጠፋ ምግብ ሳይሆን ዘላቂ ለሆነ ምግብ ሥሩ
ዮሐ 6:35 ሕይወት የሚያስገኘው ምግብ እኔ ነኝ
ሥራ 14:17 ከሰማይ ዝናብና የተትረፈረፈ ምግብ በማቅረብ
1ቆሮ 8:13 ምግብ ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ
ሞራ ገላጭ
፣ ዘዳ 18:10 አስማተኛ፣ ሞራ ገላጭ፣ ምትሃተኛ
ሞት
፣ ሩት 1:17 ከሞት በቀር ከአንቺ የሚለየኝ የለም
መዝ 89:48 ሞትን ጨርሶ የማያይ ማን ነው?
ኢሳ 25:8 ሞትን ለዘላለም ይውጣል
ሕዝ 18:32 እኔ በማንም ሰው ሞት ደስ አልሰኝም
ሆሴዕ 13:14 ሞት ሆይ፣ መንደፊያህ የት አለ?
ዮሐ 8:51 ቃሌን የሚጠብቅ ፈጽሞ ሞትን አያይም
ሮም 5:12 ሁሉም ኃጢአት ስለሠሩ ሞት ለሰው ተዳረሰ
ሮም 6:23 የኃጢአት ደሞዝ ሞት ነው
ሮም 8:38 ሞትም ቢሆን፣ ሕይወትም ቢሆን
1ቆሮ 15:26 የመጨረሻው ጠላት፣ ሞት ይደመሰሳል
1ተሰ 4:13 በሞት አንቀላፍተው ስላሉት ሳታውቁ እንድትቀሩ
ዕብ 2:9 ኢየሱስ ለሰው ሁሉ ሲል ሞትን ቀምሷል
ዕብ 2:15 ሞትን በመፍራታቸው በባርነት ቀንበር የተያዙ
ራእይ 21:4 ከእንግዲህ ወዲህ ሞት አይኖርም
ሞኝ
፣ መዝ 14:1 ሞኝ በልቡ ይሖዋ የለም ይላል
ኤር 20:7 ይሖዋ ሆይ፣ አሞኘኸኝ፤ እኔም ተሞኘሁ
ሞኝነት
፣ ምሳሌ 19:3 የሰውን መንገድ የሚያጣምምበት ሞኝነቱ ነው
ምሳሌ 22:15 ሞኝነት በልጅ ልብ ውስጥ ታስሯል
1ቆሮ 3:19 የዚህ ዓለም ጥበብ በአምላክ ፊት ሞኝነት ነው
ሟርት
፣ ዘኁ 23:23 በእስራኤል ላይ የሚሠራ ሟርት የለም
ዘዳ 18:10 ሟርተኛ፣ አስማተኛ፣ ሞራ ገላጭ
ሟች ሰው
፣ መዝ 8:4 ታስበው ዘንድ ሟች ሰው ምንድን ነው?
ሠ
ሠረገላ
፣ መሳ 4:13 ማጭድ የተገጠመላቸው 900 የጦር ሠረገሎች
2ነገ 6:17 የጦር ሠረገሎች በኤልሳዕ ዙሪያ
ሠራተኛ
፣ ምሳሌ 8:30 የተዋጣለት ሠራተኛ ሆኜ ከጎኑ ነበርኩ
ሉቃስ 10:7 ለሠራተኛ ደሞዙ ስለሚገባው
ሠራዊት
፣ መዝ 68:11 ምሥራቹን የሚያውጁ ሴቶች ታላቅ ሠራዊት
ሠራዊቶች
፣ ራእይ 19:14 በሰማይ ያሉት ሠራዊቶች ይከተሉት ነበር
ሠርግ
፣ ማቴ 22:2 ለልጁ ሠርግ የደገሰ ንጉሥ
ዮሐ 2:1 በቃና የሠርግ ድግስ ነበር
ራእይ 19:7 የበጉ ሠርግ ስለደረሰ እንደሰት
ሣራ
፣ ዘፍ 17:19 ሣራ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች
1ጴጥ 3:6 ሣራ አብርሃምን ጌታዬ እያለች
ሥልጠና
፣ 1ጴጥ 5:10 ሥልጠናችሁ እንዲጠናቀቅ ያደርጋል
ሥልጣን
፣ ምሳሌ 28:16 ግንዛቤ የሌለው መሪ ሥልጣኑን አላግባብ
ማቴ 28:18 ሥልጣን በሰማይና በምድር ተሰጥቶኛል
ሉቃስ 4:6 ሥልጣንና የእነዚህ መንግሥታት ክብር ተሰጥቶኛል
1ቆሮ 9:18 ሥልጣኔን አላግባብ እንዳልጠቀምበት
2ጴጥ 2:10 ሥልጣን ያላቸውን የሚንቁትን
ሥራ
፣ ነህ 4:6 ሕዝቡ ሥራውን ከልቡ መሥራቱን ቀጠለ
መዝ 104:24 ይሖዋ ሆይ፣ ሥራህ ምንኛ ብዙ ነው!
