በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

የይሖዋ ምሥክሮች የሚያደርጓቸው ዓመታዊ የክልል ስብሰባዎች

በየዓመቱ የይሖዋ ምሥክሮች አንድ ላይ በመሰብሰብ የሦስት ቀን የክልል ስብሰባዎችን ያደርጋሉ። በእነዚህ ስብሰባዎች ላይ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተመሠረቱ ንግግሮችና ቪዲዮዎች ይቀርባሉ። በተጨማሪም የመጽሐፍ ቅዱስን መመሪያዎች ተግባራዊ ማድረግ የምንችለው እንዴት እንደሆነ የሚያሳዩ ቃለ መጠይቆችና ሠርቶ ማሳያዎች ይኖራሉ። ስብሰባዎቻችን ለሁሉም ሰው ክፍት ናቸው፤ በስብሰባዎቹ ላይ ሙዳየ ምጽዋት ፈጽሞ አይዞርም።

ለአንተ ቅርብ የሆነውን ቦታ ፈልግ (አዲስ ዊንዶው ክፈት)