ከታላቁ አስተማሪ ተማር
ከሁሉ የተሻለ መመሪያ የሚገኘው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ነው። ልጆች አንዳንድ ሰዎች የሚሏቸውን ሳይሆን በሰማይ ያለው አባታቸው የሚነግራቸውን መማር ይችላሉ።
ወላጆች ለልጆቻቸው ሊያደርጓቸው የሚገቡ ነገሮች
ይህ መጽሐፍ የተዘጋጀው ልጆችና መጽሐፉን የሚያነቡላቸው ሰዎች፣ አስፈላጊ በሆኑ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ ውይይት እንዲያደርጉ ለማበረታታት ታስቦ ነው።
ምዕራፍ 6
ታላቁ አስተማሪ ሌሎች ሰዎችን አገልግሏል
አንድ ሰው ጥሩ ነገር ሲያደርግልህ ደስ አይልህም? ሁላችንም ጥሩ ነገር ሲደረግልን ደስ ይለናል፤ ታላቁ አስተማሪም ይህን ያውቅ ነበር።
ምዕራፍ 28
ማንን መታዘዝ እንዳለብን ማወቅ የምንችለው እንዴት ነው?
“የቄሳር የሆነውን ነገር ለቄሳር የአምላክ የሆነውን ነገር ደግሞ ለአምላክ መልሳችሁ ስጡ።”
ምዕራፍ 29
ሁሉም ዓይነት ግብዣ አምላክን ያስደስተዋል?
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሱ የተለያዩ ግብዣዎች እንዳሉ ታውቃለህ? አምላክ ስለ እነዚህ ግብዣዎች ምን እንደተሰማው ማወቅ እንችላለን።
ምዕራፍ 30
ያለብንን ፍርሃት ለማሸነፍ የሚያስችል እርዳታ
ታላቁ አስተማሪ፣ ይሖዋን ማገልገል ቀላል እንደሚሆን አልተናገረም። ሆኖም ድፍረትና እርዳታ ማግኘት የሚቻልበት መንገድ አለ።