ዮሐ 14:12 ከእነዚህ የበለጡ ሥራዎች ይሠራል
1ቆሮ 15:58 የጌታ ሥራ የበዛላችሁ ሁኑ
ኤፌ 4:16 እያንዳንዱ የአካል ክፍል ሥራውን ማከናወኑ
ዕብ 9:14 ሕሊናችንን ከሞቱ ሥራዎች እንዴት አያነጻም?
1ጴጥ 1:13 አእምሯችሁን ዝግጁ በማድረግ ለሥራ ታጠቁ
ሥራ ፈት
፣ 2ጴጥ 1:8 ሥራ ፈቶችና ፍሬ ቢሶች እንዳትሆኑ
ሥር
፣ ሉቃስ 8:13 በዓለት ላይ የወደቁት ሥር የላቸውም
ቆላ 2:7 ሥር ሰዳችሁና ታንጻችሁ ኑሩ
ሥርዓት
፣ 1ቆሮ 14:40 በአግባብና በሥርዓት ይሁን
ገላ 5:25 ምንጊዜም በሥርዓት እንመላለስ
1ጢሞ 3:2 የበላይ ተመልካች ሥርዓታማ
ሥር መስደድ
፣ ዮሐ 8:37 ቃሌ በእናንተ ውስጥ ሥር ስለማይሰድ
ሥቃይ
፣ ኢዮብ 6:2 ምነው ሥቃዬ ሁሉ በተመዘነ ኖሮ
ሮም 8:22 ፍጥረት በመሠቃየት ላይ እንደሚገኝ
ሮም 9:2 ሐዘንና ሥቃይ በልቤ ውስጥ አለ
ሥነ ምግባር
፣ ገላ 6:16 ይህን የሥነ ምግባር ደንብ በመከተል
ሥጋ
፣ ዘፍ 2:24 ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ
ኢዮብ 33:25 ከወጣትነቱ የበለጠ ሥጋው ይለምልም
ምሳሌ 23:20 ሥጋ እንደሚሰለቅጡ ሰዎች አትሁን
ማቴ 10:28 ሥጋን የሚገድሉትን አትፍሩ
ማቴ 26:26 ይህ ሥጋዬን ያመለክታል
ሮም 8:5 እንደ ሥጋ ፈቃድ የሚኖሩ
1ቆሮ 15:50 ሥጋና ደም የአምላክን መንግሥት አይወርስም
ገላ 5:19 የሥጋ ሥራዎች በግልጽ የታወቁ ናቸው
ሥጋዊ
፣ 1ቆሮ 3:3 ገና ሥጋውያን ናችሁ
ቆላ 2:18 ሥጋዊ አስተሳሰቡ በከንቱ እንዲታበይ ያደርገዋል
ሦስት
፣ ዘዳ 16:16 ወንዶች ሁሉ በዓመት ሦስት ጊዜ
ረ
ረሃብ
፣ መዝ 37:19 በረሃብ ዘመን የተትረፈረፈ ምግብ ይኖራቸዋል
ኢሳ 65:13 አገልጋዮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ
አሞጽ 8:11 በምድሪቱ ላይ ረሃብ የምሰድበት ጊዜ ይመጣል
ረክቶ መኖር
፣ ፊልጵ 4:11 ባለኝ ረክቼ መኖርን ተምሬአለሁ
ረዳት
፣ መዝ 46:1 አምላክ ፈጥኖ የሚደርስልን ረዳታችን ነው
ዮሐ 14:16 አብን እጠይቃለሁ፤ እሱም ረዳት ይሰጣችኋል
ዮሐ 14:26 አብ በስሜ የሚልከው ረዳት ይኸውም መንፈስ ቅዱስ
ሩቅ
፣ ሥራ 17:27 አምላክ ከእያንዳንዳችን የራቀ አይደለም
ሩኅሩኅ
፣ ዘፀ 34:6 ይሖዋ፣ መሐሪና ሩኅሩኅ የሆነ አምላክ
ሩጫ
፣ 1ቆሮ 9:24 በሩጫ ውድድር ሁሉም እንደሚሮጡ
ገላ 5:7 በአግባቡ ትሮጡ ነበር
2ጢሞ 4:7 ሩጫውን ጨርሻለሁ፤ እምነትን ጠብቄአለሁ
ሩጫዬን
፣ ሥራ 20:24 ሩጫዬን እስካጠናቀቅኩ ሕይወቴ አያሳሳኝም
ራሔል
፣ ዘፍ 29:18 ያዕቆብ ለራሔል ሲል ሰባት ዓመት አገለገለ
ኤር 31:15 ራሔል ስለ ወንዶች ልጆቿ አለቀሰች
ራሰ በራ
፣ ዘሌ 13:40 ራሰ በራ ቢሆን ሰውየው ንጹሕ ነው
ራስ
፣ ዘፍ 3:15 እሱ ራስህን ይጨፈልቃል
ዳን 2:32 የምስሉ ራስ ከጥሩ ወርቅ
