በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች

ለመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም መሠረት ሆነው የሚያገለግሉ መመሪያዎች

አዲስ ዓለም ትርጉም ሲዘጋጅ መሠረት ሆነው ያገለገሉ አምስት ቁልፍ መመሪያዎች።

የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች የበዙት ለምንድን ነው?

የተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች የተዘጋጁት ለምን እንደሆነ ለማወቅ የሚረዳ ወሳኝ እውነታ።

አዲስ ዓለም ትርጉም ትክክለኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ነው?

አዲስ ዓለም ትርጉም ከሌሎች ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች የሚለየው በምንድን ነው?

አንድ ጥንታዊ ጽሑፍ በአምላክ ስም መጠቀም ተገቢ መሆኑን አረጋገጠ

መለኮታዊው ስም “አዲስ ኪዳን” ውስጥ መግባቱ ተገቢ እንደሆነ የሚያሳየውን ማስረጃ ተመልከት።

‘የአምላክን ቅዱስ ቃል’ የመተርጎሙ ሥራ “በአደራ ተሰጥቷቸዋል”—ሮም 3:2

ባለፈው መቶ ዓመት የይሖዋ ምሥክሮች በርካታ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችን ሲጠቀሙ ቆይተዋል። ታዲያ መጽሐፍ ቅዱስን በዘመናዊ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መተርጎም ያስፈለጋቸው ለምንድን ነው?

ሲሪያክ ፐሺታ—በጥንታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ላይ ብርሃን ፈነጠቀ

ይህ ጥንታዊ ቅጂ፣ አንዳንድ ዘመናዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ የሆነ ሐሳብ እንደጨመሩ አረጋግጧል።

የበዴል የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም—አነስተኛ ግን ጉልህ እመርታ

ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም ለ300 ዓመታት ያህል አቻ አልተገኘለትም።

ኤሊያስ ሁተ እና በዕብራይስጥ ያዘጋጃቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች

በ16ኛው መቶ ዘመን የኖረ ኤሊያስ ሁተ የተባለ ምሁር በጣም ጠቃሚ የሆኑ ሁለት የዕብራይስጥ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞችን አዘጋጀ።

ለዘመናት ተደብቆ የቆየ ውድ ሀብት

በጆርጂያ ቋንቋ ከተዘጋጁት የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች ውስጥ እጅግ ጥንታዊ የሆነው የተገኘው እንዴት ነው?

በመካከለኛው ዘመን በስፔን የአምላክን ቃል ማሳወቅ

ቅዱሳን መጽሐፍትን በሰሌዳ ላይ የሚገለብጡ ተማሪዎች እና መጽሐፍ ቅዱስን በድብቅ የሚያስገቡ ሰዎች—ምን የሚያመሳስላቸው ነገር አለ?

ኢስቶኒያ ለአንድ “ታላቅ ሥራ” እውቅና ሰጠች

በኢስቶኒያኛ የተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ፣ በ2014 በኢስቶኒያ በተዘጋጀው ላንጉዌጅ ዲድ ኦቭ ዘ ይር አዋርድ ላይ በዕጩ ተሸላሚነት ቀርቦ ነበር።

የአምላክን ስም በስዋሂሊ ማሳወቅ

ይሖዋ የሚለው የአምላክ ስም በስዋሂሊ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሊገባ የቻለበትን መንገድ እንድታውቅ እንጋብዝሃለን።