የይሖዋ ምሥክሮች ተሞክሮዎች
የይሖዋ ምሥክሮች አስተሳሰባቸው፣ ንግግራቸውና ምግባራቸው የአምላክ ቃል ከሆነው ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር የሚስማማ እንዲሆን አቅማቸው የፈቀደውን ሁሉ ያደርጋሉ። መጽሐፍ ቅዱስ የእነሱንም ሆነ በአካባቢያቸው ያሉትን ሰዎች ሕይወት የቀየረው እንዴት እንደሆነ እንድታነብ እንጋብዝሃለን።
መጠበቂያ ግንብ
ጥያቄዎቼን በሙሉ የመለሱልኝ ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ነው!
ኢሶሊና ላሜላ መጀመሪያ የካቶሊክ መነኩሲት በኋላም ኮሚኒስት በመሆን ዓላማ ያለው ሕይወት ለመምራት ጥረት ስታደርግ ነበር፤ ሆኖም አልተሳካላትም። ከጊዜ በኋላ ግን ከይሖዋ ምሥክሮች ጋር ስትገናኝ ዓላማ ያለው ሕይወት መምራት ስለምትችልበት መንገድ ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ አስረዷት።
መጠበቂያ ግንብ
ጥያቄዎቼን በሙሉ የመለሱልኝ ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ነው!
ኢሶሊና ላሜላ መጀመሪያ የካቶሊክ መነኩሲት በኋላም ኮሚኒስት በመሆን ዓላማ ያለው ሕይወት ለመምራት ጥረት ስታደርግ ነበር፤ ሆኖም አልተሳካላትም። ከጊዜ በኋላ ግን ከይሖዋ ምሥክሮች ጋር ስትገናኝ ዓላማ ያለው ሕይወት መምራት ስለምትችልበት መንገድ ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ አስረዷት።