1ቆሮ 11:3 የሴት ራስ ወንድ
ኤፌ 5:23 ክርስቶስ የጉባኤ ራስ ነው
ኤፌ 5:23 ባል የሚስቱ ራስ ነው
ራስን መግዛት
፣ 1ቆሮ 7:5 ራሳችሁን መግዛት አቅቷችሁ
ገላ 5:22, 23 የመንፈስ ፍሬ ገርነት፣ ራስን መግዛት
2ጢሞ 2:24 በደል ሲደርስበት ራሱን የሚገዛ
ራስን ማግለል
፣ ምሳሌ 18:1 ራሱን የሚያገል ሰው ምኞቱን ያሳድዳል
ራስን ዝቅ ማድረግ
፣
ማቴ 18:4 እንደ ትንሽ ልጅ ራሱን ዝቅ የሚያደርግ
ያዕ 4:10 በይሖዋ ፊት ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ
1ጴጥ 5:6 ከአምላክ እጅ በታች ራሳችሁን ዝቅ አድርጉ
ራእይ
፣ ዳን 10:14 ራእዩ ከብዙ ዘመን በኋላ የሚፈጸም ስለሆነ
ሬካባውያን
፣ ኤር 35:5 ሬካባውያኑን ወይን ጠጅ ጠጡ አልኳቸው
ርስት
፣ 1ጴጥ 1:4 ለማይረክስና ለማይጠፋ ርስት ወልዶናል
ርብቃ
፣ ዘፍ 26:7 ርብቃ ቆንጆ ነበረች
ርኅራኄ
፣ ቆላ 3:12 ከአንጀት የመነጨ ርኅራኄን ልበሱ
ርኩሰት
፣ ሮም 1:24 አምላክ ለርኩሰት አሳልፎ ሰጣቸው
ቆላ 3:5 እነሱም የፆታ ብልግና፣ ርኩሰት
ርኩስ
፣ ዘሌ 13:45 ርኩስ ነኝ፣ ርኩስ ነኝ! እያለ ይጩኽ
ርኩስ ነገር
፣ ማቴ 24:15 ጥፋት የሚያመጣው ርኩስ ነገር
ርግብ
፣ ማቴ 3:16 የአምላክ መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ አየ
ማቴ 10:16 እንደ ርግብ የዋሆች ሁኑ
ሰ
ሰለሞን
፣ 1ነገ 4:29 አምላክ ለሰለሞን ጥበብ ሰጠው
ማቴ 6:29 ሰለሞን እንኳ እንደ አንዷ አላጌጠም
ሰላም
፣ መዝ 29:11 ይሖዋ ሰላም በመስጠት ሕዝቡን ይባርካል
መዝ 37:11 የዋሆች በብዙ ሰላም ደስ ይላቸዋል
መዝ 72:7 ጨረቃ በምትኖርበት ዘመን ሰላም ይበዛል
መዝ 119:165 ሕግህን የሚወዱ ብዙ ሰላም አላቸው
ምሳሌ 17:1 ሰላም ባለበት ደረቅ ዳቦ መብላት
ኢሳ 9:7 ሰላሙ ፍጻሜ አይኖረውም
ኢሳ 32:18 ሕዝቤ ሰላማዊ በሆነ ስፍራ ይኖራል
ኢሳ 48:18 ትእዛዛቴን ብትሰማ ሰላምህ እንደ ወንዝ
ኢሳ 54:13 የልጆችሽ ሰላም ብዙ ይሆናል
ኢሳ 57:21 ክፉዎች ሰላም የላቸውም
ኢሳ 60:17 ሰላምን የበላይ ተመልካቾችሽ አድርጌ እሾማለሁ
ኤር 6:14 ሰላም ሳይኖር፣ ሰላም ነው! እያሉ
ማር 9:50 እርስ በርሳችሁ ሰላም ይኑራችሁ
ዮሐ 14:27 ሰላምን እተውላችኋለሁ፤ ሰላሜን እሰጣችኋለሁ
ሥራ 9:31 በሰማርያ ያለው ጉባኤ ሁሉ ሰላም አገኘ
ሮም 5:1 ከአምላክ ጋር ያለንን ሰላም ጠብቀን እንኑር
ሮም 8:6 በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ ማተኮር ሰላም ያስገኛል
ሮም 12:18 ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ
ፊልጵ 4:7 የአምላክ ሰላም ልባችሁን ይጠብቃል
1ተሰ 5:3 ሰላምና ደህንነት ሆነ!
