ዜና
አዳዲስ ዜናዎች
‘በይሖዋ እርዳታ ልንወጣው የማንችለው ነገር የለም’
አዳዲስ ዜናዎች
‘በይሖዋ እርዳታ ልንወጣው የማንችለው ነገር የለም’
የ2025 የበላይ አካሉ ሪፖርት ቁጥር 1
በዚህ ሪፖርት ላይ፣ ሰዎችን ውደዱ—ደቀ መዛሙርት አድርጉ በተባለው ብሮሹር ተጨማሪ መረጃ ሀ ላይ የሚገኘውን “ለማስተማር የምንጓጓቸው እውነቶች” የሚለውን ክፍል መጠቀም የምንችለው እንዴት እንደሆነ እንመለከታለን። እነዚህን እውነቶች በደንብ ማወቃችን በአገልግሎት ላይ አስደሳች ውይይት ለማድረግ ያስችለናል።
የሚታዩት ከ1,208 ውስጥ ከ1 - 15 ያሉት ናቸው
በእምነታቸው ምክንያት የታሰሩ የይሖዋ ምሥክሮች—በአገር
የይሖዋ ምሥክሮች አምልኳቸውን በማካሄዳቸውና ሰብዓዊ መብታቸውን በመጠቀማቸው ምክንያት የታሰሩባቸው አገራት፤ አንዳንዶቹ እስር ቤቶች ዘግናኝ ናቸው።