ክፍል 4፦ “የመጣሁት ለዚሁ ነው”
ኢየሱስ የመጀመሪያ የስብከት ጉዞውን ያደረገው በገሊላ ሲሆን በዚያ ደቀ መዛሙርት አፍርቷል፤ በተጨማሪም 12ቱን ሐዋርያት ሾሟል። በማርቆስ 1:21-29፤ ሉቃስ 4:31-39፤ ማቴዎስ 8:14, 15፤ ማርቆስ 1:30, 31፤ ሉቃስ 4:40, 41፤ ማቴዎስ 8:16, 17፤ ማርቆስ 1:32-38፤ ሉቃስ 4:42, 43፤ ማቴዎስ 4:23-25፤ ማርቆስ 1:39-45፤ ማቴዎስ 8:1-4፤ ሉቃስ 5:12-16፤ ማርቆስ 2:1-12፤ ማቴዎስ 9:1-8፤ ሉቃስ 5:17-26፤ ማርቆስ 2:13, 14፤ ማቴዎስ 9:9፤ ሉቃስ 5:27, 28፤ ማርቆስ 2:15-17፤ ማቴዎስ 9:10-13፤ ሉቃስ 5:29-32፤ ማቴዎስ 9:14-17፤ ሉቃስ 5:33-39፤ ማርቆስ 2:18-22፤ ሉቃስ 4:44፤ ዮሐንስ 5:1-47፤ ማርቆስ 2:23-28፤ ማቴዎስ 12:1-8፤ ሉቃስ 6:1-11፤ ማቴዎስ 12:9-14፤ ማርቆስ 3:1-12፤ ማቴዎስ 12:15-21፤ ሉቃስ 6:12-16፤ ማርቆስ 3:13-19ሀ ላይ የተመሠረተ።