1ጴጥ 3:11 ሰላምን ይፈልግ፤ ይከተለውም
ራእይ 6:4 ሰላምን ከምድር እንዲወስድ ተፈቀደለት
ሰላም ማለት
፣ 2ዮሐ 10 በቤታችሁ አትቀበሉት፤ ሰላም አትበሉት
ሰላም ፈጣሪ
፣ ማቴ 5:9 ሰላም ፈጣሪዎች ደስተኞች ናቸው
ሰማርያ
፣ 2ነገ 17:6 የአሦር ንጉሥ ሰማርያን ያዘ
ዮሐ 4:7 የሰማርያ ሴት ውኃ ልትቀዳ መጣች
ሰማይ
፣ መዝ 8:3 የጣቶችህን ሥራ ሰማያትን ስመለከት
መዝ 19:1 ሰማያት የአምላክን ክብር ይናገራሉ
ዮሐ 3:13 ከሰማይ ከወረደው በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም
2ቆሮ 12:2 ወደ ሦስተኛው ሰማይ ተነጠቀ
2ጴጥ 3:13 አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር እንጠባበቃለን
ሰበብ
፣ ዳን 6:4 በዳንኤል ላይ አንዳች ሰበብ ሊያገኙ አልቻሉም
ዮሐ 15:22 ለኃጢአታቸው የሚያቀርቡት ሰበብ የለም
ይሁዳ 4 በአምላካችን ጸጋ እያሳበቡ
ሰባኪ
፣ 2ጴጥ 2:5 የጽድቅ ሰባኪ የነበረው ኖኅ
ሰነፍ
፣ ምሳሌ 6:6 አንተ ሰነፍ፣ ወደ ጉንዳን ሂድ
ምሳሌ 10:26 ጭስ ዓይንን እንደሚጎዳ፣ ሰነፍም
ምሳሌ 19:24 ሰነፍ እጁን ወደ ሳህን ያጠልቃል
ምሳሌ 20:4 ሰነፍ ሰው በክረምት አያርስም
ማቴ 25:26 አንተ ክፉና ሰነፍ ባሪያ
ሮም 12:11 ታታሪዎች ሁኑ እንጂ አትስነፉ
ሰናክሬም
፣ 2ነገ 19:16 ሰናክሬም የላከውን ቃል ስማ
ሰናፍጭ
፣ ሉቃስ 13:19 ከሰናፍጭ ዘር ጋር ይመሳሰላል
ሰንበት
፣ ዘፀ 20:8 የሰንበትን ቀን መጠበቅ አትርሳ
ማቴ 12:8 የሰው ልጅ የሰንበት ጌታ ነው
ማር 2:27 ሰው ለሰንበት አልተፈጠረም
ሉቃስ 14:5 ልጁ በሰንበት ጉድጓድ ውስጥ ቢወድቅ
ቆላ 2:16 ሰንበትን በማክበር ረገድ ማንም አይፍረድባችሁ
ሰውነት
፣ ሮም 6:13 ሰውነታችሁን ለአምላክ አቅርቡ
ሮም 12:1 ሰውነታችሁን ሕያው መሥዋዕት አድርጋችሁ
2ቆሮ 4:16 ውስጣዊው ሰውነታችን ከቀን ወደ ቀን እየታደሰ
ኤፌ 3:16 ውስጣዊውን ሰውነታችሁን የሚያጠነክር ኃይል
ሰው አጥማጆች
፣ ማቴ 4:19 ኑ፣ ሰው አጥማጆች አደርጋችኋለሁ
ሰዓት
፣ ማቴ 24:36 ስለዚያ ቀንና ሰዓት ከአብ በቀር ማንም አያውቅም
ሰይጣን
፣ ኢዮብ 1:6 ሰይጣን መጥቶ በመካከላቸው ቆመ
ዘካ 3:2 ሰይጣን፣ ይሖዋ ይገሥጽህ
ማቴ 4:10 አንተ ሰይጣን፣ ከፊቴ ራቅ!
