‘በመንፈስና በእውነት አምልኩ’
ጠዋት
-
3:40 ሙዚቃ
-
3:50 መዝሙር ቁ. 85 እና ጸሎት
-
4:00 ‘አብ የሚፈልገው እንዲህ ያሉ ሰዎችን ነው’
-
4:15 ሲምፖዚየም፦ ‘በመንፈስ አምልኩ’
-
• የይሖዋን አመራር ለመረዳት ጥረት ስታደርጉ
-
• ተስፋ ስትቆርጡ
-
• በይሖዋ አገልግሎት ተጨማሪ ነገር ለማድረግ ስትጣጣሩ
-
-
5:05 መዝሙር ቁ. 88 እና ማስታወቂያዎች
-
5:15 ‘እውነትን የምንገልጠው’ እንዴት ነው?
-
5:35 የጥምቀት ንግግር፦ የጥምቀታችሁ ትርጉም
-
6:05 መዝሙር ቁ. 51
ከሰዓት በኋላ
-
7:20 ሙዚቃ
-
7:30 መዝሙር ቁ. 72 እና ጸሎት
-
7:35 መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሕዝብ ንግግር፦ ትክክልና ስህተት የሆነውን ነገር መለየት የምንችለው እንዴት ነው?
-
8:05 የመጠበቂያ ግንብ ጥናት
-
8:35 መዝሙር ቁ. 56 እና ማስታወቂያዎች
-
8:45 ሲምፖዚየም፦ ‘በእውነት አምልኩ’
-
• በቤተሰብ ውስጥ
-
• በተከፋፈለ ዓለም ውስጥ
-
• የኢኮኖሚ ችግር ሲያጋጥማችሁ
-
-
9:30 “እውነትን ግዛ፤ ፈጽሞም አትሽጣት”
-
10:00 መዝሙር ቁ. 29 እና ጸሎት