‘በመንፈስና በእውነት አምልኩ’

‘በመንፈስና በእውነት አምልኩ’

ዮሐንስ 4:24

ጠዋት

  • 3:40 ሙዚቃ

  • 3:50 መዝሙር ቁ. 85 እና ጸሎት

  • 4:00 ‘አብ የሚፈልገው እንዲህ ያሉ ሰዎችን ነው’

  • 4:15 ሲምፖዚየም፦ ‘በመንፈስ አምልኩ’

    • • የይሖዋን አመራር ለመረዳት ጥረት ስታደርጉ

    • • ተስፋ ስትቆርጡ

    • • በይሖዋ አገልግሎት ተጨማሪ ነገር ለማድረግ ስትጣጣሩ

  • 5:05 መዝሙር ቁ. 88 እና ማስታወቂያዎች

  • 5:15 ‘እውነትን የምንገልጠው’ እንዴት ነው?

  • 5:35 የጥምቀት ንግግር፦ የጥምቀታችሁ ትርጉም

  • 6:05 መዝሙር ቁ. 51

ከሰዓት በኋላ

  • 7:20 ሙዚቃ

  • 7:30 መዝሙር ቁ. 72 እና ጸሎት

  • 7:35 መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሕዝብ ንግግር፦ ትክክልና ስህተት የሆነውን ነገር መለየት የምንችለው እንዴት ነው?

  • 8:05 የመጠበቂያ ግንብ ጥናት

  • 8:35 መዝሙር ቁ. 56 እና ማስታወቂያዎች

  • 8:45 ሲምፖዚየም፦ ‘በእውነት አምልኩ’

    • • በቤተሰብ ውስጥ

    • • በተከፋፈለ ዓለም ውስጥ

    • • የኢኮኖሚ ችግር ሲያጋጥማችሁ

  • 9:30 “እውነትን ግዛ፤ ፈጽሞም አትሽጣት”

  • 10:00 መዝሙር ቁ. 29 እና ጸሎት