ማቴ 16:23 ጴጥሮስን ወደ ኋላዬ ሂድ፣ ሰይጣን!
ማር 4:15 ሰይጣን መጥቶ የተዘራውን ቃል ይወስደዋል
ሮም 16:20 አምላክ ሰይጣንን ይጨፈልቀዋል
1ቆሮ 5:5 ለሰይጣን ልትሰጡት ይገባል
2ቆሮ 2:11 ሰይጣን መግቢያ ቀዳዳ እንዳያገኝ
2ቆሮ 11:14 ሰይጣን ራሱን ይለዋውጣል
2ተሰ 2:9 የዓመፀኛው መገኘት የሰይጣን ሥራ
ራእይ 12:9 ዲያብሎስና ሰይጣን ተብሎ የሚጠራው
ራእይ 20:2 ዲያብሎስና ሰይጣን የሆነው የጥንቱ እባብ
ሰይፍ
፣ 1ሳሙ 17:47 ይሖዋ የሚያድነው በሰይፍ እንዳልሆነ
ኢሳ 2:4 ሰይፋቸውን ማረሻ፣ ጦራቸውንም
ማቴ 26:52 ሰይፍ የሚመዙ በሰይፍ ይጠፋሉ
ኤፌ 6:17 የመንፈስን ሰይፍ፣ የአምላክን ቃል
ዕብ 4:12 የአምላክ ቃል ከየትኛውም ሰይፍ
ሰዶም
፣ ዘፍ 19:24 በሰዶምና በገሞራ ላይ እሳት
2ጴጥ 2:6 የሰዶምና የገሞራ ከተሞችን ፈርዶባቸዋል
ይሁዳ 7 ሰዶምና ገሞራ የማስጠንቀቂያ ምሳሌ
ሲቃ
፣ ኢሳ 35:10 ሐዘንና ሲቃ ከዚያ ይርቃሉ
ሲና
፣ ዘፀ 19:20 ይሖዋ በሲና ተራራ ላይ ወረደ
ሲኦል
። መቃብር የሚለውን ተመልከት።
ሳሙኤል
፣ 1ሳሙ 1:20 ሐና ስሙን ሳሙኤል አለችው
1ሳሙ 2:18 ሳሙኤል ገና ልጅ ቢሆንም ያገለግል ነበር
ሳምራዊ
፣ ሉቃስ 10:33 አንድ ሳምራዊ ባየው ጊዜ አዘነለት
ሳምሶን
፣ መሳ 13:24 ስሙንም ሳምሶን አለችው
ሳምንት
፣ ዳን 9:24 70 ሳምንታት ተወስኗል
1ቆሮ 16:2 በየሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አቅሙ በሚፈቅድለት መጠን
ሳንሄድሪን
፣ ሥራ 5:41 ደስ እያላቸው ከሳንሄድሪን ሸንጎ ወጡ
ሳኦል
፣ 1ሳሙ 15:11 ሳኦልን ንጉሥ በማድረጌ ተጸጽቻለሁ
ሥራ 7:58 መደረቢያቸውን ሳኦል እግር አጠገብ
ሥራ 8:3 ሳኦል በጉባኤው ላይ ጥቃት ማድረስ
ሥራ 9:1 ሳኦል በጌታ ደቀ መዛሙርት ላይ በመዛት
ሥራ 9:4 ሳኦል፣ ሳኦል ለምን ታሳድደኛለህ?
