በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

ዜና

 

2024-03-15

ዓለም አቀፋዊ ዜና

የ2024 የበላይ አካሉ ሪፖርት ቁጥር 2

ይህ ሪፖርት አስደናቂ የሆነው አባታችን ይሖዋ “ሁሉ ለንስሐ እንዲበቃ [እንደሚፈልግ]” ያሳየው እንዴት እንደሆነ ይገልጻል። (2 ጴጥ. 3:9) በተጨማሪም እንደ ስብሰባዎች ባሉ ቲኦክራሲያዊ ፕሮግራሞች ላይ ከሚኖረን አለባበስ ጋር በተያያዘ ምን ማስተካከያዎች እንደተደረጉ ያብራራል።

በእምነታቸው ምክንያት የታሰሩ የይሖዋ ምሥክሮች—በአገር

የይሖዋ ምሥክሮች አምልኳቸውን በማካሄዳቸውና ሰብዓዊ መብታቸውን በመጠቀማቸው ምክንያት የታሰሩባቸው አገራት፤ አንዳንዶቹ እስር ቤቶች ዘግናኝ ናቸው።