የይሖዋ ወዳጅ ሁን

አምላክን ባናየውም የምንታዘዘው ለምንድን ነው?

አምላክን ባናየውም የምንታዘዘው ለምንድን ነው?

ከይሖዋ ያገኘናቸው መልካም ነገሮች እሱ እንደሚያየንና የምናደርገው ነገር ግድ እንደሚሰጠው ያስታውሱናል።

ወላጆች፣ 1 ዮሐንስ 3:22⁠ን ከልጆቻችሁ ጋር ካነበባችሁ በኋላ ተወያዩበት።

ይህን መልመጃ አውርዳችሁ አትሙት።

ይሖዋ ብዙ ጥሩ ነገሮች ሰጥቶናል፤ እነዚህ ነገሮች እሱ እንደሚያየንና የምናደርገው ነገር ግድ እንደሚሰጠው ያስታውሱናል። ቪዲዮውን ከተመለከታችሁ በኋላ በገጽ 1 ላይ የሚገኙትን ጥያቄዎች ተወያዩባቸው፤ ጥቅሱንም አንብቡ። ከዚያም ወደ ገጽ 2 ሂዱና ልጆቻችሁ ክፍት ቦታዎቹ ላይ የሚወዷቸውን ነገሮች እንዲሞሉ እርዷቸው።