ሳይታሰብበት
፣ ምሳሌ 12:18 ሳይታሰብበት የሚነገር ቃል
ሴሎ
፣ ዘፍ 49:10 ሴሎ እስኪመጣ ድረስ
ሴሰኞች
፣ 1ቆሮ 5:9 ከሴሰኞች ጋር መግጠማችሁን እንድትተዉ
1ቆሮ 6:9 አትታለሉ፤ ሴሰኞችም ሆኑ አመንዝሮች
ሴት
፣ ዘፍ 3:15 በአንተና በሴቲቱ መካከል ጠላትነት
መክ 7:26 እንደ አዳኝ ወጥመድ የሆነች ሴት ከሞት የመረረች ናት
ራእይ 12:1 አንዲት ሴት ፀሐይን ተጎናጽፋ ነበር
ሴቶች
፣ ዘዳ 31:12 ወንዶችን፣ ሴቶችን ሰብስብ
ምሳሌ 31:3 ጉልበትህን ለሴቶች አትስጥ
ሴቶች ልጆች
፣ ኢዩ 2:28 ሴቶች ልጆቻችሁ ትንቢት ይናገራሉ
ሥራ 21:9 ትንቢት የሚናገሩ አራት ያላገቡ ሴቶች ልጆች
2ቆሮ 6:18 ወንዶችና ሴቶች ልጆች ትሆኑኛላችሁ
ሴዴቅያስ
፣ ኤር 52:11 የሴዴቅያስን ዓይን አሳወረ
ስህተት
፣ ኢዮብ 6:24 የሠራሁትን ስህተት እንዳስተውል እርዱኝ
መዝ 40:12 ስህተቶች ስለዋጡኝ መንገዴን ማየት ተስኖኛል
መዝ 130:3 ስህተትን ብትከታተል ኖሮ ማን ሊቆም ይችላል?
ስሜት
፣ ያዕ 5:17 ኤልያስ እንደ እኛው ዓይነት ስሜት ያለው ሰው
ስምምነት
፣ 1ቆሮ 7:5 በጋራ ስምምነት የተወሰነ ጊዜ ለጸሎት
ኤፌ 4:16 የአካል ክፍሎች ሁሉ ተስማምተው ተገጣጥመዋል
ስም
፣ ዘፍ 11:4 ስማችንን እናስጠራ ተባባሉ
ዘፀ 3:13 ስሙ ማን ነው? ብለው ቢጠይቁኝ
ዘፀ 3:15 ይህ ለዘላለም ስሜ ነው
ዘፀ 9:16 ስሜ በመላው ምድር እንዲታወጅ
ዘፀ 20:7 የይሖዋን ስም በከንቱ አታንሳ
1ሳሙ 17:45 በሠራዊት ጌታ በይሖዋ ስም እመጣብሃለሁ
1ዜና 29:13 ውብ የሆነውን ስምህን እናወድሳለን
መዝ 9:10 ስምህን የሚያውቁ በአንተ ይታመናሉ
መዝ 79:9 ለታላቁ ስምህ ስትል እርዳን
ምሳሌ 18:10 የይሖዋ ስም ጽኑ ግንብ ነው
ምሳሌ 22:1 መልካም ስም ከብዙ ሀብት ይመረጣል
መክ 7:1 ጥሩ ስም ከጥሩ ዘይት ይሻላል
ኤር 23:27 ሕዝቤ ስሜን እንዲረሳ ይፈልጋሉ
ሕዝ 39:25 የስሜን ቅድስና አስከብራለሁ
ሚል 1:11 ስሜ በብሔራት መካከል ታላቅ ይሆናል
ሚል 3:16 በስሙ ላይ ለሚያሰላስሉ
ማቴ 6:9 አባታችን ሆይ፣ ስምህ ይቀደስ
ዮሐ 12:28 አባት ሆይ፣ ስምህን አክብረው
ዮሐ 14:14 ማንኛውንም ነገር በስሜ ከለመናችሁ አደርገዋለሁ
ዮሐ 17:26 ስምህን አሳውቄአቸዋለሁ
ሥራ 4:12 ልንድንበት የምንችል ሌላ ስም የለም
ሥራ 15:14 ከአሕዛብ ለስሙ የሚሆኑ ሰዎች
ሮም 10:13 የይሖዋን ስም የሚጠራ ይድናል
ፊልጵ 2:9 ከማንኛውም ስም በላይ የሆነ ስም ሰጠው
ስምዖን
