አንዲት እህት በሕንድ ዌስት ቤንጋል ለሚገኙ እናትና ልጅ ስትሰብክ

የክርስቲያናዊ ሕይወትና አገልግሎት ስብሰባ አስተዋጽኦ መስከረም 2016

የአቀራረብ ናሙናዎች

ለመጠበቂያ ግንብ መጽሔትና አምላክ እንደሚያስብልን ለሚያሳየው የመጽሐፍ ቅዱስ እውነታ የተዘጋጁ የአቀራረብ ናሙናዎች። ናሙናዎቹን ተጠቅመህ የራስህን የአቀራረብ ናሙና አዘጋጅ።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

’በይሖዋ ሕግ ተመላለሱ’

በይሖዋ ሕግ መመላለስ ሲባል ምን ማለት ነው? የመዝሙር 119 ጸሐፊ ጥሩ ምሳሌ ትቶልናል።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

በሩን ትንሽ ልጅ ሲከፍት

ለወላጆች አክብሮት እንዳለን በሚያሳይ መንገድ ምላሽ መስጠት የምንችለው እንዴት ነው?

መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት

‘የሚረዳኝ ይሖዋ ነው’

መዝሙር 121 አንዳንድ ምሳሌዎችን በመጠቀም ይሖዋ ስለሚያደርግልን ጥበቃ ይናገራል።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ግሩምና ድንቅ ሆነን ተፈጥረናል

ዳዊት በመዝሙር 139 ላይ ይሖዋን አስደናቂ ስለሆኑት የፍጥረት ሥራዎቹ አወድሶታል።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ስንመራ ማድረግ የሌሉብን ነገሮች

የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶችን ልብ መንካት ከፈለግን የትኞቹን ነገሮች ማድረግ የለብንም?

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

“ይሖዋ ታላቅ ነው፤ እጅግ ሊወደስም ይገባዋል”

መዝሙር 145 ይሖዋ ታማኝ አገልጋዮቹን በሙሉ የሚንከባከብ በመሆኑ ዳዊት ምን እንደተሰማው ይናገራል።

ክርስቲያናዊ ሕይወት

በአገልግሎት ረገድ ክህሎታችንን ማዳበር—ፍላጎት ያሳዩ ሰዎች በስብሰባዎች ላይ እንዲገኙ ማበረታታት

አብዛኛውን ጊዜ፣ ፍላጎት ያሳዩ ሰዎችና የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች በስብሰባዎች ላይ መገኘት ከጀመሩ በኋላ ፈጣን እድገት ያደርጋሉ።