የአምላክ መንግሥት በ1914 መግዛት ጀምሯል

የአምላክ መንግሥት በ1914 መግዛት ጀምሯል

የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢት፣ የአምላክ መንግሥት መግዛት የጀመረውና “መጨረሻዎቹ ቀናት” የጀመሩት በ1914 እንደሆነ ይጠቁማል። እንዲህ የምንልበትን ምክንያት ተመልከት።​—2 ጢሞቴዎስ 3:1