፣ ሥራ 8:18 ስምዖን ገንዘብ እንደሚሰጣቸው
ስም ማጥፋት
፣ ዘሌ 19:16 እየዞርክ ስም አታጥፋ
1ቆሮ 4:13 ስማችንን ሲያጠፉ በለዘበ አንደበት
ስም አጥፊ
፣ ምሳሌ 16:28 ስም አጥፊ ጓደኛሞችን ይለያያል
ስስታም
፣ ምሳሌ 23:6 የስስታምን ምግብ አትብላ
ስብዕና
፣ ኤፌ 4:24 አዲሱን ስብዕና መልበስ ይኖርባችኋል
ቆላ 3:9 አሮጌውን ስብዕና ከነልማዶቹ ጣሉ
ስንዴ
፣ ማቴ 13:25 በስንዴው ላይ እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ
ስእለት
፣ ዘዳ 23:21 ለይሖዋ ስእለት ከተሳልክ
መሳ 11:30 ዮፍታሔ ለይሖዋ ስእለት ተሳለ
ስካር
፣ ምሳሌ 23:21 ሰካራምና ሆዳም ይደኸያሉ
1ቆሮ 5:11 ተሳዳቢ ወይም ሰካራም ወይም ቀማኛ
1ቆሮ 6:10 ሰካራሞች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም
ኤፌ 5:18 በወይን ጠጅ አትስከሩ
ስደት
፣ ማቴ 5:10 ስደት የሚደርስባቸው ደስተኞች ናቸው
ማቴ 13:21 ስደት ሲደርስበት ወዲያው ይሰናከላል
ማር 4:17 ስደት ሲደርስባቸው ወዲያውኑ ይሰናከላሉ
ማር 10:30 ከስደት ጋር ቤቶችን፣ ወንድሞችን
ዮሐ 15:20 ስደት አድርሰውብኝ ከሆነ ስደት ያደርሱባችኋል
ሥራ 22:4 እስከ ሞት ድረስ ስደት አደርስባቸው ነበር
ሮም 12:14 ስደት የሚያደርሱባችሁን መርቁ
1ቆሮ 4:12 ስደት ሲያደርሱብን በትዕግሥት እናሳልፋለን
2ቆሮ 4:9 ስደት ቢደርስብንም አልተተውንም
ስድብ
፣ ኤፌ 4:31 ጩኸትና ስድብ ሁሉ ከእናንተ ይወገድ
ስግብግብ
፣ 1ቆሮ 5:11 ወንድም ተብሎ እየተጠራ ስግብግብ
1ቆሮ 6:10 ስግብግቦች የአምላክን መንግሥት አይወርሱም
ስግብግብነት
፣ ሉቃስ 12:15 ከስግብግብነት ሁሉ ተጠበቁ
ኤፌ 5:3 ስግብግብነት በመካከላችሁ ከቶ አይነሳ
ቆላ 3:5 ጣዖት አምልኮ የሆነው ስግብግብነት
ስጦታ
፣ ሮም 6:23 አምላክ የሚሰጠው ስጦታ የዘላለም ሕይወት ነው
ሮም 12:6 በተሰጠን ጸጋ መሠረት የተለያዩ ስጦታዎች አሉን
1ቆሮ 7:7 እያንዳንዱ ከአምላክ ያገኘው የራሱ ስጦታ አለው
ኤፌ 4:8 ሰዎችን ስጦታ አድርጎ ሰጠ
ያዕ 1:17 መልካም ስጦታና ፍጹም ገጸ በረከት ከላይ ነው
ሸ
ሸንጎ
፣ ማር 13:9 ሰዎች ለፍርድ ሸንጎዎች አሳልፈው ይሰጧችኋል
ሸክላ
፣ ኢሳ 45:9 ሸክላ፣ ሠሪውን “የምትሠራው ምንድን ነው?”
ኢሳ 64:8 እኛ ሸክላ ነን፤ አንተም ሠሪያችን ነህ
ዳን 2:42 ከፊሉ ብረት፣ ከፊሉ ሸክላ
ሮም 9:21 ሸክላ ሠሪው ሥልጣን እንዳለው አታውቅም?
