የካቲት 13, 2019
አዲስ ነገር

አዲስ ዓለም ትርጉም በጀርመንኛ ወጣ

አዲስ ዓለም ትርጉም በጀርመንኛ ወጣ

የካቲት 2, 2019 በሴልተርስ፣ ጀርመን የተሻሻለው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ በጀርመንኛ መውጣቱ ተገለጸ። አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ወይም በከፊል በ179 ቋንቋዎች ተተርጉሟል፤ ከእነዚህ መካከል በ2013 በወጣው እትም ላይ ተመሥርተው ተሻሽለው የወጡ 20 ቋንቋዎችም ይገኙበታል።