መዝሙር 117:1, 2
-
ብሔራት ሁሉ ይሖዋን እንዲያወድሱ የቀረበ ጥሪ
-
የአምላክ ታማኝ ፍቅር ታላቅ ነው (2)
-
117 ብሔራት ሁሉ፣ ይሖዋን አወድሱት፤+ሕዝቦች* ሁሉ፣ ከፍ ከፍ አድርጉት።+
2 ለእኛ ያሳየው ታማኝ ፍቅር ታላቅ ነውና፤+የይሖዋ ታማኝነት+ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።+
ያህን አወድሱ!*+
ይህን ርዕስ በ%% ቋንቋ ማንበብ ትፈልጋለህ?
ብሔራት ሁሉ ይሖዋን እንዲያወድሱ የቀረበ ጥሪ
የአምላክ ታማኝ ፍቅር ታላቅ ነው (2)
ቋንቋዎች፦