መዝሙር 134:1-3
-
በሌሊት አምላክን ማወደስ
-
“እጆቻችሁን በቅድስና ወደ ላይ አንሱ” (2)
-
ወደ ላይ የመውጣት መዝሙር።
134 በሌሊት በይሖዋ ቤት የምታገለግሉ፣+እናንተ የይሖዋ አገልጋዮች ሁሉ፣ይሖዋን አወድሱ።+
2 እጆቻችሁን በቅድስና* ወደ ላይ አንሱ፤+ይሖዋንም አወድሱ።
3 ሰማይንና ምድርን የሠራው ይሖዋ፣ከጽዮን ይባርክህ።
የግርጌ ማስታወሻዎች
^ “በመቅደሱ ውስጥ” ማለትም ሊሆን ይችላል።