ሸክም
፣ መዝ 38:4 እንደ ከባድ ሸክም በጣም ከብደውኛል
መዝ 55:22 ሸክምህን በይሖዋ ላይ ጣል
መዝ 68:19 ይሖዋ ሸክማችንን በየዕለቱ የሚሸከምልን
ሉቃስ 11:46 የሚከብድ ሸክም በሰው ላይ ትጭናላችሁ
ሉቃስ 21:34 ስለ ኑሮ በመጨነቅ ልባችሁ ሸክም እንዳይበዛበት
ሥራ 15:28 ተጨማሪ ሸክም እንዳንጭንባችሁ
ገላ 6:2 አንዳችሁ የሌላውን ከባድ ሸክም ተሸከሙ
ገላ 6:5 እያንዳንዱ የራሱን የኃላፊነት ሸክም ይሸከማል
1ተሰ 2:6 ብዙ ወጪ በማስወጣት ሸክም ልንሆንባችሁ
ዕብ 12:1 ማንኛውንም ሸክም ከላያችን እንጣል
ራእይ 2:24 ተጨማሪ ሸክም አልጭንባችሁም
ሹመት
፣ ሥራ 1:20 የበላይ ተመልካችነት ሹመቱን ሌላ ሰው
ሺህ
፣ መዝ 91:7 በቀኝህ አሥር ሺህ ይወድቃሉ
ኢሳ 60:22 ጥቂት የሆነው ሺህ ይሆናል
2ጴጥ 3:8 አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት
ሽልማት
፣ 1ቆሮ 9:24 ሽልማቱን የሚያገኘው አንዱ ብቻ ነው
ቆላ 2:18 ማንም ሽልማቱን እንዲያሳጣችሁ አትፍቀዱ
ቆላ 3:24 ከይሖዋ እንደ ሽልማት የምትቀበሉት
ሽማግሌዎች
፣ ቲቶ 1:5 በየከተማው ሽማግሌዎችን ሹም
ሽበት
፣ ምሳሌ 16:31 ሽበት የውበት ዘውድ ነው
ሽባ
፣ ማቴ 15:31 ዱዳዎች ሲናገሩ፣ ሽባዎች ሲፈወሱ
ሉቃስ 5:24 ሽባውን ተነስ፣ ቃሬዛህን ተሸከም አለው
ሽንገላ
፣ ምሳሌ 26:28 የሚሸነግል አንደበት ጥፋት ያስከትላል
ምሳሌ 29:5 ባልንጀራውን የሚሸነግል ሰው ወጥመድ ይዘረጋበታል
ሮም 16:18 በሽንገላ ቃላት የየዋሆችን ልብ ያታልላሉ
ሾልኮ መግባት
፣ ይሁዳ 4 አንዳንዶች ሾልከው ስለገቡ
ቀ
ቀልድ
፣ ምሳሌ 26:19 ቀልዴን እኮ ነው!
ቀረጥ
፣ ማቴ 17:25 ነገሥታት ቀረጥ የሚቀበሉት
ሮም 13:6 ቀረጥ የምትከፍሉት ለዚሁ ነው
ሮም 13:7 ቀረጥ ለሚጠይቅ ቀረጥ
ቀረጥ ሰብሳቢ
፣ ማቴ 18:17 እንደ ቀረጥ ሰብሳቢ ቁጠረው
ሉቃስ 18:11 እንደዚህ ቀረጥ ሰብሳቢ ስላልሆንኩ
ቀሪዎች
፣ ራእይ 12:17 ዘንዶው ከዘሯ የቀሩትን ሊዋጋ ሄደ
ቀስተ ደመና
፣ ዘፍ 9:13 ቀስተ ደመናዬ ምልክት ሆኖ ያገለግላል
ቀበሮ
፣ ማቴ 8:20 ቀበሮዎች ጉድጓድ፣ የሰማይ ወፎች ጎጆ አላቸው
ቀና አስተሳሰብ
፣ ሥራ 17:11 በቤርያ የነበሩት ቀና አስተሳሰብ
ቀን
፣ መዝ 84:10 በቅጥር ግቢዎችህ አንዲት ቀን መዋል ይሻላል
ሕዝ 4:6 ለአንድ ዓመት አንድ ቀን
ማቴ 24:36 ስለዚያ ቀንና ሰዓት ማንም አያውቅም
2ጴጥ 3:8 በይሖዋ ዘንድ አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት
ቀንበር
፣ 1ነገ 12:14 አባቴ ቀንበራችሁን አክብዶባችሁ ነበር
ማቴ 11:30 ቀንበሬ ልዝብ፣ ሸክሜም ቀላል ነው
ቀንበጥ
፣ ኤር 23:5 ለዳዊት፣ ጻድቅ ቀንበጥ የማስነሳበት
ቀንድ
፣ ዳን 7:7 አራተኛው አውሬ አሥር ቀንዶች ነበሩት
ዳን 8:8 የአውራው ፍየል ትልቅ ቀንድ ተሰበረ